Condominuim Market in Addis Ababa
Photo
ብቁና ንቁ የነበሩ የ1997 የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በ14ኛው ዙር ዕጣ ሙሉ በሙሉ ተስተናግደዋል፡፡
➢ በ1997 ዓ.ም የቤት ባለቤት ለመሆን ተመዝግበው የነበሩ የከተማችን ነዋሪዎች በ2005 ዓ.ም በተካሄደው ዳግም ምዝገባ ወቅት ነባር የሚል መለያ ተሰጥቷቸው የነበረ ሲሆን ዳግም ከተመዘገቡና ውላቸውን ካደሱ ጊዜ ጀምሮ ሳያቋርጡ ሲቆጥቡ የነበሩ ናቸው፡፡
➢ እነዚህ ተመዝጋቢዎች ቀደም ብለው የተመዘገቡ እንደመሆናቸው መጠን በ20/80 የቤት ልማት መርሃ ግብር ተገንብተው ለእጣ ከሚተላለፉት ቤቶች ውስጥ የጋራ መኖሪያና ንግድ ቤቶች ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በወጣው መመርያ ቁጥር 3/2011 መሰረት በነበሩት ዙሮች ቅድሚያ እየተሰጣቸው ሙሉ በሙሉ ተስተናግደዋል፡፡
➢ በዚሁ አግባብ በ2005 ዳግም ምዝገባ ያደረጉ ከ140 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎች ሳያቆራርጡ እስከ እጣ ማውጫ ቀን ድረስ እየቆጠቡ ለነበሩት እስከ 13ኛ ዙር በነበረው የጋራ መኖርያ ቤቶች እጣ ሲሰተናገዱ ቆይተዋል፡፡
➢ ህዳር 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለ14ኛ ዙር በተላለፉት የ20/80 የጋራ መኖርያ ቤቶች ላይም የ1997 ተመዝጋቢዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ተስተናግደዋል፡፡
➢ በዚህም በ14ኛ ዙር እጣ ዝግጅት በሚደረግበት ወቅት ንቁና ብቁ የነበሩ ከ43ሺህ ያልበለጡ ቆጣቢዎች ቅድሚያ በመስጠት ሙሉ በሙሉ እንዲሰተናገዱ ተደርጓል፡፡
➢ በእጣ ማውጫ ጊዜ በመረጃ ቋት ውስጥ የቀሩት የ1997 ተመዝጋቢዎች በጊዜው ንቁና ብቁ ያልነበሩ ናቸው፡፡
➢ እነዚህና ሌሎች ቤት ፈላጊዎች በከተማ አስተዳደሩ እየተተገበሩ በሚገኙ የተለያዩ የቤት የልማት አማራጮች ተጠቃሚ እየሆኑ ይገኛሉ፡፡
➢ ከዚህ በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት በከተማዋ እየተካሄዱ በሚገኙ የልማት ስራዎች ምክንያት ከመኖርያ አካባቢያቸው ለሚነሱ የልማት ተነሽዎች በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የወጣው በጋራ መኖሪያና ንግድ ቤቶች ማስተላለፍ መመርያ ቁጥር 3/2011 አንቀጽ 23 በተገለጸው መሰረት በከተማ መልሶ ማልማት ምክንያት ለሚነሱ ነዋሪዎች ምትክ ቤት ለመመደብ በተቀመጠው አሰራር መሰረት እየተስተናገዱ ይገኛሉ፡፡
➢ እነዚህ በልማት ምክንያት የሚነሱ ነዋሪዎች ምትክ ቤት የሚሰጣቸው ከላይ በተጠቀሰው መመርያ ላይ በሰፈረው መሰረት በከተማ አስተዳደሩ ከሚገነቡ የጋራ መኖርያ ቤቶች ውስጥ ለልማት ተነሺ በሚል በመጠባበቂያ ከተያዙት ቤቶች እንጂ በመደበኛነት ለተመዝጋቢዎች ከሚተላለፉ ቤቶች አይደለም፡፡
➢ የልማት ተነሺ ሆነው የጋራ መኖርያ ቤት ምትክ የወሰዱና በ20/80 ወይም በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራሞች ተመዝጋቢ የሆኑ ነዋሪዎች ከምዝገባ ቋት ውስጥ የሚቀነሱ ይሆናል፡፡
Condoaddis.com
➢ በ1997 ዓ.ም የቤት ባለቤት ለመሆን ተመዝግበው የነበሩ የከተማችን ነዋሪዎች በ2005 ዓ.ም በተካሄደው ዳግም ምዝገባ ወቅት ነባር የሚል መለያ ተሰጥቷቸው የነበረ ሲሆን ዳግም ከተመዘገቡና ውላቸውን ካደሱ ጊዜ ጀምሮ ሳያቋርጡ ሲቆጥቡ የነበሩ ናቸው፡፡
➢ እነዚህ ተመዝጋቢዎች ቀደም ብለው የተመዘገቡ እንደመሆናቸው መጠን በ20/80 የቤት ልማት መርሃ ግብር ተገንብተው ለእጣ ከሚተላለፉት ቤቶች ውስጥ የጋራ መኖሪያና ንግድ ቤቶች ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በወጣው መመርያ ቁጥር 3/2011 መሰረት በነበሩት ዙሮች ቅድሚያ እየተሰጣቸው ሙሉ በሙሉ ተስተናግደዋል፡፡
➢ በዚሁ አግባብ በ2005 ዳግም ምዝገባ ያደረጉ ከ140 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎች ሳያቆራርጡ እስከ እጣ ማውጫ ቀን ድረስ እየቆጠቡ ለነበሩት እስከ 13ኛ ዙር በነበረው የጋራ መኖርያ ቤቶች እጣ ሲሰተናገዱ ቆይተዋል፡፡
➢ ህዳር 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለ14ኛ ዙር በተላለፉት የ20/80 የጋራ መኖርያ ቤቶች ላይም የ1997 ተመዝጋቢዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ተስተናግደዋል፡፡
➢ በዚህም በ14ኛ ዙር እጣ ዝግጅት በሚደረግበት ወቅት ንቁና ብቁ የነበሩ ከ43ሺህ ያልበለጡ ቆጣቢዎች ቅድሚያ በመስጠት ሙሉ በሙሉ እንዲሰተናገዱ ተደርጓል፡፡
➢ በእጣ ማውጫ ጊዜ በመረጃ ቋት ውስጥ የቀሩት የ1997 ተመዝጋቢዎች በጊዜው ንቁና ብቁ ያልነበሩ ናቸው፡፡
➢ እነዚህና ሌሎች ቤት ፈላጊዎች በከተማ አስተዳደሩ እየተተገበሩ በሚገኙ የተለያዩ የቤት የልማት አማራጮች ተጠቃሚ እየሆኑ ይገኛሉ፡፡
➢ ከዚህ በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት በከተማዋ እየተካሄዱ በሚገኙ የልማት ስራዎች ምክንያት ከመኖርያ አካባቢያቸው ለሚነሱ የልማት ተነሽዎች በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የወጣው በጋራ መኖሪያና ንግድ ቤቶች ማስተላለፍ መመርያ ቁጥር 3/2011 አንቀጽ 23 በተገለጸው መሰረት በከተማ መልሶ ማልማት ምክንያት ለሚነሱ ነዋሪዎች ምትክ ቤት ለመመደብ በተቀመጠው አሰራር መሰረት እየተስተናገዱ ይገኛሉ፡፡
➢ እነዚህ በልማት ምክንያት የሚነሱ ነዋሪዎች ምትክ ቤት የሚሰጣቸው ከላይ በተጠቀሰው መመርያ ላይ በሰፈረው መሰረት በከተማ አስተዳደሩ ከሚገነቡ የጋራ መኖርያ ቤቶች ውስጥ ለልማት ተነሺ በሚል በመጠባበቂያ ከተያዙት ቤቶች እንጂ በመደበኛነት ለተመዝጋቢዎች ከሚተላለፉ ቤቶች አይደለም፡፡
➢ የልማት ተነሺ ሆነው የጋራ መኖርያ ቤት ምትክ የወሰዱና በ20/80 ወይም በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራሞች ተመዝጋቢ የሆኑ ነዋሪዎች ከምዝገባ ቋት ውስጥ የሚቀነሱ ይሆናል፡፡
Condoaddis.com
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://youtu.be/fzckMHL-1Qc?si=b3_QI5uRuLkTJS6L»
Condominium for sale Hana Mariam
Bedroom 2
Size 81 sqm
Floor 6th
Price 3.8 million
Call us 0913587955
Condoaddis.com
Bedroom 2
Size 81 sqm
Floor 6th
Price 3.8 million
Call us 0913587955
Condoaddis.com
❤1👍1
Forwarded from Condominuim Market in Addis Ababa (Anteneh)
This channel is open for Advertisement‼️
ቻናሉ ለማስታወቂያ ክፍት ነው‼️
የተከበራችሁ የቻናሌ ቤተሰቦች ከ4,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በ1 ሰዓት ውስጥ ከመቶዎች በላይ ጎብኝ ባለው በዚህ ትልቅ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ማስተዋወቅ ትችላለሁ‼️
✅ የኮንዶሚንየም ሽያጭ/ኪራይ
✅አፓርትመንት ሽያጭ/ኪራይ
✅የመኪና ሽያጭ/ኪራይ
✅የትምህርት ተቋማት
✅የህክምና መስጫ ማዕከላት
✅የትራንስፖርት አገልግሎት
✅ኤጀንሲዎች
✅ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች
✅ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ ለምትፈጉ እና የዚህ ቻናል አጋር መሆን ለምትፈልጉ ከስር ባለው ሊንክ ያናግሩኝ👇👇👇👇👇👇
http://t.me/natang2 http://t.me/giryit
ቻናሉ ለማስታወቂያ ክፍት ነው‼️
የተከበራችሁ የቻናሌ ቤተሰቦች ከ4,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በ1 ሰዓት ውስጥ ከመቶዎች በላይ ጎብኝ ባለው በዚህ ትልቅ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ማስተዋወቅ ትችላለሁ‼️
✅ የኮንዶሚንየም ሽያጭ/ኪራይ
✅አፓርትመንት ሽያጭ/ኪራይ
✅የመኪና ሽያጭ/ኪራይ
✅የትምህርት ተቋማት
✅የህክምና መስጫ ማዕከላት
✅የትራንስፖርት አገልግሎት
✅ኤጀንሲዎች
✅ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች
✅ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ ለምትፈጉ እና የዚህ ቻናል አጋር መሆን ለምትፈልጉ ከስር ባለው ሊንክ ያናግሩኝ👇👇👇👇👇👇
http://t.me/natang2 http://t.me/giryit
👍3❤1
ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በካፒታል ፕሮጀክት በሶስት የተለያዩ ሳይቶች 545 ቤቶችን አስገንብቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በቁጥርቤ/ል/ኮ/ቤ/ ሽ/ጨ/001/2017 በግልጽ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በወጣው ግልጽ ጨረታ ላይ ተሳትፎ አድርጋችሁ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተጫራቾች ቅሬታችሁን 30/03/2017 እስከ 07/04/2017ዓ.ም ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ባንቢሰ በሚገኘው በኮርፖሬሽኑ ዋና ማስሪያ ቤት 2ኛ ፎቅ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ብቻ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቤ.ል.ኮ.
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በካፒታል ፕሮጀክት በሶስት የተለያዩ ሳይቶች 545 ቤቶችን አስገንብቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በቁጥርቤ/ል/ኮ/ቤ/ ሽ/ጨ/001/2017 በግልጽ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በወጣው ግልጽ ጨረታ ላይ ተሳትፎ አድርጋችሁ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተጫራቾች ቅሬታችሁን 30/03/2017 እስከ 07/04/2017ዓ.ም ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ባንቢሰ በሚገኘው በኮርፖሬሽኑ ዋና ማስሪያ ቤት 2ኛ ፎቅ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ብቻ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቤ.ል.ኮ.
👍3