ኮዬ ፈጨ ሳይት
🦋 የሚሸጥ 10/90 ኮንዶሚንየም
🦋 ወለል መሬት /ground /ላይ
🦋 ስፋት - 42 ካሬ ሜትር
🦋 ባለ1 መኝታ ቤት ሆኖ የተሰራ
🦋 አምስት ዓመት የሞላዉ
🦋 በጥሩ ሁኔታ የታደሰ
🦋ድጅታል ካርታ የያዘ
🦋 ዋጋ= 2.45 ሚሊዬን ካሽ
ለባንክ =2.5 ሚሊዬን
ስልክ 👉 ☎️☎️☎️
🦋 የሚሸጥ 10/90 ኮንዶሚንየም
🦋 ወለል መሬት /ground /ላይ
🦋 ስፋት - 42 ካሬ ሜትር
🦋 ባለ1 መኝታ ቤት ሆኖ የተሰራ
🦋 አምስት ዓመት የሞላዉ
🦋 በጥሩ ሁኔታ የታደሰ
🦋ድጅታል ካርታ የያዘ
🦋 ዋጋ= 2.45 ሚሊዬን ካሽ
ለባንክ =2.5 ሚሊዬን
ስልክ 👉 ☎️☎️☎️
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://youtu.be/q1RAmBCXrCE?si=3VqWOf--H7we7H0b»
Condominium for sale
Mexico bulgaria area
Bedroom:- 2
Size:- 54 sqm
Floor:- 2nd
Price:- 6.5 million birr
Call 0913587955
More:👉 condoaddis.com
Mexico bulgaria area
Bedroom:- 2
Size:- 54 sqm
Floor:- 2nd
Price:- 6.5 million birr
Call 0913587955
More:👉 condoaddis.com
👍3
በኢትዮጽያ ያለውን የቤት ፍላጎት ከአቅርቦቱ ጋር ለማመጣጠን በዓመት በአማካኝ 471 ሺህ ቤቶችን መገንባት ያስፈልጋል ተባለ
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እንደገለፀው በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በዓመት በአማካኝ 471 ሺህ ቤቶችን መገንባት ይጠይቃል ብሏል።
ኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ የሆኑት ሰለሞን ጥላሁን የቤት ልማት የፍይናንስ ስረዓት ላይ ያቀረቡትን ጥናት ዋቢ አድርጎ ኢፕድ እንደዘገበው በኢትዮጵያ 68 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች ቤት ለመስራት የብድር አገልግሎት እንደሚያስፈልግ ተመላክቷል።
ይህን ተከትሎ የሀገሪቷ መንግስት በ10 ዓመት እቅዱ 4 ነጥብ አራት ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት እየሰራ መሆኑና በአማካኝ የሚያስፈልገውን 471 ሺህ ቤት የሚያሟላ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል ።
Source: capitalethiopia
@condoaddis
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እንደገለፀው በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በዓመት በአማካኝ 471 ሺህ ቤቶችን መገንባት ይጠይቃል ብሏል።
ኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ የሆኑት ሰለሞን ጥላሁን የቤት ልማት የፍይናንስ ስረዓት ላይ ያቀረቡትን ጥናት ዋቢ አድርጎ ኢፕድ እንደዘገበው በኢትዮጵያ 68 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች ቤት ለመስራት የብድር አገልግሎት እንደሚያስፈልግ ተመላክቷል።
ይህን ተከትሎ የሀገሪቷ መንግስት በ10 ዓመት እቅዱ 4 ነጥብ አራት ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት እየሰራ መሆኑና በአማካኝ የሚያስፈልገውን 471 ሺህ ቤት የሚያሟላ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል ።
Source: capitalethiopia
@condoaddis
#👉 የሚሸጥ 40/60 ኮንዶሚኒየም
#👉 ቦታ አያት 2 ሳይት 4
#👉አምስት ዓመት የሞላው
#👉ባለ3መኝታ
#👉6ኛፎቅ
#👉የራሱ ካብኔትና ቁምሳጥን የተገጠመለት
#👉 105ካሬ ሜትር
#👉 እዳ የዘጋ ካርታ ያለው
#👉 መሸጫዋጋ7.6ሚሊየን ብር አስቸኳይነው
☎️... Condoaddis.com/10022025-1
#👉 ቦታ አያት 2 ሳይት 4
#👉አምስት ዓመት የሞላው
#👉ባለ3መኝታ
#👉6ኛፎቅ
#👉የራሱ ካብኔትና ቁምሳጥን የተገጠመለት
#👉 105ካሬ ሜትር
#👉 እዳ የዘጋ ካርታ ያለው
#👉 መሸጫዋጋ7.6ሚሊየን ብር አስቸኳይነው
☎️... Condoaddis.com/10022025-1
👍1
#CapitalNews የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጣራና የግድግዳ ግብርን የመሰብሰብ ስልጣን ያለው መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጣራና የግድግዳ ግብርን የመሰብሰብ በአዋጅ የተሰጠው ስልጣን ያለው ሲሆን፣ ይህን ግብር ከመሰብሰብ የሚከለክል ምንም አይነት ህጋዊ አካል እንደሌለ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
ይህንን የተናገሩት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም 4ኛ የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እየተካሄደ ባለበት ወቅት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ነው።
ከንቲባዋ የጣራና የግድግዳ ግብርን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት ላነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጡ፣ የጣራና የግድግዳ ግብር አዋጅ በ1968 ዓ.ም የወጣ አዋጅ መሆኑን አስታውሰዋል።
በወቅቱ የነበረው አሰራር አሁንም እንደቀጠለ ነው ያሉት ከንቲባዋ፣ ነገር ግን የተለወጠው ወቅቱን ያገናዘበ የዋጋ ተመን ብቻ ነው ብለዋል።
በተጨማሪም አዋጁ ሲወጣ የነበረው የኪራይ ዋጋ እና አሁን ያለው የኪራይ ዋጋ እኩል ባለመሆኑ አሁን የጨመረው ኪራዩ መሆኑን ጠቁመዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የሚያስከፍለው ግብር ግን በትክክለኛ ዋጋው ሳይሆን ለመኖሪያ ቤት የዋጋውን ግማሽ እንዲሁም ለንግድ ቤቶች 75 በመቶ ብቻ እንደሆነ ከንቲባዋ አብራርተዋል።
በከተማዋ በግብር ስርዓት ውስጥ ያልነበሩ በርካታ ነዋሪዎች እንደነበሩ ያስታወሱት ከንቲባ አዳነች፣ በከተማዋ ካሉ 800 ሺህ ህንጻዎችና ቤቶች ግብር ይከፍሉ የነበሩት 120 ሺህ ብቻ እንደነበሩ ገልጸዋል።
በኢያሱ ዘካሪያስ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጣራና የግድግዳ ግብርን የመሰብሰብ በአዋጅ የተሰጠው ስልጣን ያለው ሲሆን፣ ይህን ግብር ከመሰብሰብ የሚከለክል ምንም አይነት ህጋዊ አካል እንደሌለ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
ይህንን የተናገሩት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም 4ኛ የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እየተካሄደ ባለበት ወቅት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ነው።
ከንቲባዋ የጣራና የግድግዳ ግብርን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት ላነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጡ፣ የጣራና የግድግዳ ግብር አዋጅ በ1968 ዓ.ም የወጣ አዋጅ መሆኑን አስታውሰዋል።
በወቅቱ የነበረው አሰራር አሁንም እንደቀጠለ ነው ያሉት ከንቲባዋ፣ ነገር ግን የተለወጠው ወቅቱን ያገናዘበ የዋጋ ተመን ብቻ ነው ብለዋል።
በተጨማሪም አዋጁ ሲወጣ የነበረው የኪራይ ዋጋ እና አሁን ያለው የኪራይ ዋጋ እኩል ባለመሆኑ አሁን የጨመረው ኪራዩ መሆኑን ጠቁመዋል።
የከተማ አስተዳደሩ የሚያስከፍለው ግብር ግን በትክክለኛ ዋጋው ሳይሆን ለመኖሪያ ቤት የዋጋውን ግማሽ እንዲሁም ለንግድ ቤቶች 75 በመቶ ብቻ እንደሆነ ከንቲባዋ አብራርተዋል።
በከተማዋ በግብር ስርዓት ውስጥ ያልነበሩ በርካታ ነዋሪዎች እንደነበሩ ያስታወሱት ከንቲባ አዳነች፣ በከተማዋ ካሉ 800 ሺህ ህንጻዎችና ቤቶች ግብር ይከፍሉ የነበሩት 120 ሺህ ብቻ እንደነበሩ ገልጸዋል።
በኢያሱ ዘካሪያስ
👎6👍4❤1👏1