በኢትዮጵያ ከሚያስፈልገው 20 ሚሊዮን የሲሚንቶ ምርት ዉስጥ እየቀረበ ያለዉ 7 ሚሊዮን ያህሉ ብቻ መሆኑ ተነገረ
በሀገሪቱ የሲሚንቶ ምርት ፍላጎት እየጨመረ ቢሄድም በስፋት እየተስተዋለ የሚገኘዉ በአቅርቦት እጥረት ግን አሁን ችግር እየሆነ መምጣቱ ተሰምቷል።
በዚህም እንደ ሀገር የሚያስፈለገው 20 ሚሊዮን ቶን ሲሆን አሁን ላይ እየቀረበ የሚገኘው ግን 7 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ ብቻ መሆኑን ያስታወቀው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር " ትልቁ ችግር የሆነዉ የአቅርቦት እና የፍላጎት ያለመጣጣም መሆኑን ጠቁሟል ።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርን የስራ አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት እንደገለፀው ከሲሚንቶ አቅርቦት ስርጭት ጋር በተያያዘ እያጋጠመ ያለውን ችግር እንዲፈታ ማሳሰቢያ መስጠቱም ተሰምቷል።
Source: capitalethiopia
በሀገሪቱ የሲሚንቶ ምርት ፍላጎት እየጨመረ ቢሄድም በስፋት እየተስተዋለ የሚገኘዉ በአቅርቦት እጥረት ግን አሁን ችግር እየሆነ መምጣቱ ተሰምቷል።
በዚህም እንደ ሀገር የሚያስፈለገው 20 ሚሊዮን ቶን ሲሆን አሁን ላይ እየቀረበ የሚገኘው ግን 7 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ ብቻ መሆኑን ያስታወቀው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር " ትልቁ ችግር የሆነዉ የአቅርቦት እና የፍላጎት ያለመጣጣም መሆኑን ጠቁሟል ።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርን የስራ አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት እንደገለፀው ከሲሚንቶ አቅርቦት ስርጭት ጋር በተያያዘ እያጋጠመ ያለውን ችግር እንዲፈታ ማሳሰቢያ መስጠቱም ተሰምቷል።
Source: capitalethiopia
👏6👎3❤2👍2
New Traffic Control Regulation 557-2016.pdf
64.5 MB
የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 557/2024
👏11👎3👍1
የመፅሀፋ ርእስ -ህይወቴ እና በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መሰረተ ልማት አውታሮች ዕድገት ትውስታዬ
ደራሲ- ዘርኦም ገ|ክርስቶስ(አርኪቴክት.)
የገፅ ብዛት - 247
የመፅሀፋ መገኛ - ዶ|ር ውብሸት ዥቅአለ ቢሮ (ቴሌ ጋራዥ ፊት ለፊት ፣አለሙ ወ|ፃዲቅ ህንፃ፣3ኛ ፍቆ ቢሮ ቁ 17)
የደራሲው ስልክ-0911113696
ደራሲ- ዘርኦም ገ|ክርስቶስ(አርኪቴክት.)
የገፅ ብዛት - 247
የመፅሀፋ መገኛ - ዶ|ር ውብሸት ዥቅአለ ቢሮ (ቴሌ ጋራዥ ፊት ለፊት ፣አለሙ ወ|ፃዲቅ ህንፃ፣3ኛ ፍቆ ቢሮ ቁ 17)
የደራሲው ስልክ-0911113696
👏10👍1👎1🥰1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ።
የህ/ተ/ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ረቂቅ አዋጁ፤ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ሆኖ በሁለት ተቃውሞና በአንድ ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።
ዛሬ በምክር ቤት የፀደቀው ረቂቅ አዋጅ የሪል ስቴት አልሚ ድርጅት ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ እንደማይችል አስቀምጧል።
በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል #የውሸት_ማስታወቂያ ማስነገር እንደማይችልም አስቀምጧል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ትላንት ያያዝነውን ሙሉ ሰነዱን በዚህ ያገኙታል👇
https://t.me/tikvahethiopia/92613
@tikvahethiopia
የህ/ተ/ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ረቂቅ አዋጁ፤ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ሆኖ በሁለት ተቃውሞና በአንድ ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።
ዛሬ በምክር ቤት የፀደቀው ረቂቅ አዋጅ የሪል ስቴት አልሚ ድርጅት ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ እንደማይችል አስቀምጧል።
በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል #የውሸት_ማስታወቂያ ማስነገር እንደማይችልም አስቀምጧል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ትላንት ያያዝነውን ሙሉ ሰነዱን በዚህ ያገኙታል👇
https://t.me/tikvahethiopia/92613
@tikvahethiopia
😁8❤3🥰3👎1🔥1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዲስ አበባ " ድሮና ዘንድሮ"
የቦሌ - መገናኛ የኮሪደር ልማት እውነታዎች
• መንገዱ የ68 ሜትር ስፋት ያለው ሰፊ መንገድ ነው
• በሁለቱም አቅጣጫ በአንዴ 10 መኪኖችን ማስተናገድ ይችላል
• 5 ሜትር የሚሆን በኮንክሪት የተሠራ የእግረኛ መንገድ አካቷል
• 3 ሜትር ስፋት ያለው የብስክሌት መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ ይዟል
• ለመንገዱ ውብት ከመጨመር ባሻገር በቴክኖሎጂ የተደገፈ ካሜራ፣ ስክሪኖችን እና የመኪና ቻርጅ ያሟላ ነው
• ለ450 ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል
• አጠቃላይ ፕሮጀክቱ 4 ነጥብ 3 ኪሎሜትር ይረዝማል
የቦሌ - መገናኛ የኮሪደር ልማት እውነታዎች
• መንገዱ የ68 ሜትር ስፋት ያለው ሰፊ መንገድ ነው
• በሁለቱም አቅጣጫ በአንዴ 10 መኪኖችን ማስተናገድ ይችላል
• 5 ሜትር የሚሆን በኮንክሪት የተሠራ የእግረኛ መንገድ አካቷል
• 3 ሜትር ስፋት ያለው የብስክሌት መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ ይዟል
• ለመንገዱ ውብት ከመጨመር ባሻገር በቴክኖሎጂ የተደገፈ ካሜራ፣ ስክሪኖችን እና የመኪና ቻርጅ ያሟላ ነው
• ለ450 ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል
• አጠቃላይ ፕሮጀክቱ 4 ነጥብ 3 ኪሎሜትር ይረዝማል
👎12❤8👏5🥰2👍1
Construction_Proxy_original_የታህሳስ_ወር_የ_ኮንስትራክሽን_ማተርያሎች_ዋጋ.xlsx
15.3 KB
December 2024 construction material price.
2017 ታህሳስ ወር የ ኮንስትራክሽን ማተርያሎች ወቅታዊ ዋጋ
Original data
@ConstructionProxy
Ask if u need more items to be included.
https://constructionproxy.com/construction-materials-as-of-december-2024-gc/
2017 ታህሳስ ወር የ ኮንስትራክሽን ማተርያሎች ወቅታዊ ዋጋ
Original data
@ConstructionProxy
Ask if u need more items to be included.
https://constructionproxy.com/construction-materials-as-of-december-2024-gc/
👏22❤5
Forwarded from Procurement Insights Ethiopia
📆በግንባታ ግዥ ዘርፍ ስራ ልምድ ወይንም ዓመታዊ ተርን ኦቨር አላሟላም ብለው ከጨረታ ተሳትፎ ለመውጣት ከመወሰኖ በፊት ይህንን ይንብቡ?
በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ መመሪያዎች ላይ ከተቀመጡ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል በግንባታ ግዥ ጨረታ ውድድር ላይ የስራ ልምዱ እና ዓመታዊ ተርን ኦቨር ላይ በዶላር ምንዛሬ ለውጥ መሰረት የሚደረግ ማስተካከያ መኖሩ ሲሆን ይህም እንደሚከተለው ይሰላል።
1) ለጨረታ ግምገማ ዓላማ የሥራ ተቋራጩ በስራ ልምድነት እንዲያዝለት በሚያቀርበው የግንባታ ውለታ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የሚደረግለት ሲሆን ይህም የሚሰላው ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀናት በፊት የነበረው የምንዛሪ ምጣኔን ውሉ በተፈረመበት ጊዜ በነበረው የምንዛሪ ምጣኔ በማካፈል ከተሰላ በኋላ በሚገኘው ውጤት በማባዛት ነው።
2)በተመሳሳይም በጨረታ ግምገማ ጊዜ ለሚደረግ ማስተካከያ አላማ ለተርን ኦቨር ስሌት የሚወስደው ሥራ ተቋራጩ ያቀረበው አመታዊ የግንባታ ሥራ ተርን ኦቨር መጠን' ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀን በፊት የነበረውን የምንዛሪ መጠን በእያንዳንዱ በጀት አመት የመጨረሻ ቀን ላይ ባለው የምንዛሪ መጠን በማካፈል ነው።
3) ሁለቱም ማስተካከያዎች የሚሰሉት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ የሚሰጠውን የውጭ አገር ገንዘብ መሸጫ ዋጋ መረጃ መሠረት በማድረግ ይሆናል።
Join Us: https://t.me/procinsightet
በፌደራል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዥ መመሪያዎች ላይ ከተቀመጡ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል በግንባታ ግዥ ጨረታ ውድድር ላይ የስራ ልምዱ እና ዓመታዊ ተርን ኦቨር ላይ በዶላር ምንዛሬ ለውጥ መሰረት የሚደረግ ማስተካከያ መኖሩ ሲሆን ይህም እንደሚከተለው ይሰላል።
1) ለጨረታ ግምገማ ዓላማ የሥራ ተቋራጩ በስራ ልምድነት እንዲያዝለት በሚያቀርበው የግንባታ ውለታ ዋጋ ላይ ማስተካከያ የሚደረግለት ሲሆን ይህም የሚሰላው ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀናት በፊት የነበረው የምንዛሪ ምጣኔን ውሉ በተፈረመበት ጊዜ በነበረው የምንዛሪ ምጣኔ በማካፈል ከተሰላ በኋላ በሚገኘው ውጤት በማባዛት ነው።
2)በተመሳሳይም በጨረታ ግምገማ ጊዜ ለሚደረግ ማስተካከያ አላማ ለተርን ኦቨር ስሌት የሚወስደው ሥራ ተቋራጩ ያቀረበው አመታዊ የግንባታ ሥራ ተርን ኦቨር መጠን' ጨረታ ከሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን 28 ቀን በፊት የነበረውን የምንዛሪ መጠን በእያንዳንዱ በጀት አመት የመጨረሻ ቀን ላይ ባለው የምንዛሪ መጠን በማካፈል ነው።
3) ሁለቱም ማስተካከያዎች የሚሰሉት የኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ የሚሰጠውን የውጭ አገር ገንዘብ መሸጫ ዋጋ መረጃ መሠረት በማድረግ ይሆናል።
Join Us: https://t.me/procinsightet
❤8🔥2👍1🥰1😁1
ከመንግሥት ጋር ከተያያዙ ተግዳሮቶች ባሻገር ተቋራጮች በራሳቸው ደካማ የሆነ የውል አስተዳደር (Contract Administration) ትግበራ እንዳላቸውም ተጠቅሷል።
ሳሙኤል (ኢንጂነር)፣ ‹‹ለምሳሌ የዋጋ ማስተካከያ ይፈቀድልን በሚል ገንዘብ ሚኒስቴር ሲጠየቅ፣ ‹ማን ከለከላችሁ?› የሚል ጥያቄ ሲያነሳ፣ የከለከለን አማካሪው በልዩ ሁኔታ (Special Condition) በማስፈረም መሆኑን ሲገልጹ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደዚህ ያለ ውል ማን ፈርሙ አላችሁ? ብሎናል። የእኛንም ችግር ራሳችን መውሰድ መቻል አለብን። ግን ፍፁም የተከለከለ አይደለም። በፊት የ12 ወር ተባለ አሁን የ18 ወር ሆነ፣ ከዚያ ውጪ ግን ሙሉ ለሙሉ ይህ ፕሮጀክት ይህንን አያካትትም ብሎ መከልከልን ያመጣው በደካማ ውል አስተዳደር ትግበራችን ችግር ነው፤›› ብለዋል።
ከዚህ ባሻገር የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የግንባታ ጥሬ ዕቃ ከውጭ አገሮች ለማስመጣት፣ ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆነውን ያህል ገንዘብ የሚያወጡ ቢሆንም፣ ግዥ ለመፈጸም የሚዋዋሉት አገር ውስጥ ካለ አስመጪ ድርጅት ጋር በመሆኑ፣ ዕቃዎቹ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበት ጊዜ ፍጥነት አስተማማኝ አለመሆኑን ጥናቶቹን ያቀረቡት ባለሙያዎች አስረድተዋል።
(ሪፖርተር )
ሳሙኤል (ኢንጂነር)፣ ‹‹ለምሳሌ የዋጋ ማስተካከያ ይፈቀድልን በሚል ገንዘብ ሚኒስቴር ሲጠየቅ፣ ‹ማን ከለከላችሁ?› የሚል ጥያቄ ሲያነሳ፣ የከለከለን አማካሪው በልዩ ሁኔታ (Special Condition) በማስፈረም መሆኑን ሲገልጹ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደዚህ ያለ ውል ማን ፈርሙ አላችሁ? ብሎናል። የእኛንም ችግር ራሳችን መውሰድ መቻል አለብን። ግን ፍፁም የተከለከለ አይደለም። በፊት የ12 ወር ተባለ አሁን የ18 ወር ሆነ፣ ከዚያ ውጪ ግን ሙሉ ለሙሉ ይህ ፕሮጀክት ይህንን አያካትትም ብሎ መከልከልን ያመጣው በደካማ ውል አስተዳደር ትግበራችን ችግር ነው፤›› ብለዋል።
ከዚህ ባሻገር የአገር ውስጥ የሥራ ተቋራጮች የግንባታ ጥሬ ዕቃ ከውጭ አገሮች ለማስመጣት፣ ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆነውን ያህል ገንዘብ የሚያወጡ ቢሆንም፣ ግዥ ለመፈጸም የሚዋዋሉት አገር ውስጥ ካለ አስመጪ ድርጅት ጋር በመሆኑ፣ ዕቃዎቹ ወደ አገር ውስጥ የሚገባበት ጊዜ ፍጥነት አስተማማኝ አለመሆኑን ጥናቶቹን ያቀረቡት ባለሙያዎች አስረድተዋል።
(ሪፖርተር )
4❤11👍2😁1
Forwarded from Construction Resources
2017 2nd QUARTER CONSTRUCTION WORKS (ONLY DIRECT COST).pdf
20 MB
የ2017 2ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
❤8👍5👏2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው የቦሌ አራብሳ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ:-
✅ በቀን 30 ሚሊዮን ሊትር ፍሳሽ የማጣራት አቅም ያለው የቦሌ አራብሳ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያን
✅ ይህ ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የከተማችንን የፍሳሽ ማጣራት አቅም ከአምስት ዓመት በፊት ከነበረበት በቀን 48 ሺሕ ሜትር ኪዮብ ወደ በቀን233 ሺሕ ሜትር ኪዮብ ከፍ ማድረግ አስችሎናል::
✅ የቦሌ አራብሳ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአካባቢውን ነዋሪዎች የዘመናዊ ፍሳሽ ማጣሪያ ፣ስርዓት ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ።
ጥር 2/2017 ዓ.ም(AAWSA)
ጥር 2/2017 ዓ.ም(AAWSA)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤9👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Reinforced Earth: A cutting-edge technique shaping global infrastructure—imagine its potential for Ethiopia’s future development! Is it will replace Addis Ababa's reinforced retaining walls ?
👏13👍2
🚧 Engineering Estimates Update! 🚧
🔹 Building Items: Explore the latest engineering estimate for building construction as of August 15, 2024!
👉 Check it out here
🔹 Road Items: Don't miss the updated engineering estimate for road construction items, detailed and accurate for your next project.
👉 View it here
Stay informed and plan your projects with confidence! 💼
#EngineeringEstimates #BuildingConstruction #RoadConstruction #ProjectPlanning
🔹 Building Items: Explore the latest engineering estimate for building construction as of August 15, 2024!
👉 Check it out here
🔹 Road Items: Don't miss the updated engineering estimate for road construction items, detailed and accurate for your next project.
👉 View it here
Stay informed and plan your projects with confidence! 💼
#EngineeringEstimates #BuildingConstruction #RoadConstruction #ProjectPlanning
Construction Proxy - Your Construction Get way
Engineering Estimate for Building Items: Auguest 15, 2024 - Construction Proxy
This Building Direct Engineering Estimate includes manpower, material, equipment, wastage, etc but does not include profit and overhead for the contractor. Item Description Unit Direct Rate 01. EXCAVATION & EARTH WORK 1 Site clearing and removing of top 200…
👏6❤3👍2🥰1🤯1
The recent renovation of the Gondar Fasilides Castle has sparked debate due to its noticeably whiter appearance compared to its original state. While restoration efforts are vital to preserve heritage, such projects should maintain authenticity and historical accuracy. Overuse of modern materials or inappropriate methods can alter the character of centuries-old structures, potentially compromising their cultural and historical value.
In this case, the stark whiteness of the castle might suggest excessive cleaning, use of new materials that don't blend with the original stonework, or insufficient aging techniques to match the castle's historical aesthetic. Proper renovation should balance structural reinforcement with preserving the original appearance, ensuring that the essence of the monument is respected. Feedback from historians, conservationists, and the local community could guide more culturally sensitive restoration efforts in the future.
Footnote: It is essential to use materials similar to the original, such as lime-based mortars or stones sourced from the same region, to ensure a harmonious restoration. Inappropriate materials not only alter the visual authenticity but may also impact the structural compatibility over time.
In this case, the stark whiteness of the castle might suggest excessive cleaning, use of new materials that don't blend with the original stonework, or insufficient aging techniques to match the castle's historical aesthetic. Proper renovation should balance structural reinforcement with preserving the original appearance, ensuring that the essence of the monument is respected. Feedback from historians, conservationists, and the local community could guide more culturally sensitive restoration efforts in the future.
Footnote: It is essential to use materials similar to the original, such as lime-based mortars or stones sourced from the same region, to ensure a harmonious restoration. Inappropriate materials not only alter the visual authenticity but may also impact the structural compatibility over time.
👏12👍5👎3🔥3🤔1