#ኮድ_1839
በላፍቶ በምርጥ የኮንዶሚኒየም ሳይት የሚገኝ ለሽያጭ የቀረበ ባለ1 መኝታ
💦51ካሬ
💦3ኛ ፍሎር
💦ፅድት ያለ ሙሉ ሴራሚክ..
💦ጂፕሰም ፍሬም የተሰራ
💦ቁምሳጥንና ኪችን ካቢኔት ያለው
💦ዲጂታል ካርታ የያዘ ስም የሚዞር
💦ለመኖሪያ ምቹ በሆነ ቦታ ላይ ይገኛል
👉👉.የመሸጫ ዋጋ 4.4 ሚሊየን ብር
☎️... +251920039447
በላፍቶ በምርጥ የኮንዶሚኒየም ሳይት የሚገኝ ለሽያጭ የቀረበ ባለ1 መኝታ
💦51ካሬ
💦3ኛ ፍሎር
💦ፅድት ያለ ሙሉ ሴራሚክ..
💦ጂፕሰም ፍሬም የተሰራ
💦ቁምሳጥንና ኪችን ካቢኔት ያለው
💦ዲጂታል ካርታ የያዘ ስም የሚዞር
💦ለመኖሪያ ምቹ በሆነ ቦታ ላይ ይገኛል
👉👉.የመሸጫ ዋጋ 4.4 ሚሊየን ብር
☎️... +251920039447
👍2
የአዲስ አበባ የመሬት ሊዝ ጨረታ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ሆነ
168 ተወዳዳሪዎች ከውድድር ውጪ ሆነዋል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአምስት ክፍለ ከተሞች (የካ፣ ጉለሌ፣ ለሚ ኩራ፣ አራዳ እና ቂርቆስ) ያዘጋጀው የመሬት ሊዝ ጨረታ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ሆኗል።
ቢሮው የህብረተሰቡን የመሬት ፍላጎት ለማሟላት በየሶስት ወሩ የመሬት ሊዝ ጨረታ እያወጣ ሲሆን፣ በአምስተኛው ዙር ጨረታ ላይ በዘጠኝ ክፍለ ከተሞች ለተዘጋጁ 427 ፕሎቶች ውድድር አቅርቧል።
በዚህም መሰረት 86 ፕሎቶች በአምስቱ ክፍለ ከተሞች ለጨረታ ቀርበው ነበር።
በጨረታው ሂደት 168 ተጫራቾች አስፈላጊውን መረጃ አሟልተው ባለማቅረባቸው ከውድድር ውጪ ሆነዋል። በተጨማሪም 10 ቦታዎች በቂ ተጫራች ባለመቅረቡ ምክንያት መሰረዛቸውን ቢሮዉ አስታውቋል ።
T.me/condoaddis
168 ተወዳዳሪዎች ከውድድር ውጪ ሆነዋል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአምስት ክፍለ ከተሞች (የካ፣ ጉለሌ፣ ለሚ ኩራ፣ አራዳ እና ቂርቆስ) ያዘጋጀው የመሬት ሊዝ ጨረታ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ሆኗል።
ቢሮው የህብረተሰቡን የመሬት ፍላጎት ለማሟላት በየሶስት ወሩ የመሬት ሊዝ ጨረታ እያወጣ ሲሆን፣ በአምስተኛው ዙር ጨረታ ላይ በዘጠኝ ክፍለ ከተሞች ለተዘጋጁ 427 ፕሎቶች ውድድር አቅርቧል።
በዚህም መሰረት 86 ፕሎቶች በአምስቱ ክፍለ ከተሞች ለጨረታ ቀርበው ነበር።
በጨረታው ሂደት 168 ተጫራቾች አስፈላጊውን መረጃ አሟልተው ባለማቅረባቸው ከውድድር ውጪ ሆነዋል። በተጨማሪም 10 ቦታዎች በቂ ተጫራች ባለመቅረቡ ምክንያት መሰረዛቸውን ቢሮዉ አስታውቋል ።
T.me/condoaddis
በአዲስ አበባ ለጨረታ ለቀረቡ ቦታዎች በካሬ ሜትር 265 ሺሕ ብር መሰጠቱ ታወቀ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬትና ልማት አስተዳደር ቢሮ ለጨረታ ካቀረባቸው 427 ቦታዎች ውስጥ፣ የቀረበው ከፍተኛ ዋጋ በካሬ ሜትር 265 ሺሕ ብር መሆኑና ቦታውም ካዛንቺ እንደሆነ ታወቀ፡፡
የመሬትና ልማት አስተዳደር ቢሮ የመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ተስፋዬ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአምስተኛ ዙር እየተካሄደ በሚገኘው የመሬት ሊዝ ጨረታ 18 ሔክታር መሬት ቀርቧል፡፡
በሊዝ ለማጫረት ከቀረቡ ቦታዎች ውስጥ ካዛንቺስ የሚገኝ አንድ ቦታን በካሬ ሜትር 265 ሺሕ ብር ለመግዛት ከተጫራች ዋጋ መቅረቡን፣ እስካሁን በአምስት ክፍላተ ከተሞች በተደረገው የጨረታ ሒደት 76 ተጫራቾች በጊዜያዊነት ጨረታውን ማሸነፍ መቻላቸውን አክለው ገልጸዋል፡፡
ለጨረታው የቀረቡ ቦታዎች የሚገኙት በዘጠኝ ክፍላተ ከተሞች እንደሆኑ የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ በአጠቃላይ የጨረታ ሰነዱን ገዝተው የተጫረቱት ብዛት 6,885 ተጫራቾች እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡
#
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬትና ልማት አስተዳደር ቢሮ ለጨረታ ካቀረባቸው 427 ቦታዎች ውስጥ፣ የቀረበው ከፍተኛ ዋጋ በካሬ ሜትር 265 ሺሕ ብር መሆኑና ቦታውም ካዛንቺ እንደሆነ ታወቀ፡፡
የመሬትና ልማት አስተዳደር ቢሮ የመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ተስፋዬ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአምስተኛ ዙር እየተካሄደ በሚገኘው የመሬት ሊዝ ጨረታ 18 ሔክታር መሬት ቀርቧል፡፡
በሊዝ ለማጫረት ከቀረቡ ቦታዎች ውስጥ ካዛንቺስ የሚገኝ አንድ ቦታን በካሬ ሜትር 265 ሺሕ ብር ለመግዛት ከተጫራች ዋጋ መቅረቡን፣ እስካሁን በአምስት ክፍላተ ከተሞች በተደረገው የጨረታ ሒደት 76 ተጫራቾች በጊዜያዊነት ጨረታውን ማሸነፍ መቻላቸውን አክለው ገልጸዋል፡፡
ለጨረታው የቀረቡ ቦታዎች የሚገኙት በዘጠኝ ክፍላተ ከተሞች እንደሆኑ የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ በአጠቃላይ የጨረታ ሰነዱን ገዝተው የተጫረቱት ብዛት 6,885 ተጫራቾች እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡
#
👍8❤1
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ 4ተኛ አመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባውን በ3 አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። አጀንዳዎቹም ፦
1ኛ. ተቋርጦ የነበረዉ የመኖርያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት አገልግሎትን ለማስቀጠል ተጠንቶ የቀረበ የውሳኔ ሀሳብ ላይ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን ሊፈታ በሚችል አግባብ የውሳኔ ሀሳብ አሳልፏል።
2ኛ. የብርሃን አይሰውራን፣ የመነን እና የገላን ቦርዲንግ ት/ቤቶች ካላቸው ልዩ ስምሪት፣ የጥራት ደረጃ እና ከሚያንቀሳቅሱት ሀብትና ንብረት አስተዳደር አንፃር ህጋዊ ሰውነት ኖሯቸው እንዲተዳደሩ እና ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለከተማዉ ትምህርት ቢሮ እንዲሆን የቀረበዉን ደንብ መርምሮ አጽድቋል ::
3ኛ. ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ፕሮጀክቶች የቀረበ የመሬት ማስፋፊያ ጥያቄዎች ላይ ተወያይቶ ተገቢነት ያለዉ መሆኑን በማረጋገጥ አጽድቋል::
1ኛ. ተቋርጦ የነበረዉ የመኖርያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት አገልግሎትን ለማስቀጠል ተጠንቶ የቀረበ የውሳኔ ሀሳብ ላይ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን ሊፈታ በሚችል አግባብ የውሳኔ ሀሳብ አሳልፏል።
2ኛ. የብርሃን አይሰውራን፣ የመነን እና የገላን ቦርዲንግ ት/ቤቶች ካላቸው ልዩ ስምሪት፣ የጥራት ደረጃ እና ከሚያንቀሳቅሱት ሀብትና ንብረት አስተዳደር አንፃር ህጋዊ ሰውነት ኖሯቸው እንዲተዳደሩ እና ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለከተማዉ ትምህርት ቢሮ እንዲሆን የቀረበዉን ደንብ መርምሮ አጽድቋል ::
3ኛ. ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ፕሮጀክቶች የቀረበ የመሬት ማስፋፊያ ጥያቄዎች ላይ ተወያይቶ ተገቢነት ያለዉ መሆኑን በማረጋገጥ አጽድቋል::
👍1
የቤቶች ቀውስ እየተባባሰ በመምጣቱ ብሔራዊ የቤቶች ባንክ በአስቸኳይ እንዲቋቋም ጥሪ ቀረበ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣው የቤቶች እጥረት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ፣ የሕግ አውጪዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች በአስቸኳይ ብሔራዊ የቤቶች ባንክ እንዲቋቋምና ሥራ እንዲጀምር አሳሰቡ።
ይህ የታቀደው ተቋም በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸውን ቤቶች ለማግኘት ዘላቂ የፋይናንስ መፍትሔ ለመስጠት ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ተገልጿል።
እ.ኤ.አ. በ2037 የኢትዮጵያ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር ከ42 ሚሊዮን በላይ እንደሚሆን የሚገመት ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት ለአዳዲስ ቤቶች ያለው ፍላጎት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ቤቶች እጥረት ያለ ሲሆን፣ በአገር አቀፍ ደረጃም በየዓመቱ የሚገነቡት ቤቶች ከሚያስፈልገው እጅግ አነስተኛ ነው።
ይህ ከፍተኛ የቤቶች እጥረት በተለይም በከተማ አካባቢዎች የሕገ-ወጥ ሰፈራዎች እንዲስፋፉና የኑሮ ደረጃ እንዲቀንስ ምክንያት ሆኗል።
የፓርላማው የከተማ፣ የመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሌሎች አገሮች እንደሚታየው የልማት ባንኮች ዓይነት የሆነ የወሰነ የቤቶች ባንክ የቤት ግንባታ የረጅም ጊዜና አነስተኛ የወለድ ምጣኔ ብድር በመስጠት ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብለዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ አቶ እሸቱ ተመስገን እንዳሉት እንዲህ ዓይነት ተቋም ሳይቋቋም ከቀረ ለቤቶች እጥረት ዘላቂና ውጤታማ መፍትሔ ማግኘት እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴርም ይህንን ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአፋጣኝ ወደ ትግበራ እንዲገባ አሳስበዋል።
Read More
Source: capitalethiopia
@Condoaddis
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣው የቤቶች እጥረት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ፣ የሕግ አውጪዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች በአስቸኳይ ብሔራዊ የቤቶች ባንክ እንዲቋቋምና ሥራ እንዲጀምር አሳሰቡ።
ይህ የታቀደው ተቋም በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸውን ቤቶች ለማግኘት ዘላቂ የፋይናንስ መፍትሔ ለመስጠት ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ተገልጿል።
እ.ኤ.አ. በ2037 የኢትዮጵያ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር ከ42 ሚሊዮን በላይ እንደሚሆን የሚገመት ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት ለአዳዲስ ቤቶች ያለው ፍላጎት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ቤቶች እጥረት ያለ ሲሆን፣ በአገር አቀፍ ደረጃም በየዓመቱ የሚገነቡት ቤቶች ከሚያስፈልገው እጅግ አነስተኛ ነው።
ይህ ከፍተኛ የቤቶች እጥረት በተለይም በከተማ አካባቢዎች የሕገ-ወጥ ሰፈራዎች እንዲስፋፉና የኑሮ ደረጃ እንዲቀንስ ምክንያት ሆኗል።
የፓርላማው የከተማ፣ የመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሌሎች አገሮች እንደሚታየው የልማት ባንኮች ዓይነት የሆነ የወሰነ የቤቶች ባንክ የቤት ግንባታ የረጅም ጊዜና አነስተኛ የወለድ ምጣኔ ብድር በመስጠት ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብለዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ አቶ እሸቱ ተመስገን እንዳሉት እንዲህ ዓይነት ተቋም ሳይቋቋም ከቀረ ለቤቶች እጥረት ዘላቂና ውጤታማ መፍትሔ ማግኘት እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴርም ይህንን ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአፋጣኝ ወደ ትግበራ እንዲገባ አሳስበዋል።
Read More
Source: capitalethiopia
@Condoaddis
❤2👍2
በአዲስ አበባ ለጨረታ የቀረቡት 1,735 የንግድ ቤቶች የት ነው የሚገኙት ?
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ክ/ከተሞች ተገንብተው በተጠናቀዉ የ40/60 የጋራ ህንጻዎች ላይ የሚገኙ 1,735 የንግድ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ለማስተላለፍ እንደሚፈልግ ማሳወቁ ይታወሳል።
ኮርፖሬሽኑ የንግድ ቤቶቹ የሚገኙባቸውን ክ/ከተሞች ፣ ቤቶቹ የሚገኙባቸውን ሳይቶች እና የቤቶቹን ብዛት ዛሬ ይፋ አድርጓል።
በተለይም ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሚገኙ ቤቶች ሲሆኑ በሻሌ ሳይት ላይ 622 ቤቶች፣ አያት ሁለት 309 ቤቶች ፣ አያት ሁለት ሳይት አራት 176 ቤቶች እንዲሁም አያት አንድ ሳይት ሶስት 140 ቤቶች ለጨረታ ከወጡት ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ክ/ከተሞች ተገንብተው በተጠናቀዉ የ40/60 የጋራ ህንጻዎች ላይ የሚገኙ 1,735 የንግድ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ለማስተላለፍ እንደሚፈልግ ማሳወቁ ይታወሳል።
ኮርፖሬሽኑ የንግድ ቤቶቹ የሚገኙባቸውን ክ/ከተሞች ፣ ቤቶቹ የሚገኙባቸውን ሳይቶች እና የቤቶቹን ብዛት ዛሬ ይፋ አድርጓል።
በተለይም ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሚገኙ ቤቶች ሲሆኑ በሻሌ ሳይት ላይ 622 ቤቶች፣ አያት ሁለት 309 ቤቶች ፣ አያት ሁለት ሳይት አራት 176 ቤቶች እንዲሁም አያት አንድ ሳይት ሶስት 140 ቤቶች ለጨረታ ከወጡት ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ።
❤1👍1
፠ሠሚት ኮንዶሚንየም
፠የሚሸጥ ባላንድ መኝታ
፠ቆንጆ ሁኖ የተሠራ
፠ድጂታል ካርታ ያለው
፠አራተኛ 4ፎቅ
፠ለባንክም ይሆናል
፠ካሬ47.2
፠ዋጋ3.5ለከሺ
፠ለባክ3.7
፠ለበለጠ መረጃ
0929090854
https://youtu.be/vAkMigao0zo?si=q5iVYyurcSNAbJoW
፠የሚሸጥ ባላንድ መኝታ
፠ቆንጆ ሁኖ የተሠራ
፠ድጂታል ካርታ ያለው
፠አራተኛ 4ፎቅ
፠ለባንክም ይሆናል
፠ካሬ47.2
፠ዋጋ3.5ለከሺ
፠ለባክ3.7
፠ለበለጠ መረጃ
0929090854
https://youtu.be/vAkMigao0zo?si=q5iVYyurcSNAbJoW
❤1