የአደጋ_ደህንነት_ደንብ_ቁ_132_2014_የጸደቀ_250222_210150.pdf
327.8 KB
“ ማንኛውም ሰው በተቋሙ ውስጥ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ካላሟላ ከ10 ሺሕ ያላነሰ ከ100 ሺሕ ያልበለጠ ቅጣት ይጣልበታል ” - ኮሚሽኑ
የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አካላት የገንዘብና የሥራ ፈቃድን እስከማሳገድ ቅጣትን የሚደነግግ ደንብ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ስጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደንቡ፣ “ማንኛውም ሰው በተቋሙ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ እንደ ደረጃው ከ10 ሺሕ ያላነሰና ከ100 ሺሕ ያልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ይጣልበታል” ይላል።
በኮሚሽኑ ደንብ መሠረት፦
ደንቡ፣ የህንፃዎችና የግንባታዎች ዲዛይን፣ ስለህንፃ፣ ግንባታና የግንባታ ሂደት መሟላት ያለባቸው የአደጋ ስጋት ደኅንነት መስፈርቶችንና የህንፃ አጠቃቀምን የተመለከቱ ግዴታዎችን አካቶ ይዟል።
የህንፃዎች ዲዛይን የሌሎች ሰዎችን ንብረቶች ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ መሆን እንደሌለባቸው፣ በዲዛይኑ የእሳትና ሌሎች አደጋዎችን መከላከያና መቆጣጠሪያ መስፈርቶች መሟላት እንዳለባቸውም ደንቡ ያትታል።
ነባር ህንፃዎች ጥገና ወይም ለውጥ በሚደረግባቸው ጊዜ አደጋን ለመቆጣጠር/ለመከላከል የተገጠሙ ሲስተሞች ስለመሟላታቸው ፍተሻ ተደርጎ የአደጋ ደኅንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መውሰድ ግዴታ መሆኑ ተመልክቷል።
በግንባታ ሂደት ያለ ህንፃ ሲጠናቀቅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለሚያዙ ክፍሎች አስፈላጊ የደኅንነት ተግባራት መሟላታቸው ካልተረጋገጠ ለተጠቃሚዎች መተላለፍ እንደማይችልም በድንጋጌው ተጠቅሷል።
ህንፃ ተከራዮች አደጋን አስቀድሞ ለመከላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የአደጋ ደኀንነት መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ያላሟላ ነባር ህንፃ ባለቤት ለማሟላት የሚጠበቅበትን የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በደንቡ ተገልጿል።
“ማንኛውም የጅምር ህንፃ ተጠቃሚ ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ መያዝ ይኖርበታል”ም ብሏል ደንቡ።
በተጨማሪም፣ አደገኛ ንጥረ ነገሮች የሚያከማቹ የሚያጎጉዙ፣ የሚጠቀሙ የደኀንነት የደኅንነት ብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸው እንደሚገባ፣ ኮሚሽኑ የተከማቹ አደገኛ ንጥረ ነገሮችን እንደሚያስወግድ አትቷል።
እንዲሁም የተከለከሉ ድርጊቶችን ዝርዝር ያስቀመጠው ደንቡ የንግድ/የሥራ ፈቃድ እስከማሳገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚያስወስድ ገልጾ፣ እርምጃ አወሳሰድና አስተዳደራዊ ቅጣት ዝርዝር ድንጋጌዎችን ደንቡ አስቀምጧል።
ኮሚሽኑ ይህንኑ ደንብና ለማህበረሰቡ ሊቀርብ ስለሚገባ ግንዛቤ በተመለከተ ከሚዲያ ተቋማት የምክክር መድረክ ትላንት በሳሬም ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፣ ተጨማሪ ይኖረናል።
(ሙሉ ድንጋጌ የያዘው ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አካላት የገንዘብና የሥራ ፈቃድን እስከማሳገድ ቅጣትን የሚደነግግ ደንብ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ስጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደንቡ፣ “ማንኛውም ሰው በተቋሙ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ እንደ ደረጃው ከ10 ሺሕ ያላነሰና ከ100 ሺሕ ያልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ይጣልበታል” ይላል።
በኮሚሽኑ ደንብ መሠረት፦
ደንቡ፣ የህንፃዎችና የግንባታዎች ዲዛይን፣ ስለህንፃ፣ ግንባታና የግንባታ ሂደት መሟላት ያለባቸው የአደጋ ስጋት ደኅንነት መስፈርቶችንና የህንፃ አጠቃቀምን የተመለከቱ ግዴታዎችን አካቶ ይዟል።
የህንፃዎች ዲዛይን የሌሎች ሰዎችን ንብረቶች ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ መሆን እንደሌለባቸው፣ በዲዛይኑ የእሳትና ሌሎች አደጋዎችን መከላከያና መቆጣጠሪያ መስፈርቶች መሟላት እንዳለባቸውም ደንቡ ያትታል።
ነባር ህንፃዎች ጥገና ወይም ለውጥ በሚደረግባቸው ጊዜ አደጋን ለመቆጣጠር/ለመከላከል የተገጠሙ ሲስተሞች ስለመሟላታቸው ፍተሻ ተደርጎ የአደጋ ደኅንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መውሰድ ግዴታ መሆኑ ተመልክቷል።
በግንባታ ሂደት ያለ ህንፃ ሲጠናቀቅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለሚያዙ ክፍሎች አስፈላጊ የደኅንነት ተግባራት መሟላታቸው ካልተረጋገጠ ለተጠቃሚዎች መተላለፍ እንደማይችልም በድንጋጌው ተጠቅሷል።
ህንፃ ተከራዮች አደጋን አስቀድሞ ለመከላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የአደጋ ደኀንነት መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ያላሟላ ነባር ህንፃ ባለቤት ለማሟላት የሚጠበቅበትን የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በደንቡ ተገልጿል።
“ማንኛውም የጅምር ህንፃ ተጠቃሚ ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ መያዝ ይኖርበታል”ም ብሏል ደንቡ።
በተጨማሪም፣ አደገኛ ንጥረ ነገሮች የሚያከማቹ የሚያጎጉዙ፣ የሚጠቀሙ የደኀንነት የደኅንነት ብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸው እንደሚገባ፣ ኮሚሽኑ የተከማቹ አደገኛ ንጥረ ነገሮችን እንደሚያስወግድ አትቷል።
እንዲሁም የተከለከሉ ድርጊቶችን ዝርዝር ያስቀመጠው ደንቡ የንግድ/የሥራ ፈቃድ እስከማሳገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚያስወስድ ገልጾ፣ እርምጃ አወሳሰድና አስተዳደራዊ ቅጣት ዝርዝር ድንጋጌዎችን ደንቡ አስቀምጧል።
ኮሚሽኑ ይህንኑ ደንብና ለማህበረሰቡ ሊቀርብ ስለሚገባ ግንዛቤ በተመለከተ ከሚዲያ ተቋማት የምክክር መድረክ ትላንት በሳሬም ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፣ ተጨማሪ ይኖረናል።
(ሙሉ ድንጋጌ የያዘው ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
👍17❤2🔥1
Forwarded from Construction Resources
🚧 Road Project Pros! 🛣
Grab our FREE 2025 Engineering Estimate Guide (Feb 15)—detailed costs, materials & labor breakdowns. Perfect bids, smarter builds!
👉 click Now:
https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-road-items-february15-2025/
Save time. Cut risks. Build better. 🔥
#Construction #Engineering #CostEstimates
(Share with your crew!)
Grab our FREE 2025 Engineering Estimate Guide (Feb 15)—detailed costs, materials & labor breakdowns. Perfect bids, smarter builds!
👉 click Now:
Save time. Cut risks. Build better. 🔥
#Construction #Engineering #CostEstimates
(Share with your crew!)
👍12❤1🔥1
If you're in a falling elevator, the best thing to do is lie flat on your back on the floor, protecting your head and face with your arms; this distributes the impact force across your body, maximizing your chances of survival in the extremely rare event of a freefall.
Key points to remember:
Do not jump: Jumping at the last moment is not effective and could cause further injury.
Protect your head: This is the most crucial part, so use your arms to shield your face and head.
Lie on your back: This position helps distribute the impact force evenly across your body.
Stay calm: Though frightening, panicking will not help the situation.
More see the picture above @constructionproxy
Key points to remember:
Do not jump: Jumping at the last moment is not effective and could cause further injury.
Protect your head: This is the most crucial part, so use your arms to shield your face and head.
Lie on your back: This position helps distribute the impact force evenly across your body.
Stay calm: Though frightening, panicking will not help the situation.
More see the picture above @constructionproxy
👍20❤2🔥1
Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
Resident Engineer
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies
👍25❤1🔥1
Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
Fresh graduates with zero years of experience
Junior Site Engineer (Vacancy Code - Hahu Ope 002/2025)
Ethiopian Engineering Corporation - EEC
Bachelor's Degree in Civil Engineering or in a related field of study with relevant work experience
Duties & Responsibilities:
- Responsible for executing & implementing technical documents, drawings & quality, safety, and site supervision.
- Works under the direct command and management of an Engineers/Managers.
- Ensure that all contract specifications and guidelines are adhered to at all times during the commencement/construction/hand-over periods of the project.
- Ensure that material submittals are issued with the relevant consultants requirements and that the site teams have usable and up to date information. A register must be put in place and maintained at all times.
- Ensure that all Method Statements & Risk Assessments are in line with company HSE/QA-QC procedures. This information must also be recorded on a usable platform. Make sure that all compliance statements, testing and commissioning, spares, warranties and delivery period requirements are upheld at all times.
Quanitity Required: 4
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: March 10, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below
Note: Only 2024& 2025 Civil Engineer Fresh Graduator is Accepted
Apply directly to the form below
https://forms.office.com/pages/responsepage.aspx?id=fbibbAsHyk2HrMuCOdJR7l_tOeSslK1NsGRsQb8bHJdURUg0Q1JGN1VVNUs0MlNZSUFDRzFGVFk1My4u&origin=lprLink&route=shorturl
Junior Site Engineer (Vacancy Code - Hahu Ope 002/2025)
Ethiopian Engineering Corporation - EEC
Bachelor's Degree in Civil Engineering or in a related field of study with relevant work experience
Duties & Responsibilities:
- Responsible for executing & implementing technical documents, drawings & quality, safety, and site supervision.
- Works under the direct command and management of an Engineers/Managers.
- Ensure that all contract specifications and guidelines are adhered to at all times during the commencement/construction/hand-over periods of the project.
- Ensure that material submittals are issued with the relevant consultants requirements and that the site teams have usable and up to date information. A register must be put in place and maintained at all times.
- Ensure that all Method Statements & Risk Assessments are in line with company HSE/QA-QC procedures. This information must also be recorded on a usable platform. Make sure that all compliance statements, testing and commissioning, spares, warranties and delivery period requirements are upheld at all times.
Quanitity Required: 4
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: March 10, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below
Note: Only 2024& 2025 Civil Engineer Fresh Graduator is Accepted
Apply directly to the form below
https://forms.office.com/pages/responsepage.aspx?id=fbibbAsHyk2HrMuCOdJR7l_tOeSslK1NsGRsQb8bHJdURUg0Q1JGN1VVNUs0MlNZSUFDRzFGVFk1My4u&origin=lprLink&route=shorturl
👍24❤6🥰1👏1
Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
ፍላጎቱ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከታች ባለው አድራሻ በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ።
agyconstruction@gmail.com
Yanet_new@yahoo.com
Around Urael Beside Bambi's Supermarket Afework Building 8th Floor 8B.
#AGY_Construction_PLC
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍12❤1
Forwarded from Construction Resources
🏗️ Need accurate building construction estimates?
Check out latest February 1, 2024 update for detailed cost breakdowns for Building items!
📌 Visit now:
👉 https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-building-items-february-1-2024/
#Construction #EngineeringEstimate #BuildingCosts
Check out latest February 1, 2024 update for detailed cost breakdowns for Building items!
📌 Visit now:
👉 https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-building-items-february-1-2024/
#Construction #EngineeringEstimate #BuildingCosts
👍13🥰1
ሲጠና በነበረው የግንባታ ዘረፍ የአማካሪዎች ክፍያ ተመን የአሰራር ሥርዓት ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ ኢንስቲትዩቱ የግንባታ ዘርፍ የአማካሪዎች የክፍያ ተመን አሰራር ሥርዓትን ለመዘርጋት ከኢትዮጵያ አማካሪ ኢንጅነሮችና ከአርክተክቶች ማህበር ጋር በመተባበር ሲያስጠና በነበረው የጥናት ሰነድ ላይ አጥኝ አባላቱና የኢንስቲትዩቱ ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡
የዚህ ውይይት ዓላማም ሲጠና የነበረውን የአሰራር ሥርዓት በተቀመጠው ስታዳርድ፣ መዳሰስ የነበረባቸውን መረጃዎች እና የኮንስትራክሽን ዘርፉ ነባራዊ ሁኔታዎችን መሠረት ባደረገ መልኩ መጠናቱን በመገምገም የማዳቢያ ሀሳብ ለመስጠት ያለመ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡
የጥናት ሰነዱም በአጥኝ ቡድኑ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን፣ ከቀረቡት ጉዳዮች ውስጥም አሁናዊ የአማካሪዎቹ ክፍያ ሁኔታ በተለይም ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ አርክተክቶች ማህበር የወጣውን የክፍያ ተመን አሰራር ጋር በማነጻጸር ሲታይ ከፕሮጀክት ፕሮጀክት የተለያዬና የሚዋዥቅ መሆኑ፣ ይህንኑ አሠራርም የተከተለ የአተማመን ሁኔታ አለመኖሩ ተመላክቷል፡፡ ለዚህም እንደምክንያት ከተጠቀሱት ውስጥ ወጥነት ያለው ስታንዳርድ አለመኖር፣ በዘርፉ ከፍተኛ የገበያ ውድድር መኖሩ፣ የገበያ መዛባት ዋነኞቹ እንደሆኑ ተጠቅሰዋል፡፡
የአሁኑ ጥናት የዓለም አቀፉን እና ሀገር አቀፉን የኮንስትራክሽ ዘርፉን ነባራዊ ሁኔታ በመዳሰስ ወጥነት ያለው የክፍያ ተመን አሰራር ሥርዓት ለማዘጋጀት ጥረት እንደተደረገ ተብራርቷል፡፡
ተሳታፊዎቹም በቀረበው የጥናት ሰነድ ላይ የተለያዩ አስተያዬቶችንና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን እንደ ግብዓት የሚወሰዱትን በመውሰድ በቀሪዎቹ ላይ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥቷል፡፡
የዕለቱን መድረክ ሲመሩ የነበሩት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ታምራት ሙሉ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክትም ኢንስቲትዩቱ የዘርፉን ተዋናይ ችግሮችን በማቃለል የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰው ከዚህም ውስጥ አንዱ ይህንን አሰራር ሥርዓት መዘርጋት እንደሆነ ጠቁሟል፡፡ የጥናት ሰነዱም የዘርፉን ችግር በሚፈታ መልኩ ፣ ግልጽና መረጃን መሠረት አድርጎ በጥልቀት መዘጋጀት ይኖርበታልም ብለዋል፡፡ ይህም መድረክ ይህኑ በመገምገም ክፍተት ያለባቸው ላይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ እንደሆነ አንስተዋል፡፡
ስለሆነም ከመድረኩ የቀረቡትን በግብዓትነት በመጠቀም እንድሁም አስፈላግ የሆኑ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው አካላት በተጨማሪነት በማካተት የተሟላ የጥናት ሰነድ በቀጣይ እንዲቀርብ አቅጣጫ በማስቀመጥ የዕለቱ መርሐ ግብር ተጠናቋል።
ምንጭ~ Construction Management Institute
አዲስ አበባ ኢንስቲትዩቱ የግንባታ ዘርፍ የአማካሪዎች የክፍያ ተመን አሰራር ሥርዓትን ለመዘርጋት ከኢትዮጵያ አማካሪ ኢንጅነሮችና ከአርክተክቶች ማህበር ጋር በመተባበር ሲያስጠና በነበረው የጥናት ሰነድ ላይ አጥኝ አባላቱና የኢንስቲትዩቱ ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡
የዚህ ውይይት ዓላማም ሲጠና የነበረውን የአሰራር ሥርዓት በተቀመጠው ስታዳርድ፣ መዳሰስ የነበረባቸውን መረጃዎች እና የኮንስትራክሽን ዘርፉ ነባራዊ ሁኔታዎችን መሠረት ባደረገ መልኩ መጠናቱን በመገምገም የማዳቢያ ሀሳብ ለመስጠት ያለመ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡
የጥናት ሰነዱም በአጥኝ ቡድኑ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን፣ ከቀረቡት ጉዳዮች ውስጥም አሁናዊ የአማካሪዎቹ ክፍያ ሁኔታ በተለይም ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ አርክተክቶች ማህበር የወጣውን የክፍያ ተመን አሰራር ጋር በማነጻጸር ሲታይ ከፕሮጀክት ፕሮጀክት የተለያዬና የሚዋዥቅ መሆኑ፣ ይህንኑ አሠራርም የተከተለ የአተማመን ሁኔታ አለመኖሩ ተመላክቷል፡፡ ለዚህም እንደምክንያት ከተጠቀሱት ውስጥ ወጥነት ያለው ስታንዳርድ አለመኖር፣ በዘርፉ ከፍተኛ የገበያ ውድድር መኖሩ፣ የገበያ መዛባት ዋነኞቹ እንደሆኑ ተጠቅሰዋል፡፡
የአሁኑ ጥናት የዓለም አቀፉን እና ሀገር አቀፉን የኮንስትራክሽ ዘርፉን ነባራዊ ሁኔታ በመዳሰስ ወጥነት ያለው የክፍያ ተመን አሰራር ሥርዓት ለማዘጋጀት ጥረት እንደተደረገ ተብራርቷል፡፡
ተሳታፊዎቹም በቀረበው የጥናት ሰነድ ላይ የተለያዩ አስተያዬቶችንና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን እንደ ግብዓት የሚወሰዱትን በመውሰድ በቀሪዎቹ ላይ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥቷል፡፡
የዕለቱን መድረክ ሲመሩ የነበሩት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ታምራት ሙሉ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክትም ኢንስቲትዩቱ የዘርፉን ተዋናይ ችግሮችን በማቃለል የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰው ከዚህም ውስጥ አንዱ ይህንን አሰራር ሥርዓት መዘርጋት እንደሆነ ጠቁሟል፡፡ የጥናት ሰነዱም የዘርፉን ችግር በሚፈታ መልኩ ፣ ግልጽና መረጃን መሠረት አድርጎ በጥልቀት መዘጋጀት ይኖርበታልም ብለዋል፡፡ ይህም መድረክ ይህኑ በመገምገም ክፍተት ያለባቸው ላይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ እንደሆነ አንስተዋል፡፡
ስለሆነም ከመድረኩ የቀረቡትን በግብዓትነት በመጠቀም እንድሁም አስፈላግ የሆኑ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው አካላት በተጨማሪነት በማካተት የተሟላ የጥናት ሰነድ በቀጣይ እንዲቀርብ አቅጣጫ በማስቀመጥ የዕለቱ መርሐ ግብር ተጠናቋል።
ምንጭ~ Construction Management Institute
👍29👏3❤2🔥1🤔1
Forwarded from Tender ጨረታ
ደረጃ 5 ኮንትራክተር ዝርዝር , check yours here
https://constructionproxy.com/grade-5-contractors/
Tele us on @BidandTenderBot
https://constructionproxy.com/grade-5-contractors/
Tele us on @BidandTenderBot
👍21❤5🔥2🤯1
Forwarded from Tender ጨረታ
👍20
Forwarded from Construction Resources
🔗 Register Now: https://constructionproxy.com/category/supplier/
Are you a construction materials supplier? 🚧🔨 Get listed on Construction Proxy and connect with buyers today!
✅ More visibility
✅ Direct inquiries
✅ Easy registration
Click the link to join now! @NewSupplierBot
Are you a construction materials supplier? 🚧🔨 Get listed on Construction Proxy and connect with buyers today!
✅ More visibility
✅ Direct inquiries
✅ Easy registration
Click the link to join now! @NewSupplierBot
👍31
Forwarded from Construction Resources
🏗 Construction Material Market Update – March 15, 2025 🏗
🔗 Latest prices are out! Check the updated costs for cement, steel, rebar, and more:
👉 https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-march-15-2025-gc/
Stay ahead of market changes and make informed decisions! 📊
#Construction #MaterialPrices #MarketUpdate #EthiopiaConstruction
🔗 Latest prices are out! Check the updated costs for cement, steel, rebar, and more:
👉 https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-march-15-2025-gc/
Stay ahead of market changes and make informed decisions! 📊
#Construction #MaterialPrices #MarketUpdate #EthiopiaConstruction
👍28❤2
Forwarded from Tender ጨረታ
Lamberet Bus Terminal Rehabilitation Work
Package Information
Invitation Date: Mar 25, 2025
Procurement Reference No: MoTL-NCB-W-0024-2017-BID Procurement Category: Works
Market Type: National
Procurement Method: Open
Bid Submission Deadline: Apr 15, 2025, 11:00:00 AM
Bid Opening Schedule: Apr 15, 2025, 11:30:00 AM
received for contracts in progress or completed within the last years must exceed times the amount of the financial proposal of the Bid.
For local bidder (individual firms or joint venture): Peak annual construction turnover of ETB 80.00 Million calculated as total certified payments received for contracts or completed within the last five (5) Years. . Note:- The submitted value shall be accepted only if it is verified with supporting evidence by chartered certified external auditors and revenue agency. No evaluation points will be given without the original direct auditor’s report or authenticated auditor’s report document and evidence from revenue.
The partner in charge at least Must meet 25 % of the requirement
To: all contractors of category BC-3 and GC-3 and above for registration certificate valid to the current year
https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/
Package Information
Invitation Date: Mar 25, 2025
Procurement Reference No: MoTL-NCB-W-0024-2017-BID Procurement Category: Works
Market Type: National
Procurement Method: Open
Bid Submission Deadline: Apr 15, 2025, 11:00:00 AM
Bid Opening Schedule: Apr 15, 2025, 11:30:00 AM
received for contracts in progress or completed within the last years must exceed times the amount of the financial proposal of the Bid.
For local bidder (individual firms or joint venture): Peak annual construction turnover of ETB 80.00 Million calculated as total certified payments received for contracts or completed within the last five (5) Years. . Note:- The submitted value shall be accepted only if it is verified with supporting evidence by chartered certified external auditors and revenue agency. No evaluation points will be given without the original direct auditor’s report or authenticated auditor’s report document and evidence from revenue.
The partner in charge at least Must meet 25 % of the requirement
To: all contractors of category BC-3 and GC-3 and above for registration certificate valid to the current year
https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/
1👍18❤4
Tender ጨረታ
Lamberet Bus Terminal Rehabilitation Work Package Information Invitation Date: Mar 25, 2025 Procurement Reference No: MoTL-NCB-W-0024-2017-BID Procurement Category: Works Market Type: National Procurement Method: Open Bid Submission Deadline: Apr 15, 2025…
ላምበርት bus terminal እድሳት ጨረታ ወጣ
👍6
Forwarded from Tender ጨረታ
Really, best platform done by the government so far.
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ :
For registration you only need ,
- VAT /TOT certificate
- National ID
- normal ID
- comptency certificate
- power of Attorney
It is free for registration. It may take 2- 7 days to get approval.
@BidHelpbot
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ :
For registration you only need ,
- VAT /TOT certificate
- National ID
- normal ID
- comptency certificate
- power of Attorney
It is free for registration. It may take 2- 7 days to get approval.
@BidHelpbot
👍13❤1👏1
አደይ አበባ ስታዲየምን ለማጠናቀቅ የ18 ቢሊዮን ብር ውል ተገባ
በአዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘውን አደይ አበባ ስቴዲየም ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ 18 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል።
ቀሪ ስራዎችን ከሁለት አመት ባነሰ ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ግንባታውን ለማጠናቀቅ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ከቻይናው ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። ማማከሩን ከኤም ኤች ኢንጂነሪግ ይሰራል ።
ባለፉት 7 ወራት ግንባታውን ለማፋጠን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት በተገኝ የ57 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ሚንስትሯ ለቀሪው ስራ 18 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ውል መያዙን አሳውቀዋል።
የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታው በ2008 ዓ.ም መጀመሩ የሚታወስ ነው::
ምንጭ። EBC Spot
በአዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘውን አደይ አበባ ስቴዲየም ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ 18 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል።
ቀሪ ስራዎችን ከሁለት አመት ባነሰ ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ግንባታውን ለማጠናቀቅ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ከቻይናው ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። ማማከሩን ከኤም ኤች ኢንጂነሪግ ይሰራል ።
ባለፉት 7 ወራት ግንባታውን ለማፋጠን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት በተገኝ የ57 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ሚንስትሯ ለቀሪው ስራ 18 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ውል መያዙን አሳውቀዋል።
የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታው በ2008 ዓ.ም መጀመሩ የሚታወስ ነው::
ምንጭ። EBC Spot
👍24👏4❤1
Forwarded from Construction Resources
2017 3RD QUARTER CONSTRUCTION WORK ITEMS DIRECT COST PDF(1).pdf
22.1 MB
የ2017 3ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
👍17❤2
Reporter Miyaziya 1/ 2017
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ቀጥተኛ መልስ የታጣላቸው ውስብስብ ችግሮች እያጋጠሙት መሆኑ ተነገረ::
ተቋሙ ጥናት የሚያደርገውና የሚያቀርበው ገለልተኛ ሆኖ ነው ያሉት አቶ ዘውዱ፣ የፖሊሲ ውሳኔ የሚያሳልፈው አካል ሕግ የማውጣት ሥራ የሚሠራ ከሆነ ጥናቱን መሠረት በማድረግ እንዲሠራ የሚያግዝ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ የአሰላሳይ ግሩፑ ውቅር መንግሥትን መሠረት ९५८८ (Government Initiated) ۸۶ ९६६ ११०८ አሰላሳይ ግሩፕ ተብሎ ሊወሰድ እንደሚችል አስረድተዋል፡፡
ተጠሪነቱ ለከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የሆነው ግሩፑ፣ ዋና መቀመጫው አዲስ አበባ ሆኖ በየክልሎቹ ቢሮ ሊኖረው እንደሚችል ታሳቢ መደረጉ ተነግሯል። አሰላሳይ ግሩፑ ምንም እንኳ ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሁን እንጂ በራሱ ስም የሚሠራቸው ሥራዎች ስላሉ የራሱ የሆነ የሕግ ሰውነት እንዳለው ተገልጿል፡፡
ግሩፑ ስምንት የሥራ ክፍሎች እንደሚኖሩት የተገለጸ ሲሆን፣ በእያንዳንዱ ክፍል አራት ባለሙያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ አቶ ዘውዱ ገልጸዋል። የዘላቂ ልማት ጉዳይ፣ የሕንፃ ግንባታ ዘርፍ፣ የውኃ፣ የፅዳት አጠባበቅና አካባቢ፣ የትራንስፖርትና መሠረተ ልማት፣ የኃይል፣ የከተማ ፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ችግርየሚሉ ጉዳዮች የጥናት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ሆነው ተለይተዋል።
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ቀጥተኛ መልስ የታጣላቸው ውስብስብ ችግሮች እያጋጠሙት መሆኑ ተነገረ::
ተቋሙ ጥናት የሚያደርገውና የሚያቀርበው ገለልተኛ ሆኖ ነው ያሉት አቶ ዘውዱ፣ የፖሊሲ ውሳኔ የሚያሳልፈው አካል ሕግ የማውጣት ሥራ የሚሠራ ከሆነ ጥናቱን መሠረት በማድረግ እንዲሠራ የሚያግዝ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ የአሰላሳይ ግሩፑ ውቅር መንግሥትን መሠረት ९५८८ (Government Initiated) ۸۶ ९६६ ११०८ አሰላሳይ ግሩፕ ተብሎ ሊወሰድ እንደሚችል አስረድተዋል፡፡
ተጠሪነቱ ለከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የሆነው ግሩፑ፣ ዋና መቀመጫው አዲስ አበባ ሆኖ በየክልሎቹ ቢሮ ሊኖረው እንደሚችል ታሳቢ መደረጉ ተነግሯል። አሰላሳይ ግሩፑ ምንም እንኳ ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሁን እንጂ በራሱ ስም የሚሠራቸው ሥራዎች ስላሉ የራሱ የሆነ የሕግ ሰውነት እንዳለው ተገልጿል፡፡
ግሩፑ ስምንት የሥራ ክፍሎች እንደሚኖሩት የተገለጸ ሲሆን፣ በእያንዳንዱ ክፍል አራት ባለሙያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ አቶ ዘውዱ ገልጸዋል። የዘላቂ ልማት ጉዳይ፣ የሕንፃ ግንባታ ዘርፍ፣ የውኃ፣ የፅዳት አጠባበቅና አካባቢ፣ የትራንስፖርትና መሠረተ ልማት፣ የኃይል፣ የከተማ ፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ችግርየሚሉ ጉዳዮች የጥናት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ሆነው ተለይተዋል።
👍16
Forwarded from Tender ጨረታ
የኢ.ጂ.ፒ (EGP) አዲሱ የመንግስት ግዥ ስርዓት ሂደት ላይ (Online Tender) አጠቃቀም በተመለከተ ምቾት፣ አስተማማኝነትና ታማኝነቱን እንዴት ታያላችሁ? እባኮትን አስተያየትዎን ያስገቡ፡፡
Anonymous Poll
25%
1. እጅግ የተጠናቀቀ፣ ዘመናዊ, አስተማማኝና ምቹ ነው
42%
2. መካከለኛ ደረጃ፣ ግን መጠንኛ ለማሻሻል የሚጠይቅ ነው
20%
3. ዝቅተኛ ደረጃ፣ ብዙ ችግሮች አሉበት , ስራ ላይ ለመዋል አልበቃም
14%
4. በጣም ዝቅተኛ፣ ታማኝነት የሌለው እና ስርቆትን አላስቀረም
👍11❤3👏3
ማሳሰብያ ለአሽከርካሪዎች
*****
4 ኪሎ በተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዳች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆኖ እንዲያገለግሉ ስለተደረጉ አሽከርካሪዎች በተተከሉ ምልክቶች መሰረት እንዲያሽከረክሩ እናሳስባለን።
በዝህም መሰረት ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት, ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት እንድሁም ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) የተቀየሩ ናቸው።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
*****
4 ኪሎ በተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዳች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆኖ እንዲያገለግሉ ስለተደረጉ አሽከርካሪዎች በተተከሉ ምልክቶች መሰረት እንዲያሽከረክሩ እናሳስባለን።
በዝህም መሰረት ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት, ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት እንድሁም ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) የተቀየሩ ናቸው።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
👍20❤2👏2