Forwarded from Condominuim Market in Addis Ababa (Anteneh)
This channel is open for Advertisement‼️
ቻናሉ ለማስታወቂያ ክፍት ነው‼️
የተከበራችሁ የቻናሌ ቤተሰቦች ከ4,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በ1 ሰዓት ውስጥ ከመቶዎች በላይ ጎብኝ ባለው በዚህ ትልቅ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ማስተዋወቅ ትችላለሁ‼️
✅ የኮንዶሚንየም ሽያጭ/ኪራይ
✅አፓርትመንት ሽያጭ/ኪራይ
✅የመኪና ሽያጭ/ኪራይ
✅የትምህርት ተቋማት
✅የህክምና መስጫ ማዕከላት
✅የትራንስፖርት አገልግሎት
✅ኤጀንሲዎች
✅ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች
✅ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ ለምትፈጉ እና የዚህ ቻናል አጋር መሆን ለምትፈልጉ ከስር ባለው ሊንክ ያናግሩኝ👇👇👇👇👇👇
http://t.me/natang2 http://t.me/giryit
ቻናሉ ለማስታወቂያ ክፍት ነው‼️
የተከበራችሁ የቻናሌ ቤተሰቦች ከ4,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በ1 ሰዓት ውስጥ ከመቶዎች በላይ ጎብኝ ባለው በዚህ ትልቅ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ማስተዋወቅ ትችላለሁ‼️
✅ የኮንዶሚንየም ሽያጭ/ኪራይ
✅አፓርትመንት ሽያጭ/ኪራይ
✅የመኪና ሽያጭ/ኪራይ
✅የትምህርት ተቋማት
✅የህክምና መስጫ ማዕከላት
✅የትራንስፖርት አገልግሎት
✅ኤጀንሲዎች
✅ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች
✅ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ ለምትፈጉ እና የዚህ ቻናል አጋር መሆን ለምትፈልጉ ከስር ባለው ሊንክ ያናግሩኝ👇👇👇👇👇👇
http://t.me/natang2 http://t.me/giryit
👍3❤1
ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በካፒታል ፕሮጀክት በሶስት የተለያዩ ሳይቶች 545 ቤቶችን አስገንብቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በቁጥርቤ/ል/ኮ/ቤ/ ሽ/ጨ/001/2017 በግልጽ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በወጣው ግልጽ ጨረታ ላይ ተሳትፎ አድርጋችሁ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተጫራቾች ቅሬታችሁን 30/03/2017 እስከ 07/04/2017ዓ.ም ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ባንቢሰ በሚገኘው በኮርፖሬሽኑ ዋና ማስሪያ ቤት 2ኛ ፎቅ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ብቻ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቤ.ል.ኮ.
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በካፒታል ፕሮጀክት በሶስት የተለያዩ ሳይቶች 545 ቤቶችን አስገንብቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በቁጥርቤ/ል/ኮ/ቤ/ ሽ/ጨ/001/2017 በግልጽ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በወጣው ግልጽ ጨረታ ላይ ተሳትፎ አድርጋችሁ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተጫራቾች ቅሬታችሁን 30/03/2017 እስከ 07/04/2017ዓ.ም ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ባንቢሰ በሚገኘው በኮርፖሬሽኑ ዋና ማስሪያ ቤት 2ኛ ፎቅ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ብቻ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቤ.ል.ኮ.
👍3
" የመኖሪያ ቤት ችግር ባለበት ከተማ ውስጥ ክፍት ቤት ማስቀመጥም ፍትሐዊ አይደለም " - የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
የአዲስ አበባ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በጨረታና በዕጣ የተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባልገቡት ባለንብረቶች ላይ ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ አስታውቋቃ።
የኮርፖሬሽንኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?
- ከታኅሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መሠረት ወደ ቤታቸው የገቡና ያልገቡትን የመለየት ሥራ ተጀምሯል።
- ከመስከረም 20 ቀን እስከ በጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ የቤት ባለንብረቶች እንዲገቡ ማሳሰቢያ ተሰጥቶ ነበር በድጋሚ ቀነ ገደቡን በማራዘም እስከ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባለንብረቶች እንዲገቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ ነበር።
- ባደረገው ምልከታ ወደ ቤታቸው የገቡ፣ ያከራዩና በዕድሳት ላይ የሚገኙ አሉ።
- የተቀመጠው ቀነ ገደብ በመጠናቀቁ በሁሉም ሳይቶች የመለየት ሥራ ይጀመራል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በዕጣ ተላልፎባቸው ቤታቸው ያልገቡትን ባለንብረቶች፣ ቤቶቹን ምን ለማድረግ ታስቧል ? ለሚለው ጥያቄ " ቀነ ገደቡ በቅርቡ በመጠናቀቁና ወደ ቤታቸው ያልገቡበትን ማለትም ፦
° በሕይወት አለመኖር፣
° መግባት አለመፈለግ፣
° በአገር ውስጥ አለመኖር፣
° በሕግ በተያዙ ጉዳዮችና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች መሆኑን ማጣራት ይደረጋል " ብለዋል፡፡
በዕጣና በጨረታ ተላልፈው ባለቤቶቻቸው ያልገቡባቸው ቤቶች ምን ያህል ናቸው ? ለሚለው ጥያቄ " መጠናቸው ይለያይ እንጂ በሁሉም ሳይቶች እንደሚገኙ፣ ቁጥራቸውን ግን ይህን ያህል ነው ለማለት ያስቸግራል " ሲሉ መልሰዋል።
" ዋናው ነገር የቁጥር ጉዳይ አይደለም፤ ክፍት በመሆናቸው ምክንያት ነዋሪዎች ለተለያዩ ችግሮች መዳረጋቸውንና ከተለያዩ ሳይቶች በርካታ አቤቱታዎች ለኮርፖሬሽኑ እየደረሱ በመሆኑ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" የመኖሪያ ቤት ችግር ባለበት ከተማ ውስጥ ክፍት ቤት ማስቀመጥም ፍትሐዊ አይደለም " ያሉ ሲሆን " ባለቤቶቹ ያልገቡባቸው ቤቶች ከተለዩ በኋላ በቅርቡ ውሳኔ ይሰጣል " ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ በሰጠው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የቤት ባለቤቶቹ ወደ ቤታቸው የማይገቡ ከሆነ፣ በሕግ አግባብ ውል የሚቋረጥ መሆኑን ከዚህ ቀደም መግለጹ ይታወሳል።
በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ የማይገቡ ነዋሪዎች የሽያጭ ውላቸው ከማቋረጥ ባለፈ በቤታቸው ውስጥ ለሚፈጸም ማንኛውም ሕገወጥ ድርጊት ተጠያቂ እንደሚሆኑ መግለጹ አይዘነጋም፡፡
የአዲስ አበባ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በጨረታና በዕጣ የተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባልገቡት ባለንብረቶች ላይ ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ አስታውቋቃ።
የኮርፖሬሽንኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?
- ከታኅሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መሠረት ወደ ቤታቸው የገቡና ያልገቡትን የመለየት ሥራ ተጀምሯል።
- ከመስከረም 20 ቀን እስከ በጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ የቤት ባለንብረቶች እንዲገቡ ማሳሰቢያ ተሰጥቶ ነበር በድጋሚ ቀነ ገደቡን በማራዘም እስከ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባለንብረቶች እንዲገቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ ነበር።
- ባደረገው ምልከታ ወደ ቤታቸው የገቡ፣ ያከራዩና በዕድሳት ላይ የሚገኙ አሉ።
- የተቀመጠው ቀነ ገደብ በመጠናቀቁ በሁሉም ሳይቶች የመለየት ሥራ ይጀመራል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በዕጣ ተላልፎባቸው ቤታቸው ያልገቡትን ባለንብረቶች፣ ቤቶቹን ምን ለማድረግ ታስቧል ? ለሚለው ጥያቄ " ቀነ ገደቡ በቅርቡ በመጠናቀቁና ወደ ቤታቸው ያልገቡበትን ማለትም ፦
° በሕይወት አለመኖር፣
° መግባት አለመፈለግ፣
° በአገር ውስጥ አለመኖር፣
° በሕግ በተያዙ ጉዳዮችና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች መሆኑን ማጣራት ይደረጋል " ብለዋል፡፡
በዕጣና በጨረታ ተላልፈው ባለቤቶቻቸው ያልገቡባቸው ቤቶች ምን ያህል ናቸው ? ለሚለው ጥያቄ " መጠናቸው ይለያይ እንጂ በሁሉም ሳይቶች እንደሚገኙ፣ ቁጥራቸውን ግን ይህን ያህል ነው ለማለት ያስቸግራል " ሲሉ መልሰዋል።
" ዋናው ነገር የቁጥር ጉዳይ አይደለም፤ ክፍት በመሆናቸው ምክንያት ነዋሪዎች ለተለያዩ ችግሮች መዳረጋቸውንና ከተለያዩ ሳይቶች በርካታ አቤቱታዎች ለኮርፖሬሽኑ እየደረሱ በመሆኑ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" የመኖሪያ ቤት ችግር ባለበት ከተማ ውስጥ ክፍት ቤት ማስቀመጥም ፍትሐዊ አይደለም " ያሉ ሲሆን " ባለቤቶቹ ያልገቡባቸው ቤቶች ከተለዩ በኋላ በቅርቡ ውሳኔ ይሰጣል " ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ በሰጠው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የቤት ባለቤቶቹ ወደ ቤታቸው የማይገቡ ከሆነ፣ በሕግ አግባብ ውል የሚቋረጥ መሆኑን ከዚህ ቀደም መግለጹ ይታወሳል።
በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ የማይገቡ ነዋሪዎች የሽያጭ ውላቸው ከማቋረጥ ባለፈ በቤታቸው ውስጥ ለሚፈጸም ማንኛውም ሕገወጥ ድርጊት ተጠያቂ እንደሚሆኑ መግለጹ አይዘነጋም፡፡
👍3❤1
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://youtu.be/A0pmWoVQmIo?si=54RIwN_Mc70mMn_K»
ኮዬ ፈጨ ሳይት
🦋 የሚሸጥ 10/90 ኮንዶሚንየም
🦋 ወለል መሬት /ground /ላይ
🦋 ስፋት - 42 ካሬ ሜትር
🦋 ባለ1 መኝታ ቤት ሆኖ የተሰራ
🦋 አምስት ዓመት የሞላዉ
🦋 በጥሩ ሁኔታ የታደሰ
🦋ድጅታል ካርታ የያዘ
🦋 ዋጋ= 2.45 ሚሊዬን ካሽ
ለባንክ =2.5 ሚሊዬን
ስልክ 👉 ☎️☎️☎️
🦋 የሚሸጥ 10/90 ኮንዶሚንየም
🦋 ወለል መሬት /ground /ላይ
🦋 ስፋት - 42 ካሬ ሜትር
🦋 ባለ1 መኝታ ቤት ሆኖ የተሰራ
🦋 አምስት ዓመት የሞላዉ
🦋 በጥሩ ሁኔታ የታደሰ
🦋ድጅታል ካርታ የያዘ
🦋 ዋጋ= 2.45 ሚሊዬን ካሽ
ለባንክ =2.5 ሚሊዬን
ስልክ 👉 ☎️☎️☎️