Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ካቢኔ 3ኛ ዓመት 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ካፀደቃቸው ጉዳዮች አንዱ የመንገድ ሴት ባክ (Set Back) አጠቃቀምን በተመለከተ ነው፡፡
ዝርዝሩን እነሆ፦
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ካቢኔ 3ኛ ዓመት 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ካፀደቃቸው ጉዳዮች አንዱ የመንገድ ሴት ባክ (Set Back) አጠቃቀምን በተመለከተ ነው፡፡
ዝርዝሩን እነሆ፦
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Bridge construction is interesting,
Base isolation is a seismic retrofitting technique used in building construction to minimize earthquake damage. It involves placing a building on flexible bearings or isolators, typically made of rubber or sliding materials, situated between the structure and its foundation. These isolators decouple the building from ground motion during an earthquake, allowing the base to move independently of the superstructure.
Base isolation is a seismic retrofitting technique used in building construction to minimize earthquake damage. It involves placing a building on flexible bearings or isolators, typically made of rubber or sliding materials, situated between the structure and its foundation. These isolators decouple the building from ground motion during an earthquake, allowing the base to move independently of the superstructure.
❤1👍1🔥1😁1
40-60 Housing Name list.pdf
20.2 MB
የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
Not winners' list
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
Not winners' list
20_80_ELIGIBLE_APPLICANTS Housing in Addis Ababa.xlsx
3.8 MB
#20_80_ተመዝጋቢዎች
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
ይህ ማለት እጣው ውስጥ አሉ ማለት አይደለም ።
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
ይህ ማለት እጣው ውስጥ አሉ ማለት አይደለም ።
Hey Consultants!
Check out this list of all the registered consultants in Ethiopia! If you're not on the list yet, or your info needs an update, just shoot an email to constructionproxy@gmail.com (Heads up - full list is full visible on desktops but still you can use mobile too).
https://constructionproxy.com/consultants/
Check out this list of all the registered consultants in Ethiopia! If you're not on the list yet, or your info needs an update, just shoot an email to constructionproxy@gmail.com (Heads up - full list is full visible on desktops but still you can use mobile too).
https://constructionproxy.com/consultants/
👏1
Typical Pavement Cross Section Design
- Carriageway & Shoulders:
- Main carriageway: 7,000 mm (3,500 mm each lane)
- Shoulders: 2,000 mm each side, 5% cross slope
- Pavement Layers:
- Surface:
- Shoulders: 6/10 surface dressing with pre-coated chippings
- Carriageway: 10/14 surface dressing with pre-coated chippings
- Asphalt: 50 mm Asphalt Concrete Type 1 (0/20)
- Base: 150 mm Cement Improved (Class A) GCS
- Sub-base: 175 mm Cement/Aima Improved Natural Gravel Sub-base
- Subgrade: 300 mm Improved subgrade (Class S3)
- Drainage:
- 1.5 m wide drain on one side
This cross-section ensures durability and efficient drainage, providing a reliable road structure.
- Carriageway & Shoulders:
- Main carriageway: 7,000 mm (3,500 mm each lane)
- Shoulders: 2,000 mm each side, 5% cross slope
- Pavement Layers:
- Surface:
- Shoulders: 6/10 surface dressing with pre-coated chippings
- Carriageway: 10/14 surface dressing with pre-coated chippings
- Asphalt: 50 mm Asphalt Concrete Type 1 (0/20)
- Base: 150 mm Cement Improved (Class A) GCS
- Sub-base: 175 mm Cement/Aima Improved Natural Gravel Sub-base
- Subgrade: 300 mm Improved subgrade (Class S3)
- Drainage:
- 1.5 m wide drain on one side
This cross-section ensures durability and efficient drainage, providing a reliable road structure.
👍1
በአዲስ አበባ 43 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ግምባታ “በከተማዋ መግቢያ” ቦታዎች ሊከናውን መሆኑ ተጠቆመ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምዕራፍ ሁለት የሚከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በከተማዋ የፕላን እና ልማት ቢሮ አማካኝነት ጥናት አካሂዶ ማጠናቀቁ ተገለጸ።በአጠቃላይ 43 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚኖረው የምዕራፍ ሁለት የኮሪደር ልማት፤ ቦሌ፣ ለሚ ኩራ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞችን እንደሚያካትት በጥናት ሰነዱ ላይ መመላከቱን ከቢቢሲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “የኮሪደር ልማት” ሲል የጠራውን ዋና ዋና መንገዶችን የማስዋብ፣ የእግረኛ መንገድን የማስፋት፣ መዝናኛ ቦታዎችን የመገንባት እንዲሁም የመንገድ ዳር መብራት እና ቴሌኮሚዩኒኬሽን መስመሮችን በዘመናዊ መንገድ የመዘርጋት ሥራ የጀመረው በዚህ ዓመት የካቲት ወር ላይ እንደነበር ይታወሳል።የከተማ አስተዳደሩ፤ በድምሩ 48 ኪሎ ሜትር ለሚሸፍነው ለመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት፤ 33 ቢሊዮን ብር ወጪ ማድረጉ ይታወቃል።
ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ በአምስት መስመሮች ላይ እንደሚከናወን የጠቆመው ዘገባው ከእነዚህ መስመሮች ውስጥ ከፍተኛ ዝርመት ያለው “ከአንበሳ ጋራዥ - መብራት ኃይል - ጎሮ - ኮዬ አደባባይ” የሚደርሰው መንገድ ሲሆን ይህ መስመር 14.8 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን መሆኑ ተገልጿል።
“ከቦሌ ካርጎ - ቡልቡላ - ኮዬ አደባባይ” የሚደርሰው ሁለተኛው ረጅም መስመር ደግሞ 12.8 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መሆኑን ጠቁሞ በሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ውስጥ የተካተተው ሌላኛው መስመር “ከቦሌ ድልድይ” ተነስቶ “በቦሌ ሆምስ - በአየር መንገድ ቪአይፒ መግቢያ” አድርጎ መዳረሻው “ጎሮ” አካባቢ መሆኑ ተጠቅሷል።
“ከጎሮ አደባባይ” የሚነሳው አራተኛው መስመር አምስት ኪሎ ሜትር ርዝመት እንደሚኖረው በጥናት ሰነዱ ላይ የሰፈረ ሲሆን ይህ መስመር “ከጎሮ አደባባይ - በሰባ ሁለት አካባቢ - ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ አካባቢ - ፍየል ቤት - ሲ ኤም ሲ አደባባይ” አካባቢዎችን እንደሚሸፍን ዘገባው አመላክቷል።
“ከፍየል ቤት - ፊጋ - ሰሃሊተ ምህረት አደባባይ - ጃክሮስ” የሚደርሰው አምስተኛው መስመር ደግሞ 5.9 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መሆኑን አስታውቋል።
በከተማዋ የአስተዳደር ወሰን ማብቂያ አካባቢ የሚገኙ አካባቢዎችን ያካተተው ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ፤ “በትግበራ ላይ ከሚገኙ የሸገር [ከተማ] ልማት ኮሪደሮች ጋር በማስተሳሰር የሚከናወን” እንደሆነ የጥናት ሰነዱ ማመላከቱን ዘገባው ጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምዕራፍ ሁለት የሚከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በከተማዋ የፕላን እና ልማት ቢሮ አማካኝነት ጥናት አካሂዶ ማጠናቀቁ ተገለጸ።በአጠቃላይ 43 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚኖረው የምዕራፍ ሁለት የኮሪደር ልማት፤ ቦሌ፣ ለሚ ኩራ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞችን እንደሚያካትት በጥናት ሰነዱ ላይ መመላከቱን ከቢቢሲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “የኮሪደር ልማት” ሲል የጠራውን ዋና ዋና መንገዶችን የማስዋብ፣ የእግረኛ መንገድን የማስፋት፣ መዝናኛ ቦታዎችን የመገንባት እንዲሁም የመንገድ ዳር መብራት እና ቴሌኮሚዩኒኬሽን መስመሮችን በዘመናዊ መንገድ የመዘርጋት ሥራ የጀመረው በዚህ ዓመት የካቲት ወር ላይ እንደነበር ይታወሳል።የከተማ አስተዳደሩ፤ በድምሩ 48 ኪሎ ሜትር ለሚሸፍነው ለመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት፤ 33 ቢሊዮን ብር ወጪ ማድረጉ ይታወቃል።
ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ በአምስት መስመሮች ላይ እንደሚከናወን የጠቆመው ዘገባው ከእነዚህ መስመሮች ውስጥ ከፍተኛ ዝርመት ያለው “ከአንበሳ ጋራዥ - መብራት ኃይል - ጎሮ - ኮዬ አደባባይ” የሚደርሰው መንገድ ሲሆን ይህ መስመር 14.8 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን መሆኑ ተገልጿል።
“ከቦሌ ካርጎ - ቡልቡላ - ኮዬ አደባባይ” የሚደርሰው ሁለተኛው ረጅም መስመር ደግሞ 12.8 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መሆኑን ጠቁሞ በሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ውስጥ የተካተተው ሌላኛው መስመር “ከቦሌ ድልድይ” ተነስቶ “በቦሌ ሆምስ - በአየር መንገድ ቪአይፒ መግቢያ” አድርጎ መዳረሻው “ጎሮ” አካባቢ መሆኑ ተጠቅሷል።
“ከጎሮ አደባባይ” የሚነሳው አራተኛው መስመር አምስት ኪሎ ሜትር ርዝመት እንደሚኖረው በጥናት ሰነዱ ላይ የሰፈረ ሲሆን ይህ መስመር “ከጎሮ አደባባይ - በሰባ ሁለት አካባቢ - ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ አካባቢ - ፍየል ቤት - ሲ ኤም ሲ አደባባይ” አካባቢዎችን እንደሚሸፍን ዘገባው አመላክቷል።
“ከፍየል ቤት - ፊጋ - ሰሃሊተ ምህረት አደባባይ - ጃክሮስ” የሚደርሰው አምስተኛው መስመር ደግሞ 5.9 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መሆኑን አስታውቋል።
በከተማዋ የአስተዳደር ወሰን ማብቂያ አካባቢ የሚገኙ አካባቢዎችን ያካተተው ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ፤ “በትግበራ ላይ ከሚገኙ የሸገር [ከተማ] ልማት ኮሪደሮች ጋር በማስተሳሰር የሚከናወን” እንደሆነ የጥናት ሰነዱ ማመላከቱን ዘገባው ጠቁሟል።
❤14👍1
ለ ነባርና አዲስ የኮንስትራክሽን (BC/GC) ፍቃድ ተመዝጋቢዎች
ከዚህ በላይ በሰፈረው አዲስ የተርን ኦቨር ባለሙያና የኮንስትራክሽን መሳርያዎች መስፈርት መሰረት በማሟላት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ::
ለእድሳትም ሆነ አዲስ ብቃት ማረጋገጫ ለማውጣት ሲመጡ ለሚፈልጉት ደረጃ ማንኛውም ማስረጃዎች ኦሪጅናላቸውን ከ2 ኮፒ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባችሁ
የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ የፕራክቲሲንግ ፕሮፌሽናል የምስክር ወረቀት/ላይሰንስ ሊኖረው ይገባል ካልሆነ ከተቆጣጣሪ ማሃንዲሱ ጋር በድርጅቱ ስራ አስኪያጅነት የተዋዋለበትን ማስረጃ ማቅረብ አለበት
ለስራ ዘመኑ ዓመታዊ ተርን ኦቨር የሚያሳይ ማስረጃ፤ የተሸከርካሪ ምርመራ (ዕድሳት)የተደረገለት መኪና ሊብሬ፤ ለስራ ዘመኑ የሚያገለግል (የታደሰ) የባለሙያ ፕሮፌሽናል ላይሰንስ፤ ህጋዊ የስራ ዉል፤ ቲን ነምበር(የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት)፤ የባለሙያው የትምህርት ዶክመንት፤ ባለሙያው ቀድሞ ሲሰራበት ከነበረው ድርጅት ስድስት ወር ያላለፈው የስራ መልቀቂያ፤ የቀበሌ መታወቂያ…) እና ሌሎችም ሊኖሩ ይችላሉ
Via ሱራፌል አሸናፊ 👈👈
❤12
🤚ሰላም ቤተስቦች እንዴት ናቹ ተጨማሪ ሃሳቦች ለአማካሪዎች እና ለተቋራጮች ምዝገባ:-
በኮንስትራክሽን ቢሮ የምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ለማግኘት ከሚመጡ ተገልጋዮች የሚጠበቁ ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ ፅሁፍ ብ ፎቶ አያይዘንላቹዋል::
በኮንስትራክሽን ቢሮ የምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ለማግኘት ከሚመጡ ተገልጋዮች የሚጠበቁ ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ ፅሁፍ ብ ፎቶ አያይዘንላቹዋል::
1❤27👏4😁2👍1