Construction_Proxy_original_የታህሳስ_ወር_የ_ኮንስትራክሽን_ማተርያሎች_ዋጋ.xlsx
15.3 KB
December 2024 construction material price.
2017 ታህሳስ ወር የ ኮንስትራክሽን ማተርያሎች ወቅታዊ ዋጋ
Original data
@ConstructionProxy
Ask if u need more items to be included.
https://constructionproxy.com/construction-materials-as-of-december-2024-gc/
2017 ታህሳስ ወር የ ኮንስትራክሽን ማተርያሎች ወቅታዊ ዋጋ
Original data
@ConstructionProxy
Ask if u need more items to be included.
https://constructionproxy.com/construction-materials-as-of-december-2024-gc/
👏22❤5
Forwarded from Procurement Insights Ethiopia
📆በግንባታ ግዥ ዘርፍ ስራ ልምድ ወይንም ዓመታዊ ተርን ኦቨር አላሟላም ብለው ከጨረታ ተሳትፎ ለመውጣት ከመወሰኖ በፊት ይህንን ይንብቡ?
በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ መመሪያዎች ላይ ከተቀመጡ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል በግንባታ ግዥ ጨረታ ውድድር ላይ የስራ ልምዱ እና ዓመታዊ ተርን ኦቨር ላይ በዶላር ምንዛሬ ለውጥ መሰረት የሚደረግ ማስተካከያ መኖሩ ሲሆን ይህም እንደሚከተለው ይሰላል።
1) ለጨረታ ግምገማ ዓላማ የሥራ ተቋራጩ በስራ ልምድነት እንዲያዝለት በሚያቀርበው የግንባታ ውለታ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የሚደረግለት ሲሆን ይህም የሚሰላው ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀናት በፊት የነበረው የምንዛሪ ምጣኔን ውሉ በተፈረመበት ጊዜ በነበረው የምንዛሪ ምጣኔ በማካፈል ከተሰላ በኋላ በሚገኘው ውጤት በማባዛት ነው።
2)በተመሳሳይም በጨረታ ግምገማ ጊዜ ለሚደረግ ማስተካከያ አላማ ለተርን ኦቨር ስሌት የሚወስደው ሥራ ተቋራጩ ያቀረበው አመታዊ የግንባታ ሥራ ተርን ኦቨር መጠን' ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀን በፊት የነበረውን የምንዛሪ መጠን በእያንዳንዱ በጀት አመት የመጨረሻ ቀን ላይ ባለው የምንዛሪ መጠን በማካፈል ነው።
3) ሁለቱም ማስተካከያዎች የሚሰሉት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ የሚሰጠውን የውጭ አገር ገንዘብ መሸጫ ዋጋ መረጃ መሠረት በማድረግ ይሆናል።
Join Us: https://t.me/procinsightet
በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ መመሪያዎች ላይ ከተቀመጡ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል በግንባታ ግዥ ጨረታ ውድድር ላይ የስራ ልምዱ እና ዓመታዊ ተርን ኦቨር ላይ በዶላር ምንዛሬ ለውጥ መሰረት የሚደረግ ማስተካከያ መኖሩ ሲሆን ይህም እንደሚከተለው ይሰላል።
1) ለጨረታ ግምገማ ዓላማ የሥራ ተቋራጩ በስራ ልምድነት እንዲያዝለት በሚያቀርበው የግንባታ ውለታ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የሚደረግለት ሲሆን ይህም የሚሰላው ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀናት በፊት የነበረው የምንዛሪ ምጣኔን ውሉ በተፈረመበት ጊዜ በነበረው የምንዛሪ ምጣኔ በማካፈል ከተሰላ በኋላ በሚገኘው ውጤት በማባዛት ነው።
2)በተመሳሳይም በጨረታ ግምገማ ጊዜ ለሚደረግ ማስተካከያ አላማ ለተርን ኦቨር ስሌት የሚወስደው ሥራ ተቋራጩ ያቀረበው አመታዊ የግንባታ ሥራ ተርን ኦቨር መጠን' ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀን በፊት የነበረውን የምንዛሪ መጠን በእያንዳንዱ በጀት አመት የመጨረሻ ቀን ላይ ባለው የምንዛሪ መጠን በማካፈል ነው።
3) ሁለቱም ማስተካከያዎች የሚሰሉት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ የሚሰጠውን የውጭ አገር ገንዘብ መሸጫ ዋጋ መረጃ መሠረት በማድረግ ይሆናል።
Join Us: https://t.me/procinsightet
❤8🔥2👍1🥰1😁1
ከመንግሥት ጋር ከተያያዙ ተግዳሮቶች ባሻገር ተቋራጮች በራሳቸው ደካማ የሆነ የውል አስተዳደር (Contract Administration) ትግበራ እንዳላቸውም ተጠቅሷል።
ሳሙኤል (ኢንጂነር)፣ ‹‹ለምሳሌ የዋጋ ማስተካከያ ይፈቀድልን በሚል ገንዘብ ሚኒስቴር ሲጠየቅ፣ ‹ማን ከለከላችሁ?› የሚል ጥያቄ ሲያነሳ፣ የከለከለን አማካሪው በልዩ ሁኔታ (Special Condition) በማስፈረም መሆኑን ሲገልጹ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደዚህ ያለ ውል ማን ፈርሙ አላችሁ? ብሎናል። የእኛንም ችግር ራሳችን መውሰድ መቻል አለብን። ግን ፍፁም የተከለከለ አይደለም። በፊት የ12 ወር ተባለ አሁን የ18 ወር ሆነ፣ ከዚያ ውጪ ግን ሙሉ ለሙሉ ይህ ፕሮጀክት ይህንን አያካትትም ብሎ መከልከልን ያመጣው በደካማ ውል አስተዳደር ትግበራችን ችግር ነው፤›› ብለዋል።
ከዚህ ባሻገር የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የግንባታ ጥሬ ዕቃ ከውጭ አገሮች ለማስመጣት፣ ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆነውን ያህል ገንዘብ የሚያወጡ ቢሆንም፣ ግዥ ለመፈጸም የሚዋዋሉት አገር ውስጥ ካለ አስመጪ ድርጅት ጋር በመሆኑ፣ ዕቃዎቹ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበት ጊዜ ፍጥነት አስተማማኝ አለመሆኑን ጥናቶቹን ያቀረቡት ባለሙያዎች አስረድተዋል።
(ሪፖርተር )
ሳሙኤል (ኢንጂነር)፣ ‹‹ለምሳሌ የዋጋ ማስተካከያ ይፈቀድልን በሚል ገንዘብ ሚኒስቴር ሲጠየቅ፣ ‹ማን ከለከላችሁ?› የሚል ጥያቄ ሲያነሳ፣ የከለከለን አማካሪው በልዩ ሁኔታ (Special Condition) በማስፈረም መሆኑን ሲገልጹ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደዚህ ያለ ውል ማን ፈርሙ አላችሁ? ብሎናል። የእኛንም ችግር ራሳችን መውሰድ መቻል አለብን። ግን ፍፁም የተከለከለ አይደለም። በፊት የ12 ወር ተባለ አሁን የ18 ወር ሆነ፣ ከዚያ ውጪ ግን ሙሉ ለሙሉ ይህ ፕሮጀክት ይህንን አያካትትም ብሎ መከልከልን ያመጣው በደካማ ውል አስተዳደር ትግበራችን ችግር ነው፤›› ብለዋል።
ከዚህ ባሻገር የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የግንባታ ጥሬ ዕቃ ከውጭ አገሮች ለማስመጣት፣ ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆነውን ያህል ገንዘብ የሚያወጡ ቢሆንም፣ ግዥ ለመፈጸም የሚዋዋሉት አገር ውስጥ ካለ አስመጪ ድርጅት ጋር በመሆኑ፣ ዕቃዎቹ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበት ጊዜ ፍጥነት አስተማማኝ አለመሆኑን ጥናቶቹን ያቀረቡት ባለሙያዎች አስረድተዋል።
(ሪፖርተር )
4❤11👍2😁1
Forwarded from Construction Resources
2017 2nd QUARTER CONSTRUCTION WORKS (ONLY DIRECT COST).pdf
20 MB
የ2017 2ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
❤8👍5👏2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው የቦሌ አራብሳ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ:-
✅ በቀን 30 ሚሊዮን ሊትር ፍሳሽ የማጣራት አቅም ያለው የቦሌ አራብሳ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያን
✅ ይህ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የከተማችንን የፍሳሽ ማጣራት አቅም ከአምስት ዓመት በፊት ከነበረበት በቀን 48 ሺሕ ሜትር ኪዮብ ወደ በቀን233 ሺሕ ሜትር ኪዮብ ከፍ ማድረግ አስችሎናል::
✅ የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአካባቢውን ነዋሪዎች የዘመናዊ ፍሳሽ ማጣሪያ ፣ስርዓት ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ።
ጥር 2/2017 ዓ.ም(AAWSA)
ጥር 2/2017 ዓ.ም(AAWSA)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤9👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Reinforced Earth: A cutting-edge technique shaping global infrastructure—imagine its potential for Ethiopia’s future development! Is it will replace Addis Ababa's reinforced retaining walls ?
👏13👍2
🚧 Engineering Estimates Update! 🚧
🔹 Building Items: Explore the latest engineering estimate for building construction as of August 15, 2024!
👉 Check it out here
🔹 Road Items: Don't miss the updated engineering estimate for road construction items, detailed and accurate for your next project.
👉 View it here
Stay informed and plan your projects with confidence! 💼
#EngineeringEstimates #BuildingConstruction #RoadConstruction #ProjectPlanning
🔹 Building Items: Explore the latest engineering estimate for building construction as of August 15, 2024!
👉 Check it out here
🔹 Road Items: Don't miss the updated engineering estimate for road construction items, detailed and accurate for your next project.
👉 View it here
Stay informed and plan your projects with confidence! 💼
#EngineeringEstimates #BuildingConstruction #RoadConstruction #ProjectPlanning
Construction Proxy - Your Construction Get way
Engineering Estimate for Building Items: Auguest 15, 2024 - Construction Proxy
This Building Direct Engineering Estimate includes manpower, material, equipment, wastage, etc but does not include profit and overhead for the contractor. Item Description Unit Direct Rate 01. EXCAVATION & EARTH WORK 1 Site clearing and removing of top 200…
👏6❤3👍2🥰1🤯1
The recent renovation of the Gondar Fasilides Castle has sparked debate due to its noticeably whiter appearance compared to its original state. While restoration efforts are vital to preserve heritage, such projects should maintain authenticity and historical accuracy. Overuse of modern materials or inappropriate methods can alter the character of centuries-old structures, potentially compromising their cultural and historical value.
In this case, the stark whiteness of the castle might suggest excessive cleaning, use of new materials that don't blend with the original stonework, or insufficient aging techniques to match the castle's historical aesthetic. Proper renovation should balance structural reinforcement with preserving the original appearance, ensuring that the essence of the monument is respected. Feedback from historians, conservationists, and the local community could guide more culturally sensitive restoration efforts in the future.
Footnote: It is essential to use materials similar to the original, such as lime-based mortars or stones sourced from the same region, to ensure a harmonious restoration. Inappropriate materials not only alter the visual authenticity but may also impact the structural compatibility over time.
In this case, the stark whiteness of the castle might suggest excessive cleaning, use of new materials that don't blend with the original stonework, or insufficient aging techniques to match the castle's historical aesthetic. Proper renovation should balance structural reinforcement with preserving the original appearance, ensuring that the essence of the monument is respected. Feedback from historians, conservationists, and the local community could guide more culturally sensitive restoration efforts in the future.
Footnote: It is essential to use materials similar to the original, such as lime-based mortars or stones sourced from the same region, to ensure a harmonious restoration. Inappropriate materials not only alter the visual authenticity but may also impact the structural compatibility over time.
👏12👍5👎3🔥3🤔1
Addis Ababa Corridor Project Phase 1, Cuts Traffic 65% but 75% Struggle to Find Parking.
The survey, conducted by Ethiopian consultancy Shaka Analytics in partnership with the Addis Ababa City Transport Bureau and U.S.-based ETC Institute, polled over 400 residents on the early impacts of Phase One upgrades.
The survey, conducted by Ethiopian consultancy Shaka Analytics in partnership with the Addis Ababa City Transport Bureau and U.S.-based ETC Institute, polled over 400 residents on the early impacts of Phase One upgrades.
👏7❤5👍3🔥1🥰1
Local_Contractors_Performance_Rating_Report_for_the_month_of_December.pdf
427.9 KB
Summary of Local Contractors' Performance Evaluation
Reporting Period End of December 2024 (ERA Projects) @constructionproxy
Reporting Period End of December 2024 (ERA Projects) @constructionproxy
❤3
Foreign_Contractors_Performance_Rating_Report_for_the_month_of_December.pdf
354 KB
Summary of Foreign Contractors' Performance Evaluation
Reporting Period End of December 2024
(ERA projects) @constructionproxy
Reporting Period End of December 2024
(ERA projects) @constructionproxy
❤5
Check the Latest Construction Material Prices for 01 February 2025
All construction material prices provided for February 2025 are up-to-date and accurate, reflecting the latest market trends in Ethiopia.
https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-february-01-2025/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍28❤4🔥3👏3
የአደጋ_ደህንነት_ደንብ_ቁ_132_2014_የጸደቀ_250222_210150.pdf
327.8 KB
“ ማንኛውም ሰው በተቋሙ ውስጥ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ካላሟላ ከ10 ሺሕ ያላነሰ ከ100 ሺሕ ያልበለጠ ቅጣት ይጣልበታል ” - ኮሚሽኑ
የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አካላት የገንዘብና የሥራ ፈቃድን እስከማሳገድ ቅጣትን የሚደነግግ ደንብ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ስጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደንቡ፣ “ማንኛውም ሰው በተቋሙ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ እንደ ደረጃው ከ10 ሺሕ ያላነሰና ከ100 ሺሕ ያልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ይጣልበታል” ይላል።
በኮሚሽኑ ደንብ መሠረት፦
ደንቡ፣ የህንፃዎችና የግንባታዎች ዲዛይን፣ ስለህንፃ፣ ግንባታና የግንባታ ሂደት መሟላት ያለባቸው የአደጋ ስጋት ደኅንነት መስፈርቶችንና የህንፃ አጠቃቀምን የተመለከቱ ግዴታዎችን አካቶ ይዟል።
የህንፃዎች ዲዛይን የሌሎች ሰዎችን ንብረቶች ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ መሆን እንደሌለባቸው፣ በዲዛይኑ የእሳትና ሌሎች አደጋዎችን መከላከያና መቆጣጠሪያ መስፈርቶች መሟላት እንዳለባቸውም ደንቡ ያትታል።
ነባር ህንፃዎች ጥገና ወይም ለውጥ በሚደረግባቸው ጊዜ አደጋን ለመቆጣጠር/ለመከላከል የተገጠሙ ሲስተሞች ስለመሟላታቸው ፍተሻ ተደርጎ የአደጋ ደኅንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መውሰድ ግዴታ መሆኑ ተመልክቷል።
በግንባታ ሂደት ያለ ህንፃ ሲጠናቀቅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለሚያዙ ክፍሎች አስፈላጊ የደኅንነት ተግባራት መሟላታቸው ካልተረጋገጠ ለተጠቃሚዎች መተላለፍ እንደማይችልም በድንጋጌው ተጠቅሷል።
ህንፃ ተከራዮች አደጋን አስቀድሞ ለመከላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የአደጋ ደኀንነት መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ያላሟላ ነባር ህንፃ ባለቤት ለማሟላት የሚጠበቅበትን የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በደንቡ ተገልጿል።
“ማንኛውም የጅምር ህንፃ ተጠቃሚ ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ መያዝ ይኖርበታል”ም ብሏል ደንቡ።
በተጨማሪም፣ አደገኛ ንጥረ ነገሮች የሚያከማቹ የሚያጎጉዙ፣ የሚጠቀሙ የደኀንነት የደኅንነት ብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸው እንደሚገባ፣ ኮሚሽኑ የተከማቹ አደገኛ ንጥረ ነገሮችን እንደሚያስወግድ አትቷል።
እንዲሁም የተከለከሉ ድርጊቶችን ዝርዝር ያስቀመጠው ደንቡ የንግድ/የሥራ ፈቃድ እስከማሳገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚያስወስድ ገልጾ፣ እርምጃ አወሳሰድና አስተዳደራዊ ቅጣት ዝርዝር ድንጋጌዎችን ደንቡ አስቀምጧል።
ኮሚሽኑ ይህንኑ ደንብና ለማህበረሰቡ ሊቀርብ ስለሚገባ ግንዛቤ በተመለከተ ከሚዲያ ተቋማት የምክክር መድረክ ትላንት በሳሬም ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፣ ተጨማሪ ይኖረናል።
(ሙሉ ድንጋጌ የያዘው ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አካላት የገንዘብና የሥራ ፈቃድን እስከማሳገድ ቅጣትን የሚደነግግ ደንብ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ስጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደንቡ፣ “ማንኛውም ሰው በተቋሙ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ እንደ ደረጃው ከ10 ሺሕ ያላነሰና ከ100 ሺሕ ያልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ይጣልበታል” ይላል።
በኮሚሽኑ ደንብ መሠረት፦
ደንቡ፣ የህንፃዎችና የግንባታዎች ዲዛይን፣ ስለህንፃ፣ ግንባታና የግንባታ ሂደት መሟላት ያለባቸው የአደጋ ስጋት ደኅንነት መስፈርቶችንና የህንፃ አጠቃቀምን የተመለከቱ ግዴታዎችን አካቶ ይዟል።
የህንፃዎች ዲዛይን የሌሎች ሰዎችን ንብረቶች ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ መሆን እንደሌለባቸው፣ በዲዛይኑ የእሳትና ሌሎች አደጋዎችን መከላከያና መቆጣጠሪያ መስፈርቶች መሟላት እንዳለባቸውም ደንቡ ያትታል።
ነባር ህንፃዎች ጥገና ወይም ለውጥ በሚደረግባቸው ጊዜ አደጋን ለመቆጣጠር/ለመከላከል የተገጠሙ ሲስተሞች ስለመሟላታቸው ፍተሻ ተደርጎ የአደጋ ደኅንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መውሰድ ግዴታ መሆኑ ተመልክቷል።
በግንባታ ሂደት ያለ ህንፃ ሲጠናቀቅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለሚያዙ ክፍሎች አስፈላጊ የደኅንነት ተግባራት መሟላታቸው ካልተረጋገጠ ለተጠቃሚዎች መተላለፍ እንደማይችልም በድንጋጌው ተጠቅሷል።
ህንፃ ተከራዮች አደጋን አስቀድሞ ለመከላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የአደጋ ደኀንነት መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ያላሟላ ነባር ህንፃ ባለቤት ለማሟላት የሚጠበቅበትን የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በደንቡ ተገልጿል።
“ማንኛውም የጅምር ህንፃ ተጠቃሚ ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ መያዝ ይኖርበታል”ም ብሏል ደንቡ።
በተጨማሪም፣ አደገኛ ንጥረ ነገሮች የሚያከማቹ የሚያጎጉዙ፣ የሚጠቀሙ የደኀንነት የደኅንነት ብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸው እንደሚገባ፣ ኮሚሽኑ የተከማቹ አደገኛ ንጥረ ነገሮችን እንደሚያስወግድ አትቷል።
እንዲሁም የተከለከሉ ድርጊቶችን ዝርዝር ያስቀመጠው ደንቡ የንግድ/የሥራ ፈቃድ እስከማሳገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚያስወስድ ገልጾ፣ እርምጃ አወሳሰድና አስተዳደራዊ ቅጣት ዝርዝር ድንጋጌዎችን ደንቡ አስቀምጧል።
ኮሚሽኑ ይህንኑ ደንብና ለማህበረሰቡ ሊቀርብ ስለሚገባ ግንዛቤ በተመለከተ ከሚዲያ ተቋማት የምክክር መድረክ ትላንት በሳሬም ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፣ ተጨማሪ ይኖረናል።
(ሙሉ ድንጋጌ የያዘው ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
👍17❤2🔥1
Forwarded from Construction Resources
🚧 Road Project Pros! 🛣
Grab our FREE 2025 Engineering Estimate Guide (Feb 15)—detailed costs, materials & labor breakdowns. Perfect bids, smarter builds!
👉 click Now:
https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-road-items-february15-2025/
Save time. Cut risks. Build better. 🔥
#Construction #Engineering #CostEstimates
(Share with your crew!)
Grab our FREE 2025 Engineering Estimate Guide (Feb 15)—detailed costs, materials & labor breakdowns. Perfect bids, smarter builds!
👉 click Now:
Save time. Cut risks. Build better. 🔥
#Construction #Engineering #CostEstimates
(Share with your crew!)
👍12❤1🔥1
If you're in a falling elevator, the best thing to do is lie flat on your back on the floor, protecting your head and face with your arms; this distributes the impact force across your body, maximizing your chances of survival in the extremely rare event of a freefall.
Key points to remember:
Do not jump: Jumping at the last moment is not effective and could cause further injury.
Protect your head: This is the most crucial part, so use your arms to shield your face and head.
Lie on your back: This position helps distribute the impact force evenly across your body.
Stay calm: Though frightening, panicking will not help the situation.
More see the picture above @constructionproxy
Key points to remember:
Do not jump: Jumping at the last moment is not effective and could cause further injury.
Protect your head: This is the most crucial part, so use your arms to shield your face and head.
Lie on your back: This position helps distribute the impact force evenly across your body.
Stay calm: Though frightening, panicking will not help the situation.
More see the picture above @constructionproxy
👍20❤2🔥1
Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
Resident Engineer
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies
👍25❤1🔥1