ለተጠባባቂ የማህበር ቤት ተመዝጋቢዎች በሙሉ
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝጋቢ ሆነው የቤት ተጠቃሚ ለመሆን በመጠባበቅ ላይ የሚገኙትን በ70/30 በጋራ ህንፃ መኖሪያ ቤት ህ/ሥራ ማህበር በፈቃደኝነት አደራጅቶ የቤት ተጠቃሚ ለማድረግ በመመሪያ ቁጥር 1/2013 መሠረት ፈላጊዎችን መመዝገባችን ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ቀደም ሲል ተመዝግባችሁ ለተጠባባቂነት እጣ በወጣላችሁ ቅደም ተከተል መሠረት ስማችሁ በዚህ ማስታወቂያ ላይ የወጣ ሲሆን ተመዝጋቢዎች ከ10/1/2017 እስከ 17/01/2017 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች በሟሟላት ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ብቻ በቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የጋራ መኖሪያ እና ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ዳይሬክቶሬት ዘውትር በስራ ሰአት 6ኛ ፎቅ በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ተመዝጋቢዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች ለምዝገባ በሚመጡበት ጊዜ አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን፡፡
Read more
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝጋቢ ሆነው የቤት ተጠቃሚ ለመሆን በመጠባበቅ ላይ የሚገኙትን በ70/30 በጋራ ህንፃ መኖሪያ ቤት ህ/ሥራ ማህበር በፈቃደኝነት አደራጅቶ የቤት ተጠቃሚ ለማድረግ በመመሪያ ቁጥር 1/2013 መሠረት ፈላጊዎችን መመዝገባችን ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ቀደም ሲል ተመዝግባችሁ ለተጠባባቂነት እጣ በወጣላችሁ ቅደም ተከተል መሠረት ስማችሁ በዚህ ማስታወቂያ ላይ የወጣ ሲሆን ተመዝጋቢዎች ከ10/1/2017 እስከ 17/01/2017 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች በሟሟላት ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ብቻ በቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የጋራ መኖሪያ እና ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ዳይሬክቶሬት ዘውትር በስራ ሰአት 6ኛ ፎቅ በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ ተመዝጋቢዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች ለምዝገባ በሚመጡበት ጊዜ አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን፡፡
Read more
❤2👍1
በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ
ቀደም ሲል በወጣ ማስታወቂያ በማህበር ቤት ተደልድላችሁ በ16/01/17 ዓ.ም በቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ 11ኛ ፎቅ በመገኘት ኦረንቴሽን እንድትወስዱ እና ወደ ህብረት ስራ ኮሚሽን እንድትሄዱ መባሉ ይታወቃል።
ነገር ግን የኦረንቴሽኑ ቀን ወደ ቅዳሜ በ18/01/17 ከጠዋቱ 2:30 መቀየሩን እናሳውቃለን።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
Condoaddis.com
ቀደም ሲል በወጣ ማስታወቂያ በማህበር ቤት ተደልድላችሁ በ16/01/17 ዓ.ም በቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ 11ኛ ፎቅ በመገኘት ኦረንቴሽን እንድትወስዱ እና ወደ ህብረት ስራ ኮሚሽን እንድትሄዱ መባሉ ይታወቃል።
ነገር ግን የኦረንቴሽኑ ቀን ወደ ቅዳሜ በ18/01/17 ከጠዋቱ 2:30 መቀየሩን እናሳውቃለን።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
Condoaddis.com
👍1
የቻነላችን ሜምበር በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በርካሽ የሽያጭ ዋጋ የሚገኙ ቤቶችን ያግኙ
የመጀመሪያው ይኸው👇👇 https://youtube.com/shorts/kcy0QUDasJ0?si=z0KX6SERtVttLgYa
የመጀመሪያው ይኸው👇👇 https://youtube.com/shorts/kcy0QUDasJ0?si=z0KX6SERtVttLgYa
👍4
በጣም ቅናሽ ኮንዶሚኒየም
አድራሻ ቱሉ ዲምቱ በሸገር
#ስፋት 29 ካሬ ሜትር
1ኛ ወለል ላይ
ፊኒሺንግ የተሰራ
ዲጂታል ካርታ የያዘ
ዋጋ 1.7 ሚሊዮን ብር
ስልኩን ያግኙ👇👇
Https://www.condoaddis.com/28092024-1
አድራሻ ቱሉ ዲምቱ በሸገር
#ስፋት 29 ካሬ ሜትር
1ኛ ወለል ላይ
ፊኒሺንግ የተሰራ
ዲጂታል ካርታ የያዘ
ዋጋ 1.7 ሚሊዮን ብር
ስልኩን ያግኙ👇👇
Https://www.condoaddis.com/28092024-1
❤1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶቹ ከሰሞኑ ይህንን አቤቱታ አሰምተው ነበር:-
<< እነዚህ በምስሉ የሚታዩትና ቁጥራቸው ከ7,000 በላይ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ናቸው።መኖሪያ ቤቶቹ ቦሌ አያት 2 ይገኛሉ ለተጠቃሚዎች ከተላለፉ 6 ዓመታትን አስቆጥረዋል
ነገር ግን አንድም መሠረተ ልማት ባለመሟላቱ ሁሉም ኮሚቴ አቋቁሞ እስከ አዲስ አበባ ከንቲባ ጽ/ቤት ድረስ ብዙ ጥረት ቢደረግም ሰሚ ጠፍቶ ሰው ቤት እያለው በኪራይ ቤት ለመኖር ተገዷል።ህንፃዎቹ እስከ 15 ፎቅ ከፍታ አላቸው።
ቤቶቹ በሸያጭ የተላለፉልን የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን መሠረታዊ የሚባሉ ጉዳዮችን ሳይሰራ በመሆኑ ወደ ቤታችን መግባት አልቻልንም።
1.የውስጥ ለውስጥ መንገድ አልተሠራም።በዚህም እድሳት እንኳን ለመስራት አስቸግሮናል።
2. የውሃና መብራት ቆጣሪ አልተገጠመም
3. የፍሳሽ ማስወገጃ አልተሰራለትም።በዚህ ምክንያት ለፓርኪንግ የተሰራው 2 እና 3 ቤዝመንት በፍስሽ ተሞልቶ ይገኛል።
4. ከግማሽ በሚልቁት ቤቶች ላይ መሠራት የነበረበት የኤሌክትሪክ ዝርጋታ እና የኢንተርኔት ኬብል ዝርጋታ አልተሠሩም።
5.ከ1800 በላይ ቤቶቾ በርና አልሙኒየም መስኮቶች አልተገጠሙም።
6. ህንፃዎቹ እስከ 15 ፎቅ ድረስ ከፍታ ስላላቸው ሊፍት የለም።
7. በግቢው ውስጥ የኢትዮ ቴሌኮምም ሆነ የሳፋሪ ኮም ኔትወርክ አይሰራም።ማንም ሄዶ ኮኔክሽኑንም ሆነ ድምፁን ማረጋገጥ ይችላል።በተጨማሪም በቤቶች ልማት ቤቱ ላይ መጠናቀቅ የነበረባቸው
- መፀዳጃ ቤት(ሴራሚክና መቀመጫ)
- ኪችን(ሴራሚክና ሲንክ) አልተሠሩም።
-የጣራ ፍሳሽ ስራ አልተከናወነላቸውም>>ብለዋል።
ጨምረው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን እስከ ጥቅምት 30/2017 እንድትገቡ የሚል ማስጠንቀቂያ መስጠቱ እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል።
የከተማውን ከንቲባ ጭምር ጠይቀው እንደነበር ይታወሳል።
<< እነዚህ በምስሉ የሚታዩትና ቁጥራቸው ከ7,000 በላይ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ናቸው።መኖሪያ ቤቶቹ ቦሌ አያት 2 ይገኛሉ ለተጠቃሚዎች ከተላለፉ 6 ዓመታትን አስቆጥረዋል
ነገር ግን አንድም መሠረተ ልማት ባለመሟላቱ ሁሉም ኮሚቴ አቋቁሞ እስከ አዲስ አበባ ከንቲባ ጽ/ቤት ድረስ ብዙ ጥረት ቢደረግም ሰሚ ጠፍቶ ሰው ቤት እያለው በኪራይ ቤት ለመኖር ተገዷል።ህንፃዎቹ እስከ 15 ፎቅ ከፍታ አላቸው።
ቤቶቹ በሸያጭ የተላለፉልን የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን መሠረታዊ የሚባሉ ጉዳዮችን ሳይሰራ በመሆኑ ወደ ቤታችን መግባት አልቻልንም።
1.የውስጥ ለውስጥ መንገድ አልተሠራም።በዚህም እድሳት እንኳን ለመስራት አስቸግሮናል።
2. የውሃና መብራት ቆጣሪ አልተገጠመም
3. የፍሳሽ ማስወገጃ አልተሰራለትም።በዚህ ምክንያት ለፓርኪንግ የተሰራው 2 እና 3 ቤዝመንት በፍስሽ ተሞልቶ ይገኛል።
4. ከግማሽ በሚልቁት ቤቶች ላይ መሠራት የነበረበት የኤሌክትሪክ ዝርጋታ እና የኢንተርኔት ኬብል ዝርጋታ አልተሠሩም።
5.ከ1800 በላይ ቤቶቾ በርና አልሙኒየም መስኮቶች አልተገጠሙም።
6. ህንፃዎቹ እስከ 15 ፎቅ ድረስ ከፍታ ስላላቸው ሊፍት የለም።
7. በግቢው ውስጥ የኢትዮ ቴሌኮምም ሆነ የሳፋሪ ኮም ኔትወርክ አይሰራም።ማንም ሄዶ ኮኔክሽኑንም ሆነ ድምፁን ማረጋገጥ ይችላል።በተጨማሪም በቤቶች ልማት ቤቱ ላይ መጠናቀቅ የነበረባቸው
- መፀዳጃ ቤት(ሴራሚክና መቀመጫ)
- ኪችን(ሴራሚክና ሲንክ) አልተሠሩም።
-የጣራ ፍሳሽ ስራ አልተከናወነላቸውም>>ብለዋል።
ጨምረው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን እስከ ጥቅምት 30/2017 እንድትገቡ የሚል ማስጠንቀቂያ መስጠቱ እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል።
የከተማውን ከንቲባ ጭምር ጠይቀው እንደነበር ይታወሳል።
👍3❤1
#AddisAbaba
“በክፍት ቤቶች ባለቤቶቻቸው አድሰው የፈለጉትን አገልግሎት ሊያውሉት የሚችሉበት ሁኔታ እንዲፈጠር ነው ማስታወቂያው የወጣው” - ኮርፖሬሽኑ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን " የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ድረስ ወደ ቤታችሁ ግቡ " በሚል ባወጣው ማሳሰቢያ ዙሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጠው ዝርዝር ምላሽ ምንድን ነው ?
የኮርፖሬሽኑ ማብራሪያ ፦
“ ማስታወቂያው የወጣበት ዋናው ምክንያት ሰዎች ‘ተቸገርን፣ ክፍት በሆኑ ቤቶች ወንጀል እየተሰራ ነው፣ እየተዘረፍን ነው፣ ሴቶች እየተደፈሩብን ነው’ ብለው እኛ ጋ ስለመጡ ነው፡፡
ቤቶቹን ቼክ ስናደርጋቸው ደግሞ እጣ ወጥቶባቸዋል፤ ውል ተፈጽሞባቸዋል፣ ግን ሰው አልገባባቸውም፡፡
ስለዚህ ነዋሪው ተቸግሯል፡፡ በዚህ ምክንያት ተደጋጋሚ ወደኛ ቢሮ የሚመጡ የየሳይቱ የነዋሪዎች ማኀበራት አሉ፡፡
ስለዚህ እነዚህ አካባቢዎች ላይ ያሉ ቤቶች በአግባቡ ቤት የደረሳቸው ሰዎች አብዛኛዎቹ መሠረተ ልማቶቹም የተሟሉ፣ ሰው ገብቶ መኖር የጀመረባቸው በመሆናቸው ክፍት መሆን የለባቸውም፡፡ የቤት ባለቤቶች ቤታችሁን አድሳችሁ ግቡ፡፡
ቢፈልጉ አድሶ ማከራየት መብት ነው፡፡ የራሳቸው ቤት እስከሆነ ድረስ፡፡ ግን ዞሮ ዞሮ ሰው በቤቱ ይኑርበት ነው የኛ ጥያቄ፡፡ አካራይ አታከራይ የኔ መልዕክት ሊሆን አይገባም፡፡ ግን ቤቱን ኦውን ያድረጉ፡፡
ሰው ‘የጸጥታ ስጋት ብሎ ይጠይቀናል’፣ የጸጥታ መዋቅሩም እኛን ይጠይቀናል፣ በአንድ ወይም በሌላ መልኩ ደግሞ ቤት ደርሶት ያልገባበት ሰውም ጭምር በመኖሩ እጣ ያልወጣላቸውም ሰዎች ጭምር ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ ‘ይሄው ክፍት ቤት አለ ይላሉ፡፡’
ስለዚህ በክፍት ቤቶች ባለቤቶቻቸው አድሰው የፈለጉትን አገልግሎት ሊያውሉት የሚችሉበት ሁኔታ እንዲፈጠር ነው ማስታወቂያው የወጣው፡፡
የማኅበራዊ ሚዲያ በበዛበት ዘመን በተለያዬ መንገድ ኢንተርፕሬት ሊደረግ ይችላል፡፡
ዋናው የመንግስት ኢንቴንሽን ግን ይሄ ነው፡፡
ክፍት ቤቶች ያሉት አብዛኛው ሳይት ላይ ነው የቤቶቹ መጠን ይለያያል እንጅ (አንዳንድ ቦታ ላይ አምስት፣ አንድ ቦታ ላይ ደግሞ አስር ሊሆኑ ይችላሉ)፡፡
ከተነሳው ቅሬታ አንጻር መሠረተ ልማት ያልተሟላባቸው ደግሞ የተወሰኑ ሳይቶች አሉ (እየተሟላባቸው ያሉ ማለት ነው)፡፡
ለምሳሌ በተደጋጋሚ የሚነሳው አራብሳ ሳይት (ፓኬጅ ሦስት) ነው፡፡ ወደ መጨረሻ አካባቢ ከተገነቡት ቤቶች መካከል ነው። አራብሳ ሦስት አብዛኛው መሠረተ ልማት ተሟልቷል፡፡
ለምሳሌ መንገድ አክሰስ ነው፡፡ አክሰስ ተሰርቶለታል፡፡ ወደ ዘላቂ መንገድ ለማስገባት ለሁለት፣ ሦስት ዓመታት ኢኮስኮ የተባለው ኮንትራክተር ቦታውን ይዞት ነበር ከመንገዶች ተረክቦ ለመስራት፡፡
ነገር ግን ሳይሰራው ቆዬ፡፡ ይሄ ጥያቄ በተደጋጋሚ የማህበረሰቡ ጥያቄ ስለሆነ አቅርበን አሁን ተርሚኔት ተደርጎ መንገዶች ለመስራት ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡
ክረምቱን በሙሉ አክሰስ ወደ መስራት ዝግጅት ላይ ነው የነበሩት አሁን በተሟላ መልኩ ቋሚ መንገድ ሊሰራ ነው፡፡
የመጠጥ ውሃ ወደየ ሳይቱ፣ ወደዬ ብሎኩ ገብቷል፡፡
ፍሳሽን በተመለከተ የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ሜጋ ፕሮጀክት እየተሰራ ነው፡፡ በውጭ ካምፓኒ ነው የሚሰራው፡፡ የበጀት እጥረት ገጥሟቸው ጋፕ ነበረ አሁን ግን በተሟላ መልኩ እየተሰራ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜ ያልቃል፡፡
የአራብሳን አጠቃላይ ችግር ይህ ፕሮጀክት ነው የሚፈታው፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኮሪደር ልማት ተነሽዎች እየገቡ ስለሆነ ሴፍቲ እስታንክ እየተቆፈረ ለጊዜው ፍሳሹ እንዲመጣ፣ ዘላቂው ሲሰራ ደግሞ በቋሚነት እንዲሆን እየሰራን ነው፡፡
አምስትና ስድስት ላይ በተመሳሳይ እየሞከርን ነው፡፡ የተወሰኑ ችግሮች አሉ ሰፈራ የሚባለው አካባቢ የወሰን ማስከበር ችግር አለው፡፡
ለምሳሌ ፍሳሽ፣ የመጠጥ ውሃ በዚያ በኩል ያልፋል ግን የወሰን ማስከበር ችግር አለ፡፡ መፈታት አለበት በሚል ከተማውም ይዞት ለመስራት ጥረት እያደረገ ነው፡፡
የመሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ቦታዎች እናውቃቸዋለን፡፡ ችግሩ እንዲፈታም ጥረት እያደረግን ነው፡፡ እኛ እያልን ያለነው ይህን አይደለም፡፡
መሠረተ ልማት ተሟቶላቸው በአብዛኛው ነባር ሳይት የሚባሉ፣ ሕዝቡ ገብቶ እየኖረበት ያለ አካባቢ ክፍት ቤቶች አሉ፡፡ እነዚህን ጉዳዮች ነው ያነሳነው፡፡
ማስታቂያውን በተዛባ መልኩ ለማስተላለፍ የሚፈልጉ አካላት አሉ፡፡ ‘ቤት ሊነጠቅ ነው፣ ሊወሰድባችሁ ነው’ የሚል መልዕክት ሊያስተላልፉ የሞከሩ አሉ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ነባርና አዳዲስ የቤት ፍላጎቶችን ለማሟላት የተለያዩ ሞዳሊቲዎችን አጥንቶ ወደ ተግባር በመግባት ላይ ነው ያለው እንኳን የነበረውን ወደዚህ ደረጃ ለማድረስ። ”
Source~ tikvahethiopia
@condoaddis
“በክፍት ቤቶች ባለቤቶቻቸው አድሰው የፈለጉትን አገልግሎት ሊያውሉት የሚችሉበት ሁኔታ እንዲፈጠር ነው ማስታወቂያው የወጣው” - ኮርፖሬሽኑ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን " የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ድረስ ወደ ቤታችሁ ግቡ " በሚል ባወጣው ማሳሰቢያ ዙሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጠው ዝርዝር ምላሽ ምንድን ነው ?
የኮርፖሬሽኑ ማብራሪያ ፦
“ ማስታወቂያው የወጣበት ዋናው ምክንያት ሰዎች ‘ተቸገርን፣ ክፍት በሆኑ ቤቶች ወንጀል እየተሰራ ነው፣ እየተዘረፍን ነው፣ ሴቶች እየተደፈሩብን ነው’ ብለው እኛ ጋ ስለመጡ ነው፡፡
ቤቶቹን ቼክ ስናደርጋቸው ደግሞ እጣ ወጥቶባቸዋል፤ ውል ተፈጽሞባቸዋል፣ ግን ሰው አልገባባቸውም፡፡
ስለዚህ ነዋሪው ተቸግሯል፡፡ በዚህ ምክንያት ተደጋጋሚ ወደኛ ቢሮ የሚመጡ የየሳይቱ የነዋሪዎች ማኀበራት አሉ፡፡
ስለዚህ እነዚህ አካባቢዎች ላይ ያሉ ቤቶች በአግባቡ ቤት የደረሳቸው ሰዎች አብዛኛዎቹ መሠረተ ልማቶቹም የተሟሉ፣ ሰው ገብቶ መኖር የጀመረባቸው በመሆናቸው ክፍት መሆን የለባቸውም፡፡ የቤት ባለቤቶች ቤታችሁን አድሳችሁ ግቡ፡፡
ቢፈልጉ አድሶ ማከራየት መብት ነው፡፡ የራሳቸው ቤት እስከሆነ ድረስ፡፡ ግን ዞሮ ዞሮ ሰው በቤቱ ይኑርበት ነው የኛ ጥያቄ፡፡ አካራይ አታከራይ የኔ መልዕክት ሊሆን አይገባም፡፡ ግን ቤቱን ኦውን ያድረጉ፡፡
ሰው ‘የጸጥታ ስጋት ብሎ ይጠይቀናል’፣ የጸጥታ መዋቅሩም እኛን ይጠይቀናል፣ በአንድ ወይም በሌላ መልኩ ደግሞ ቤት ደርሶት ያልገባበት ሰውም ጭምር በመኖሩ እጣ ያልወጣላቸውም ሰዎች ጭምር ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ ‘ይሄው ክፍት ቤት አለ ይላሉ፡፡’
ስለዚህ በክፍት ቤቶች ባለቤቶቻቸው አድሰው የፈለጉትን አገልግሎት ሊያውሉት የሚችሉበት ሁኔታ እንዲፈጠር ነው ማስታወቂያው የወጣው፡፡
የማኅበራዊ ሚዲያ በበዛበት ዘመን በተለያዬ መንገድ ኢንተርፕሬት ሊደረግ ይችላል፡፡
ዋናው የመንግስት ኢንቴንሽን ግን ይሄ ነው፡፡
ክፍት ቤቶች ያሉት አብዛኛው ሳይት ላይ ነው የቤቶቹ መጠን ይለያያል እንጅ (አንዳንድ ቦታ ላይ አምስት፣ አንድ ቦታ ላይ ደግሞ አስር ሊሆኑ ይችላሉ)፡፡
ከተነሳው ቅሬታ አንጻር መሠረተ ልማት ያልተሟላባቸው ደግሞ የተወሰኑ ሳይቶች አሉ (እየተሟላባቸው ያሉ ማለት ነው)፡፡
ለምሳሌ በተደጋጋሚ የሚነሳው አራብሳ ሳይት (ፓኬጅ ሦስት) ነው፡፡ ወደ መጨረሻ አካባቢ ከተገነቡት ቤቶች መካከል ነው። አራብሳ ሦስት አብዛኛው መሠረተ ልማት ተሟልቷል፡፡
ለምሳሌ መንገድ አክሰስ ነው፡፡ አክሰስ ተሰርቶለታል፡፡ ወደ ዘላቂ መንገድ ለማስገባት ለሁለት፣ ሦስት ዓመታት ኢኮስኮ የተባለው ኮንትራክተር ቦታውን ይዞት ነበር ከመንገዶች ተረክቦ ለመስራት፡፡
ነገር ግን ሳይሰራው ቆዬ፡፡ ይሄ ጥያቄ በተደጋጋሚ የማህበረሰቡ ጥያቄ ስለሆነ አቅርበን አሁን ተርሚኔት ተደርጎ መንገዶች ለመስራት ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡
ክረምቱን በሙሉ አክሰስ ወደ መስራት ዝግጅት ላይ ነው የነበሩት አሁን በተሟላ መልኩ ቋሚ መንገድ ሊሰራ ነው፡፡
የመጠጥ ውሃ ወደየ ሳይቱ፣ ወደዬ ብሎኩ ገብቷል፡፡
ፍሳሽን በተመለከተ የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ሜጋ ፕሮጀክት እየተሰራ ነው፡፡ በውጭ ካምፓኒ ነው የሚሰራው፡፡ የበጀት እጥረት ገጥሟቸው ጋፕ ነበረ አሁን ግን በተሟላ መልኩ እየተሰራ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜ ያልቃል፡፡
የአራብሳን አጠቃላይ ችግር ይህ ፕሮጀክት ነው የሚፈታው፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኮሪደር ልማት ተነሽዎች እየገቡ ስለሆነ ሴፍቲ እስታንክ እየተቆፈረ ለጊዜው ፍሳሹ እንዲመጣ፣ ዘላቂው ሲሰራ ደግሞ በቋሚነት እንዲሆን እየሰራን ነው፡፡
አምስትና ስድስት ላይ በተመሳሳይ እየሞከርን ነው፡፡ የተወሰኑ ችግሮች አሉ ሰፈራ የሚባለው አካባቢ የወሰን ማስከበር ችግር አለው፡፡
ለምሳሌ ፍሳሽ፣ የመጠጥ ውሃ በዚያ በኩል ያልፋል ግን የወሰን ማስከበር ችግር አለ፡፡ መፈታት አለበት በሚል ከተማውም ይዞት ለመስራት ጥረት እያደረገ ነው፡፡
የመሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ቦታዎች እናውቃቸዋለን፡፡ ችግሩ እንዲፈታም ጥረት እያደረግን ነው፡፡ እኛ እያልን ያለነው ይህን አይደለም፡፡
መሠረተ ልማት ተሟቶላቸው በአብዛኛው ነባር ሳይት የሚባሉ፣ ሕዝቡ ገብቶ እየኖረበት ያለ አካባቢ ክፍት ቤቶች አሉ፡፡ እነዚህን ጉዳዮች ነው ያነሳነው፡፡
ማስታቂያውን በተዛባ መልኩ ለማስተላለፍ የሚፈልጉ አካላት አሉ፡፡ ‘ቤት ሊነጠቅ ነው፣ ሊወሰድባችሁ ነው’ የሚል መልዕክት ሊያስተላልፉ የሞከሩ አሉ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ነባርና አዳዲስ የቤት ፍላጎቶችን ለማሟላት የተለያዩ ሞዳሊቲዎችን አጥንቶ ወደ ተግባር በመግባት ላይ ነው ያለው እንኳን የነበረውን ወደዚህ ደረጃ ለማድረስ። ”
Source~ tikvahethiopia
@condoaddis
👍3❤2
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በአዋጅ ቁጥር 84/2016 በአንቀጽ 22 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ገንብቶ ከሚያስተላልፋቸው መደበኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በተጨማሪ በካፒታል ፕሮጀክት እየገነባ ለሽያጭ የሚያቀርባቸው የመኖሪያና ንግድ ቤቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ግንባታቸው የተጠናቀቁና መሠረተ ልማት የተሟላላቸውን 545 ባለ አራትና ባለአስራ አንድ ወለል ከፍታ ያላቸውን መኖሪያ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ ለጨረታ ያቀረባቸውን መኖሪያ ቤቶች ተወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከ04/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 27/02/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 21 የሥራ ቀናት (ቅዳሜን ሙሉ ቀን ጨምሮ) ከጠዋቱ 1፡30 እስከ ምሽት 12፡30 ድረስ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 1000.00/አንድ ሺህ በመክፈል ከዚህ በታች በተገለፁት ቦታዎች መግዛት ይችላሉ፡፡
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በአዋጅ ቁጥር 84/2016 በአንቀጽ 22 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ገንብቶ ከሚያስተላልፋቸው መደበኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በተጨማሪ በካፒታል ፕሮጀክት እየገነባ ለሽያጭ የሚያቀርባቸው የመኖሪያና ንግድ ቤቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ግንባታቸው የተጠናቀቁና መሠረተ ልማት የተሟላላቸውን 545 ባለ አራትና ባለአስራ አንድ ወለል ከፍታ ያላቸውን መኖሪያ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ ለጨረታ ያቀረባቸውን መኖሪያ ቤቶች ተወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከ04/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 27/02/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 21 የሥራ ቀናት (ቅዳሜን ሙሉ ቀን ጨምሮ) ከጠዋቱ 1፡30 እስከ ምሽት 12፡30 ድረስ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 1000.00/አንድ ሺህ በመክፈል ከዚህ በታች በተገለፁት ቦታዎች መግዛት ይችላሉ፡፡
👍4❤1