አያት 1 ኮንዶሚንየም ሽያጭ
# 5 ኣመት የሞላውና እዳ የዘጋ ; ዲጂታል ካርታ የያዘ
# ዋጋዉ : 7.8 ሚ በካሽ ብቻ
# ኪችን ካቢኔት, ቁምሳጥን, እና የራሱ 1000 ሊትር ሮቶ ያለው
# 8ኛና የመጨረሻ ፍሎር ; በፍሎር 4 ቤቶች ብቻ ; ሊፍት አለው
# 0913587955
# 5 ኣመት የሞላውና እዳ የዘጋ ; ዲጂታል ካርታ የያዘ
# ዋጋዉ : 7.8 ሚ በካሽ ብቻ
# ኪችን ካቢኔት, ቁምሳጥን, እና የራሱ 1000 ሊትር ሮቶ ያለው
# 8ኛና የመጨረሻ ፍሎር ; በፍሎር 4 ቤቶች ብቻ ; ሊፍት አለው
# 0913587955
❤3
Forwarded from Paid Ads | Kelemat
የባንኮች ወይም ኢንሹራንሶችን አክሲዮኖች ድርሻ (Share) ሲገዙ የሚያገኟቸው ጥቅሞች
✅በባንክ ከሚያስቀምጡት ብር አመታዊ ወለድ 7% የተሻለ ከ 27% - 35% በገዙት አክሲዮን ድርሻ ልክ ትርፋማ ይሆናሉ
✅የባንኩ ባለድርሻ የሆኑበትን ሰርተፊኬት አሲዘው እስከ 90% በገዙት አክሲዮን ድርሻ ልክ ብድር በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ
✅የገዙትን የባንክ / ኢንሹራንስ አክሲዮን ድርሻ በከፊልም ይሁን ሙሉ ለሙሉ ለሌላ ሰው (ቤተሰብ፣ወዳጅ፣ዘመድ..) ማስተላለፍ/ ማውረስ ይችላሉ
✅አስቸኳይ የገንዘብ ችግር በገጠመዎት ጊዜ ወዲያው ድርሻዎን አትርፈው መሸጥ ይችላሉ
✅ልጆችዎ 18 አመት ሲሞላቸው የሚያወርሷቸው ትልቅ ሀብት ነው
✳️አዋጭነቱ የማያጠራጥረውን የነባር ባንኮችን አክሲዮኖችን ደርሻ ዛሬውኑ ገዝተው ትርፋማ ይሁኑ!
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@ShareBKGH
@ShareBKGH
በስልክ ማነጋገር ከፈለጉ በ 0913013439 ደውለው ያማክሩን
✅በባንክ ከሚያስቀምጡት ብር አመታዊ ወለድ 7% የተሻለ ከ 27% - 35% በገዙት አክሲዮን ድርሻ ልክ ትርፋማ ይሆናሉ
✅የባንኩ ባለድርሻ የሆኑበትን ሰርተፊኬት አሲዘው እስከ 90% በገዙት አክሲዮን ድርሻ ልክ ብድር በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ
✅የገዙትን የባንክ / ኢንሹራንስ አክሲዮን ድርሻ በከፊልም ይሁን ሙሉ ለሙሉ ለሌላ ሰው (ቤተሰብ፣ወዳጅ፣ዘመድ..) ማስተላለፍ/ ማውረስ ይችላሉ
✅አስቸኳይ የገንዘብ ችግር በገጠመዎት ጊዜ ወዲያው ድርሻዎን አትርፈው መሸጥ ይችላሉ
✅ልጆችዎ 18 አመት ሲሞላቸው የሚያወርሷቸው ትልቅ ሀብት ነው
✳️አዋጭነቱ የማያጠራጥረውን የነባር ባንኮችን አክሲዮኖችን ደርሻ ዛሬውኑ ገዝተው ትርፋማ ይሁኑ!
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@ShareBKGH
@ShareBKGH
በስልክ ማነጋገር ከፈለጉ በ 0913013439 ደውለው ያማክሩን
❤2
Forwarded from እንስራ!
#ከመሬት_ማገላበጥ_ወደ_በመሬት_መገልበጥ
**
በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙሮች ከፍተኛው የካሬሜ ዋጋ ብር 470,000 በቂርቆስ ክ/ከ ወሎ ሰፈር አካባቢ ተሰጥቶ የነበረ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር አሸናፊ 414,000ብር ለካሬሜ በአራዳ ክ/ከ ነበር ።በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙሮች የተሰጡት አነስተኛ የማሸነፊያ ዋጋዎች ተመሳሳይ ለካሬሜ 20ሺ ብር አካባቢ ነበሩ።
ውጤቱና የአሸናፊዎች ዝርዝር ገና ያልተለቀቀ ቢሆንም ፎርቹን እንዳስነበበን በቅርቡ በተካሄደው ስድስተኛው የመሬት ጨረታ ከፍተኛው የንፋስ ስልክ ክ/ከ የተመዘገበ ሲሆን ዋጋ 91,300.00 ብር ለካሬሜ ሲሆን ዝቅተኛው የካሬሜ ዋጋ ብር 12,550.00 ሲሆን የካ ክ/ከ ለወጣ ቦታ ተተሰጠ ሆኖ ተዘግቧል።
ይህ የስድስተኛው ዙር ከፍተኛ ዋጋ ከአራት ወራት በፊት ተካሂዶ ከነበረው አምስተኛው ዙር ትልቁ አሸናፊ ከነበረው የካሬሜ ዋጋ 218,000.00 ብር አንጻር በ58% ዝቅ ያለ ነው።
የማሸነፊያው ዋጋው ዝቅ እያለ መምጣት የመሬት አቅርቦት መሻሻል በተጨማሪ ከጨረታ ውጪ በከተማ መስተዳድሩ በአብሮ ማልማት ስምምነት ለአልሚዎች ሰፋፊ መሬቶች እየቀረቡ መሆኑ አስተዋጽኦ ሲኖረው በሌላ አቅጣጫ ሲታይም ለጨረታ ለወጡት 132 ቦታዎች ከ 3500 በላይ ተጫራቾች ዋጋ የሚፈለገውን አሟልተው መጫረታቸው የመሬት ፍላጎትና አቅርቦት ገና አለመጣጣሙንና በዚህ ቁጥር በርካታዎች እየተጫረቱም ቢሆንም የዋጋ ዝቅ ማለት የገዢዎች አቅም መዳከምንና የገንዘብ አቅርቦት ዕጥረትንም የሚያሳይ ነው።
ይህ አካሄድ የመሬት ዋጋ እየቀነሰ መምጣትን እንጂ ቅናሽ ወይም ርካሽ መሆኑን አያሳይም ። አሁንም የሀገራችን የመሬት ዋጋ እጅግ በጣም ውድ የሚባል ነው።
ይህ ሁሉ ሲሆን የግል ይዞታ ያላቸው ሰዎች አሁንም ዋጋቸውን ሰቅለው ለገዢም ለአብሮ አልሚም አልመች ብለው መሬታቸው እጃቸው ላይ እየሟሸሸ ይገኛል። በቅርቡ ለአንድ ውጭ ላለ በሀገር ልጆች ለሚቋቋም የሪል እስቴት አልሚ ፕሮጀክት አጥንቶ መሬት ፈልጎ የማቅረብ ስራ ወስደን እየሰራን ከቀረቡልን ዋጋዎች የተረዳነው የግል ባለይዞታዎች ዋጋ ጥያቄ በብዛት በካሬሜ ስሌት ከ120,000.00 እስከ 200,000.00ብር አካባቢ ነበር። መሬት ያላቸው ሰዎች ሌላ ዓለም ውስጥ ነው ያሉት። ጊዜው መቀየሩን ማን ይንገራቸው?
ጊዜው መሬት ይዞ የሚተኛበት ወይም ነገ ይጨምራል ብሎ የሚጠብቁበት አይደለም ። ገንዘብ የሚገኘው ከመሬቱ ሳይሆን ከሚሰራበት ልማት እየሆነ መጥቷል። መሬት ማገላበጥ የሚባለው መሬትሽ ገዝቶ አቆይቶ የመሸጥ የመሬት ማገላበጥ ኢንፎርማል ቢዝነስ ጊዜው አልፎበታል።
በቀጣይም መንግስት በያዘው ብዙ ቤቶች የመገንባት አቅጣጫና በድርድርና በምደባ መሬት የማቅረብ አሰራርና ተጠባቂ የሊዝ ጨረታዎች የመሬት አቅርቦት እየተሻሻለ እንደሚመጣ ስለሚጠበቅ የመሬት ዋጋ የበለጠ እየወረደ እንደሚሄድም ይጠበቃል። ከጠቅላላ የፕሮጀክት ዋጋ አንጻር ከ30% በላይ ይገመትለት የነበረው የነበረው የመሬት ዋጋ በሊዝ በወጣው የማሸነፊያ ዋጋ መሰረት ለሰፊ መሬት የቀረበው ማሸነፊያ ዋጋ 45ሺህ አካባቢ ያሉትን ታሳቢ ስናደርግ የመሬቱ የዋጋ ድርሻ ወደ 15% ዝቅ እያለ መምጣቱንም ያሳያል ይህም በዘርፉ ጥሩ የሚባል ምጣኔ ነው ተብሎ የሚወሰድ ነው።
እናማ መሬት ያለህ ወገን ሆይ! መሬት አሁን የሚገላበጥ ቢዝነስ ሳይሆን ከእጅህ በቀላሉ የማይወጣ ካላለማኽው ወይም ቀንሰህ ሸጠህ ካልወጣህ ወይም ከሁነኛ አልሚ ጋር አብረህ ካላለማኽው የሚገለብጥህ እየሆነ ነውና እወቅበት ..... እኔ ነግርቻለሁ።
**
በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙሮች ከፍተኛው የካሬሜ ዋጋ ብር 470,000 በቂርቆስ ክ/ከ ወሎ ሰፈር አካባቢ ተሰጥቶ የነበረ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር አሸናፊ 414,000ብር ለካሬሜ በአራዳ ክ/ከ ነበር ።በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዙሮች የተሰጡት አነስተኛ የማሸነፊያ ዋጋዎች ተመሳሳይ ለካሬሜ 20ሺ ብር አካባቢ ነበሩ።
ውጤቱና የአሸናፊዎች ዝርዝር ገና ያልተለቀቀ ቢሆንም ፎርቹን እንዳስነበበን በቅርቡ በተካሄደው ስድስተኛው የመሬት ጨረታ ከፍተኛው የንፋስ ስልክ ክ/ከ የተመዘገበ ሲሆን ዋጋ 91,300.00 ብር ለካሬሜ ሲሆን ዝቅተኛው የካሬሜ ዋጋ ብር 12,550.00 ሲሆን የካ ክ/ከ ለወጣ ቦታ ተተሰጠ ሆኖ ተዘግቧል።
ይህ የስድስተኛው ዙር ከፍተኛ ዋጋ ከአራት ወራት በፊት ተካሂዶ ከነበረው አምስተኛው ዙር ትልቁ አሸናፊ ከነበረው የካሬሜ ዋጋ 218,000.00 ብር አንጻር በ58% ዝቅ ያለ ነው።
የማሸነፊያው ዋጋው ዝቅ እያለ መምጣት የመሬት አቅርቦት መሻሻል በተጨማሪ ከጨረታ ውጪ በከተማ መስተዳድሩ በአብሮ ማልማት ስምምነት ለአልሚዎች ሰፋፊ መሬቶች እየቀረቡ መሆኑ አስተዋጽኦ ሲኖረው በሌላ አቅጣጫ ሲታይም ለጨረታ ለወጡት 132 ቦታዎች ከ 3500 በላይ ተጫራቾች ዋጋ የሚፈለገውን አሟልተው መጫረታቸው የመሬት ፍላጎትና አቅርቦት ገና አለመጣጣሙንና በዚህ ቁጥር በርካታዎች እየተጫረቱም ቢሆንም የዋጋ ዝቅ ማለት የገዢዎች አቅም መዳከምንና የገንዘብ አቅርቦት ዕጥረትንም የሚያሳይ ነው።
ይህ አካሄድ የመሬት ዋጋ እየቀነሰ መምጣትን እንጂ ቅናሽ ወይም ርካሽ መሆኑን አያሳይም ። አሁንም የሀገራችን የመሬት ዋጋ እጅግ በጣም ውድ የሚባል ነው።
ይህ ሁሉ ሲሆን የግል ይዞታ ያላቸው ሰዎች አሁንም ዋጋቸውን ሰቅለው ለገዢም ለአብሮ አልሚም አልመች ብለው መሬታቸው እጃቸው ላይ እየሟሸሸ ይገኛል። በቅርቡ ለአንድ ውጭ ላለ በሀገር ልጆች ለሚቋቋም የሪል እስቴት አልሚ ፕሮጀክት አጥንቶ መሬት ፈልጎ የማቅረብ ስራ ወስደን እየሰራን ከቀረቡልን ዋጋዎች የተረዳነው የግል ባለይዞታዎች ዋጋ ጥያቄ በብዛት በካሬሜ ስሌት ከ120,000.00 እስከ 200,000.00ብር አካባቢ ነበር። መሬት ያላቸው ሰዎች ሌላ ዓለም ውስጥ ነው ያሉት። ጊዜው መቀየሩን ማን ይንገራቸው?
ጊዜው መሬት ይዞ የሚተኛበት ወይም ነገ ይጨምራል ብሎ የሚጠብቁበት አይደለም ። ገንዘብ የሚገኘው ከመሬቱ ሳይሆን ከሚሰራበት ልማት እየሆነ መጥቷል። መሬት ማገላበጥ የሚባለው መሬትሽ ገዝቶ አቆይቶ የመሸጥ የመሬት ማገላበጥ ኢንፎርማል ቢዝነስ ጊዜው አልፎበታል።
በቀጣይም መንግስት በያዘው ብዙ ቤቶች የመገንባት አቅጣጫና በድርድርና በምደባ መሬት የማቅረብ አሰራርና ተጠባቂ የሊዝ ጨረታዎች የመሬት አቅርቦት እየተሻሻለ እንደሚመጣ ስለሚጠበቅ የመሬት ዋጋ የበለጠ እየወረደ እንደሚሄድም ይጠበቃል። ከጠቅላላ የፕሮጀክት ዋጋ አንጻር ከ30% በላይ ይገመትለት የነበረው የነበረው የመሬት ዋጋ በሊዝ በወጣው የማሸነፊያ ዋጋ መሰረት ለሰፊ መሬት የቀረበው ማሸነፊያ ዋጋ 45ሺህ አካባቢ ያሉትን ታሳቢ ስናደርግ የመሬቱ የዋጋ ድርሻ ወደ 15% ዝቅ እያለ መምጣቱንም ያሳያል ይህም በዘርፉ ጥሩ የሚባል ምጣኔ ነው ተብሎ የሚወሰድ ነው።
እናማ መሬት ያለህ ወገን ሆይ! መሬት አሁን የሚገላበጥ ቢዝነስ ሳይሆን ከእጅህ በቀላሉ የማይወጣ ካላለማኽው ወይም ቀንሰህ ሸጠህ ካልወጣህ ወይም ከሁነኛ አልሚ ጋር አብረህ ካላለማኽው የሚገለብጥህ እየሆነ ነውና እወቅበት ..... እኔ ነግርቻለሁ።
❤7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር ካቢኔ ያወጣው የግንባታ መመሪያ ☝️☝️
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://youtu.be/KG-bd-TN_SA?si=ZuU4GbO39vEb5cfk»
በአዲስ አበባ ከተማ “የመኖሪያ ቤቶቻቸውን ለንግድ ስራ አውለዋል” የተባሉ ነዋሪዎች፤ በሶስት ቀናት ገደብ ውስጥ እስከ 45 ሺህ ብር ቅጣት እንዲከፍሉ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ነዋሪዎቹ የመኖሪያ ቤቶቻቸውን ለሌላ አገልግሎት ለማዋል የሚያስችላቸውን የሊዝ ውል ለውጥ ለማድረግ ከመቶ ሺህዎች እስከ ሚሊዮኖች ብር የሚቆጠር ክፍያ መጠየቃቸውንም ገልጸዋል።
በመዲናይቱ በሚገኙት በአቃቂ ቃሊቲ፣ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ባለፉት ቀናት የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች እንደደረሷቸው “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” አረጋግጣለች። በአንዳንዶቹ ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የንግድ ቤቶች እና አገልግሎት መስጪያዎች ላይ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች መለጠፋቸውንም የየአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ዓለም ባንክ አዲሱ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች፤ ከክፍለ ከተማ መምጣታቸውን የገለጹ ሰራተኞች ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤውን ሲሰጡ እንደነበር ገልጸዋል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ፤ ነዋሪዎቹ መሬት የወሰዱት ለመኖሪያ አገልግሎት ለመዋል እንደሆነ ይጠቅሳል።
ሆኖም ነዋሪዎቹ “በገቡት የሊዝ ውል መሰረት ለተፈቀደላቸው አገልግሎት ብቻ እየተጠቀሙ አለመሆኑን” በመስክ ክትትል ማረጋገጥ መቻሉን ያትታል። ነዋሪዎቹ ማስጠንቀቂያው ከተሰጠበት አሊያም ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሶስት የስራ ቀናት ውስጥ፤ ካርታቸውን፣ የሊዝ ውላቸውን፣ ለመጨረሻ ጊዜ የከፈሉበትን የሊዝ ክፍያ ደረሰኝ እንዲሁም የንግድ ፍቃዳቸውን በመያዝ ለክፍለ ከተማ እንዲያቀርቡም ቀነ ገደብ ያስቀምጣል።
🔴 ዝርዝር ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16343/
በመዲናይቱ በሚገኙት በአቃቂ ቃሊቲ፣ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ባለፉት ቀናት የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች እንደደረሷቸው “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” አረጋግጣለች። በአንዳንዶቹ ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የንግድ ቤቶች እና አገልግሎት መስጪያዎች ላይ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች መለጠፋቸውንም የየአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ዓለም ባንክ አዲሱ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች፤ ከክፍለ ከተማ መምጣታቸውን የገለጹ ሰራተኞች ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤውን ሲሰጡ እንደነበር ገልጸዋል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ፤ ነዋሪዎቹ መሬት የወሰዱት ለመኖሪያ አገልግሎት ለመዋል እንደሆነ ይጠቅሳል።
ሆኖም ነዋሪዎቹ “በገቡት የሊዝ ውል መሰረት ለተፈቀደላቸው አገልግሎት ብቻ እየተጠቀሙ አለመሆኑን” በመስክ ክትትል ማረጋገጥ መቻሉን ያትታል። ነዋሪዎቹ ማስጠንቀቂያው ከተሰጠበት አሊያም ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሶስት የስራ ቀናት ውስጥ፤ ካርታቸውን፣ የሊዝ ውላቸውን፣ ለመጨረሻ ጊዜ የከፈሉበትን የሊዝ ክፍያ ደረሰኝ እንዲሁም የንግድ ፍቃዳቸውን በመያዝ ለክፍለ ከተማ እንዲያቀርቡም ቀነ ገደብ ያስቀምጣል።
🔴 ዝርዝር ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16343/
❤4
ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎች ዝርዝር.pdf
1.7 MB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በየካ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ፤ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በአዲስ ከተማ፣ ለሚ ኩራ፣ በጉለሌ እና ቦሌ ክ/ከተሞች የሚገኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ የልማት ቦታዎችን በጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ለማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡
#ለማስታወስ፡ በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ለአንድ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 2,300 በlandleasedocument.aalb.gov.et:(https://www.lndleasedocument.aalb.gov.et) በመግባት በኦን ላይን በቴሌ ብር በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
ሰነዱ ከላይ ተያይዟል ።
#ለማስታወስ፡ በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ለአንድ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 2,300 በlandleasedocument.aalb.gov.et:(https://www.lndleasedocument.aalb.gov.et) በመግባት በኦን ላይን በቴሌ ብር በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
ሰነዱ ከላይ ተያይዟል ።
❤1👏1