Tulu Dimtu Condominium for sale
💥Price ~ Birr 1,800,000💥
🔅Bedroom:- 3
🔅Floor:- 3rd
🔅Area:- 109 m2
Debt~ Birr 360,000
+251913587955
Fb.me/condoadis
💥Price ~ Birr 1,800,000💥
🔅Bedroom:- 3
🔅Floor:- 3rd
🔅Area:- 109 m2
Debt~ Birr 360,000
+251913587955
Fb.me/condoadis
ሰሚት ኮንዶሚንየም የሚሸጥ
አድራሻ ሰሚት ሁለተኛ በር
ዋጋ 1,250,000 👌ከተወሰነ ድርድር ጋር
👉ባለአንድ መኝታ
👉45 ካሬ
👉4ኛ ፎቅ
👌በጣም ምርጥ ቦታ ላይ
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis
አድራሻ ሰሚት ሁለተኛ በር
ዋጋ 1,250,000 👌ከተወሰነ ድርድር ጋር
👉ባለአንድ መኝታ
👉45 ካሬ
👉4ኛ ፎቅ
👌በጣም ምርጥ ቦታ ላይ
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis
የሚሸጥ የኮንዶሚንየም ንግድ ቤት
======================
-የቤቱ ስፋት 47.41ሜ ካሬ
-የጋራ መጠቀሚያ ስፋት 2.71 ካሬ
-የቤቱ ጠቅላላ ስፋት 50.12 ካሬ
-የውጭ በረንዳ ስፋት: 77 ካሬ
-ዋጋ: 1,500,000ብር
-የባንክ እዳ:223,000ብር
-ለሻጭ የሚከፈል:1,277,000ብር
-በየወሩ ለባንክ የሚከፈል እዳ:8800ብር
-በየወሩ የንግድ ቤቱ ለመኖረያ ቤት ተከራይቶ(ባለ 2 መኝታ)
የሚያስገባው የክራይ ገቢ:5000ብር
-የንግድ ቤቱ የሚገኘው: የካ አባዶ
-ሴራሚክ፣ጅፕሰም፣ ቴሬዞ ፣,ኮፍያ ለበረንዳ የተሰራለት
-ከጀርባ ለኪችን የተዘጋጀ
-ባለ ሁለት መኝታ ሆኖ የተሰራ
-ከተፈለገ ለሱቅ፣ ለመዠናኛ ፣ለመኖሪያ ወይም
ለገስት ሀውስ የሚሆን
-ዛፎች እና አበባ የተተከሉለት
ይደወል
0913587955
======================
-የቤቱ ስፋት 47.41ሜ ካሬ
-የጋራ መጠቀሚያ ስፋት 2.71 ካሬ
-የቤቱ ጠቅላላ ስፋት 50.12 ካሬ
-የውጭ በረንዳ ስፋት: 77 ካሬ
-ዋጋ: 1,500,000ብር
-የባንክ እዳ:223,000ብር
-ለሻጭ የሚከፈል:1,277,000ብር
-በየወሩ ለባንክ የሚከፈል እዳ:8800ብር
-በየወሩ የንግድ ቤቱ ለመኖረያ ቤት ተከራይቶ(ባለ 2 መኝታ)
የሚያስገባው የክራይ ገቢ:5000ብር
-የንግድ ቤቱ የሚገኘው: የካ አባዶ
-ሴራሚክ፣ጅፕሰም፣ ቴሬዞ ፣,ኮፍያ ለበረንዳ የተሰራለት
-ከጀርባ ለኪችን የተዘጋጀ
-ባለ ሁለት መኝታ ሆኖ የተሰራ
-ከተፈለገ ለሱቅ፣ ለመዠናኛ ፣ለመኖሪያ ወይም
ለገስት ሀውስ የሚሆን
-ዛፎች እና አበባ የተተከሉለት
ይደወል
0913587955
ጎፋ መብራት ኮንዶሚንየም የሚሸጥ
ዋጋ 1,950,000
ባለ 1 መኝታ
ተጨማሪ 1 ሌላ ክፍል ያለው
56 ካሬ ስፋት
2ኛ ፎቅ ላይ
በደንብ የተሰራ ምርጥ
ይደውሉ 0913587955
F.me/condoadis
ዋጋ 1,950,000
ባለ 1 መኝታ
ተጨማሪ 1 ሌላ ክፍል ያለው
56 ካሬ ስፋት
2ኛ ፎቅ ላይ
በደንብ የተሰራ ምርጥ
ይደውሉ 0913587955
F.me/condoadis
ፀሐይ ሪል ስቴት ያስገነባቸው አፓርትመንቶች ለሐራጅ ሽያጭ ቀረቡ።
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ውስጥ ወደ አያት በሚያስሄደው መንገድ ከሲኤምሲ አደባባይ በስተግራ የሚገኙት ፀሐይ ሪል ስቴት ያስገነባቸው አፓርትመንቶች፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲሸጡ ሐራጅ ወጣባቸው፡፡ሪል ስቴቱ ያስገነባቸው አፓርትመንት መኖሪያ ቤቶች በጨረታ እንዲሸጡ ሐራጅ ያወጣባቸው፣ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር ነው፡፡
ባንኩ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 የተሰጠውን ሥልጣን በመጠቀም፣ ታኅሳስ 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ እንደገለጸው፣ ፀሐይ ሪል ስቴት ለመኖሪያና ንግድ (ቅይጥ) አገልግሎት የሚሆኑ፣ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ሲኤምሲ አደባባይ በስተግራ በኩል በ30,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነቡ አፓርትመንቶችን በመነሻ ዋጋ 524,386,973 ብር ጥር 4 ቀን 2013 ዓ.ም. በሚከፈት ጨረታ በሐራጅ እንደሚሸጥ አስታውቋል፡፡
ለአፓርትመንቶቹ ግንባታ ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ብድር የወሰደው ፀሐይ ሪል ስቴት፣ ከባንኩ ጋር በገባው ኮንትራት ውል መሠረት ክፍያውን ባለመፈጸሙ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠው፣ የባንኩ የሕግ አማካሪ አቶ ውበቱ አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በተደጋጋሚ ሲጠየቅና ማስጠንቀቂያ ሲሰጠው ግዴታውን ሊወጣ ባለመቻሉ፣ ለመጨረሻ ጊዜ የአንድ ወር ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም ሊከፍል ባለመቻሉ፣ ባንኩ ሐራጅ ለማውጣት መገደዱን የሕግ አማካሪው ተናግረዋል፡፡
#ሪፖርተር
ታኅሣሥ 4/2013
Fb.me/condoadis
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ውስጥ ወደ አያት በሚያስሄደው መንገድ ከሲኤምሲ አደባባይ በስተግራ የሚገኙት ፀሐይ ሪል ስቴት ያስገነባቸው አፓርትመንቶች፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲሸጡ ሐራጅ ወጣባቸው፡፡ሪል ስቴቱ ያስገነባቸው አፓርትመንት መኖሪያ ቤቶች በጨረታ እንዲሸጡ ሐራጅ ያወጣባቸው፣ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር ነው፡፡
ባንኩ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 የተሰጠውን ሥልጣን በመጠቀም፣ ታኅሳስ 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ እንደገለጸው፣ ፀሐይ ሪል ስቴት ለመኖሪያና ንግድ (ቅይጥ) አገልግሎት የሚሆኑ፣ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ሲኤምሲ አደባባይ በስተግራ በኩል በ30,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነቡ አፓርትመንቶችን በመነሻ ዋጋ 524,386,973 ብር ጥር 4 ቀን 2013 ዓ.ም. በሚከፈት ጨረታ በሐራጅ እንደሚሸጥ አስታውቋል፡፡
ለአፓርትመንቶቹ ግንባታ ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ብድር የወሰደው ፀሐይ ሪል ስቴት፣ ከባንኩ ጋር በገባው ኮንትራት ውል መሠረት ክፍያውን ባለመፈጸሙ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠው፣ የባንኩ የሕግ አማካሪ አቶ ውበቱ አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በተደጋጋሚ ሲጠየቅና ማስጠንቀቂያ ሲሰጠው ግዴታውን ሊወጣ ባለመቻሉ፣ ለመጨረሻ ጊዜ የአንድ ወር ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም ሊከፍል ባለመቻሉ፣ ባንኩ ሐራጅ ለማውጣት መገደዱን የሕግ አማካሪው ተናግረዋል፡፡
#ሪፖርተር
ታኅሣሥ 4/2013
Fb.me/condoadis
Condominium for sale
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Birr 1,000,000
ቂሊንጦ ኮንዶሚንየም
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ባለ 1 መኝታ
ስፋት:- 49 ካሬ
ፎቅ:- 1ኛ
በደንብ የተሰራ ያለቀለት
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
Birr 1,000,000
ቂሊንጦ ኮንዶሚንየም
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ባለ 1 መኝታ
ስፋት:- 49 ካሬ
ፎቅ:- 1ኛ
በደንብ የተሰራ ያለቀለት
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis
💫💫💫💫🔥🔥💫💫💫💫
Condominium for sale
Adress:- Ayat 4 condo
አየር መንገድ ቤቶች አካባቢ
⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜
Price: - 1,300,000
Bedroom:- 1
Area:- 50 m2
Floor:- 3rd
ሙሉ ለሙሉ ሴራሚክ ጅብሰም የተሰራለት ያለቀለት ምርጥ ቤት
📱0913587955
Fb.me/condoadis
Condominium for sale
Adress:- Ayat 4 condo
አየር መንገድ ቤቶች አካባቢ
⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜⚜
Price: - 1,300,000
Bedroom:- 1
Area:- 50 m2
Floor:- 3rd
ሙሉ ለሙሉ ሴራሚክ ጅብሰም የተሰራለት ያለቀለት ምርጥ ቤት
📱0913587955
Fb.me/condoadis
Forwarded from Housing in Addis Ababa የአዲስ አበባ ቤቶች
#እጣ_የወጣባቸው_የ40_60_ጉዳይ_ምን_ደረሰ?
ዛሬ ጠዋት ወደአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ፅ/ቤት ሄጄ ነበር (ጠበቃ ዘላለም ተካ)
በሁለት ቢሮ ያሉ የስራ ኃላፊዎችን አናግሬያለሁ። የጋራ መኖሪያ ቤቶች ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት የስራ ኃላፊ እንደነገሩኝ፣ መንግስት የመኖሪያ ቤቶቹን አጠናቆ ለባለቤቶቹ ለማስረከብ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ የነበረ መሆኑን፣ ነገር ግን በኮንትራክተሮች ደካማ አፈፃፀምና በበጀት እጥረት ግንባታዎቹ (በተለይም ቱሪስት ሳይትና በሻሌ ሳይት) ቆመዋል በሚባል ደረጃ መጓተታቸውን አስረድተውኛል። ኃላፊው አክለውም አሁን ግን የፅ/ቤቱ አመራር የችግሩን አሳሳቢነት ለመንግስት በማሳወቅ ችግሩን ለመቅረፍ ባደረገው ጥረት 5 ቢሊዮን ብር ለቤቶቹ ግንባታ ስራ በጀት መመደቡንና፣ ግንባታውም በድጋሚ ለማስጀመር በጠፉና ዝቅተኛ አፈፃፀም ባሳዩ ተቋራጮች ምትክ፣ አዲስ የግንባታ ተቋራጮችን በመቅጠት ግንባታውን ለማስጀመር በሂደት ላይ መሆናቹውን አሳውቀውኛል። በበሻሌ ሳይትም የግንባታ ስራው መጀመሩን ገልፀውልኛል። ቤቱን መቼ ታስረክቡናላችሁ በማለት ላነሳሁላቸው ጥያቄም፣ በዚህ አመት መጨረሻ የቤት ማስተላለፍ ስራው ሙሉ ለሙሉ እንደሚያጠናቅቁ ገልፀውልኛል።
.
የግንባታውን መዘግየት በተመለከተ ያነጋገርኳቸው የግንባታና መሰረተ ልማት ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ፈፃሚም እንዳሳወቁኝ፣ የ40/60 ቤቶች ግንባታ (በተለይም የቱሪስት ሳይት) በብዙ ችግሮች የተተበተበ መሆኑን፣ የግንባታ ስራን የሚሰሩም ሆነ ተቆጣጣሪዎቹ ስራውን ትተዋል በሚባል ደረጃ ግንባታው ያለ መሆኑን፣ የርሳቸው ዳይሬክቶሬትም እንደ አዲስ ሲዋቀር መቆየቱንና ብዙዎቹም ፈፃሚዎች፣ የ40/60 ፕሮጀክት ያለበትን ችግር የማያውቁ መሆኑንና በሰው ኃይልም በሙሉ ያትደራጁ ስለሆነ ከበጀት ችግር ጋር ተዳምሮ የቤቶቹ ግንባታ በእጅጉ ወደኋላ የቀረ መሆኑን ነግረውኛል። ሆኖም አሁን መንግስት ለቤቶቹ ግንባታ የብር 5 ቢሊዮን (2 ቢሊዮን ??) በጀትን ስለፈቀደ፣ የግንባታዎቹ ስራ በድጋሚ እንደሚጀመርና ቤቶቹ ግንባታቸው በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ነግረውኛል (ታህሳስ 30 እና የካቲት 30 ይጠንንቀቃል በሚል ሁለት ቀናትን የነገሩኝ ቢሆንም በሁለቱም ቀናት የመጠናቀቁ ነገር አሁን ካለው አፈፃፀም አኳያ እኔን አላሳመነኝም 😜)
ሁለቱም የስራ ኃላፊዎች የነገሩኝ ነገር ሲጠቃለል፣ አሁን በጀት ስለተገኘ ግንባታዎቹ ይጀመራሉ የሚል ይሆናል።
ለዝርዝሩ ዘላለም ተካ ከአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፅ/ቤት (ባምቢስ) 😂😜
Zola Aloz
ዛሬ ጠዋት ወደአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ፅ/ቤት ሄጄ ነበር (ጠበቃ ዘላለም ተካ)
በሁለት ቢሮ ያሉ የስራ ኃላፊዎችን አናግሬያለሁ። የጋራ መኖሪያ ቤቶች ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት የስራ ኃላፊ እንደነገሩኝ፣ መንግስት የመኖሪያ ቤቶቹን አጠናቆ ለባለቤቶቹ ለማስረከብ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ የነበረ መሆኑን፣ ነገር ግን በኮንትራክተሮች ደካማ አፈፃፀምና በበጀት እጥረት ግንባታዎቹ (በተለይም ቱሪስት ሳይትና በሻሌ ሳይት) ቆመዋል በሚባል ደረጃ መጓተታቸውን አስረድተውኛል። ኃላፊው አክለውም አሁን ግን የፅ/ቤቱ አመራር የችግሩን አሳሳቢነት ለመንግስት በማሳወቅ ችግሩን ለመቅረፍ ባደረገው ጥረት 5 ቢሊዮን ብር ለቤቶቹ ግንባታ ስራ በጀት መመደቡንና፣ ግንባታውም በድጋሚ ለማስጀመር በጠፉና ዝቅተኛ አፈፃፀም ባሳዩ ተቋራጮች ምትክ፣ አዲስ የግንባታ ተቋራጮችን በመቅጠት ግንባታውን ለማስጀመር በሂደት ላይ መሆናቹውን አሳውቀውኛል። በበሻሌ ሳይትም የግንባታ ስራው መጀመሩን ገልፀውልኛል። ቤቱን መቼ ታስረክቡናላችሁ በማለት ላነሳሁላቸው ጥያቄም፣ በዚህ አመት መጨረሻ የቤት ማስተላለፍ ስራው ሙሉ ለሙሉ እንደሚያጠናቅቁ ገልፀውልኛል።
.
የግንባታውን መዘግየት በተመለከተ ያነጋገርኳቸው የግንባታና መሰረተ ልማት ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ፈፃሚም እንዳሳወቁኝ፣ የ40/60 ቤቶች ግንባታ (በተለይም የቱሪስት ሳይት) በብዙ ችግሮች የተተበተበ መሆኑን፣ የግንባታ ስራን የሚሰሩም ሆነ ተቆጣጣሪዎቹ ስራውን ትተዋል በሚባል ደረጃ ግንባታው ያለ መሆኑን፣ የርሳቸው ዳይሬክቶሬትም እንደ አዲስ ሲዋቀር መቆየቱንና ብዙዎቹም ፈፃሚዎች፣ የ40/60 ፕሮጀክት ያለበትን ችግር የማያውቁ መሆኑንና በሰው ኃይልም በሙሉ ያትደራጁ ስለሆነ ከበጀት ችግር ጋር ተዳምሮ የቤቶቹ ግንባታ በእጅጉ ወደኋላ የቀረ መሆኑን ነግረውኛል። ሆኖም አሁን መንግስት ለቤቶቹ ግንባታ የብር 5 ቢሊዮን (2 ቢሊዮን ??) በጀትን ስለፈቀደ፣ የግንባታዎቹ ስራ በድጋሚ እንደሚጀመርና ቤቶቹ ግንባታቸው በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ነግረውኛል (ታህሳስ 30 እና የካቲት 30 ይጠንንቀቃል በሚል ሁለት ቀናትን የነገሩኝ ቢሆንም በሁለቱም ቀናት የመጠናቀቁ ነገር አሁን ካለው አፈፃፀም አኳያ እኔን አላሳመነኝም 😜)
ሁለቱም የስራ ኃላፊዎች የነገሩኝ ነገር ሲጠቃለል፣ አሁን በጀት ስለተገኘ ግንባታዎቹ ይጀመራሉ የሚል ይሆናል።
ለዝርዝሩ ዘላለም ተካ ከአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፅ/ቤት (ባምቢስ) 😂😜
Zola Aloz
Condominium for sale
Kaliti Crown site 40/60
🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢
Price: 2,700,000
Bedroom: 2
Area: 104 m2
Floor: 7
በደምብ የተሰራ ቆንጆ ቤት
ሊፍት የተገጠመለት፣ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ የተገጠመለት
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis
Kaliti Crown site 40/60
🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢🏢
Price: 2,700,000
Bedroom: 2
Area: 104 m2
Floor: 7
በደምብ የተሰራ ቆንጆ ቤት
ሊፍት የተገጠመለት፣ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ የተገጠመለት
ይደውሉ 0913587955
Fb.me/condoadis