#Update
የቤቶች ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ተጠናቀቀ።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ያስገነቧቸውና ለጨረታ ያቀረቧቸው 3,146 የመኖሪያና 306 የንግድ ባጠቃላይ 3,452 ቤቶች የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ በዛሬው ዕለት መጋቢት 02/2016 ዓም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት መጠናቀቁ ተገልጿል።
ከጥር 27/2016 ዓ/ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የሰነድ ሽያጭ በዛሬው ዕለት መጠናቀቁን ተከትሎ በነገው ዕለት መጋቢት 03/2016 ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ይከፈታል ተብሏል።
በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ለጨረታ የቀረቡት 935 የመኖሪያና 15 የንግድ ቤቶች ላይ ተጫራቾች ያስገቧቸው ሰነዶች በታዛቢዎች ፊት የሚከፈት ይሆናል ተብሏል።
www.condoaddis.com
የቤቶች ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ተጠናቀቀ።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ያስገነቧቸውና ለጨረታ ያቀረቧቸው 3,146 የመኖሪያና 306 የንግድ ባጠቃላይ 3,452 ቤቶች የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ በዛሬው ዕለት መጋቢት 02/2016 ዓም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት መጠናቀቁ ተገልጿል።
ከጥር 27/2016 ዓ/ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የሰነድ ሽያጭ በዛሬው ዕለት መጠናቀቁን ተከትሎ በነገው ዕለት መጋቢት 03/2016 ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ይከፈታል ተብሏል።
በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ለጨረታ የቀረቡት 935 የመኖሪያና 15 የንግድ ቤቶች ላይ ተጫራቾች ያስገቧቸው ሰነዶች በታዛቢዎች ፊት የሚከፈት ይሆናል ተብሏል።
www.condoaddis.com
👍3
Condominuim Market in Addis Ababa
#Update የቤቶች ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ተጠናቀቀ። የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ያስገነቧቸውና ለጨረታ ያቀረቧቸው 3,146 የመኖሪያና 306 የንግድ ባጠቃላይ 3,452 ቤቶች የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ በዛሬው ዕለት መጋቢት 02/2016 ዓም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት መጠናቀቁ ተገልጿል። ከጥር 27/2016 ዓ/ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የሰነድ ሽያጭ…
የቤቶቹ ጨረታ ላይ የተነሳው ጥያቄ ምንድነው ?
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ1997 ዓ.ም. የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ዕጣ ያልወጣላቸው ቆጣቢዎች ያቀረቡለትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 ሺህ ቤቶች በላይ በሽያጭ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ላይ የሕጋዊነትና የፍትሐዊነት ጥያቄ አንስቷል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አጋጠመኝ ያለውን የፋይናንስ አቅም ችግር ለመፍታትና ተጨማሪ ወጪ ቆጣቢ ቤቶችን ለመገንባት፣ ከከተማው የዲዛይንና ግንባታ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን 3,146 የመኖሪያ ቤቶችንና 306 የንግድ ሱቆችን በጨረታ ለመሸጥ ማቀዱን መግለጹ ይታወሳል።
በ1997 ዓ.ም. ተመዝግበው ከስቱዲዮ እስከ ባለ3 መኝታ ቤት ድረስ ቤቶች ለማግኘት እየቆጠቡ ያሉ 959 ነዋሪዎች፣ እያንዳንዳቸው ምን ያህል እንደቆጠቡ የሚገልጽ ሙሉ ስማቸው ከፊርማቸው ጋር ያረፈበትና በድምሩ 144,820,085.43 ብር መቆጠባቸውን ከሚያሳይ ሰነድ በማያያዝ፣ ኮርፖሬሽኑ የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ለመሸጥ የጀመረውን ሒደት #እንዲያሳግድላቸው የሚጠይቅ ደብዳቤ ለዕንባ ጠባቂ ተቋም ጨረታው ይፋ በተደረገበት ዕለት አስገብተው ነበር።
አቤቱታቸውን የተቀበለው ዕንባ ጠባቂ ተቋም የካቲት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) ተፈርሞ በወጣ ደብዳቤ፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ ምላሹን እንዲያሳውቀኝ ሲል 4 ጥያቄዎችን አቅርቧል።
1ኛ. ኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ ቤቶችን ገንብቶ በሽያጭ የማስተላለፍ ሕጋዊ መሠረት ያለው ስለመሆኑ በማስረጃ ተደግፎ እንዲቀርብ ብሏል።
2ኛ. መኖሪያ ቤቶቹ በጨረታ ለሽያጭ ሲቀርቡ የ1997 ዓ.ም. እና የ2005 ዓ.ም. የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎችን ቅድሚያ በመስጠት፣ በልዩ ሁኔታ ተሳታፊ ያልተደረገበት ምክንያት እንዲገለጽ ጠይቋል።
3ኛ. ኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ ቤቶችን ከዕጣና ከምደባ ውጪ በጨረታ ሽያጭ ለማስተላለፍ ሲወስን፣ በ1997 ዓ.ም. እና 2005 ዓ.ም. ተመዝግበው ቤት እየተጠባበቁ ያሉ ነዋሪዎች ጉዳይ ላይ ግልጽና የመጨረሻ ውሳኔ ያልተሰጠበትን ምክንያት እንዲገለጽ የሚል ጥያቄ አቅርቧል።
4ኛ. ኮርፖሬሽኑ ቤቶችን በጨረታ ለመሸጥ ሲወስን ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው የከተማው ነዋሪዎችን አቅም ባገናዘበ መንገድ የጨረታ መነሻ ዋጋና የአከፋፈል ሥርዓት ሊታይ ያልቻለበትን ምክንያት በመግለጽ፣ ኮርፖሬሽኑ ምላሹን በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ እንዲሰጥ ሲል በደብዳቤ ጠይቋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ1997 ዓ.ም. የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ዕጣ ያልወጣላቸው ቆጣቢዎች ያቀረቡለትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 ሺህ ቤቶች በላይ በሽያጭ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ላይ የሕጋዊነትና የፍትሐዊነት ጥያቄ አንስቷል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አጋጠመኝ ያለውን የፋይናንስ አቅም ችግር ለመፍታትና ተጨማሪ ወጪ ቆጣቢ ቤቶችን ለመገንባት፣ ከከተማው የዲዛይንና ግንባታ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን 3,146 የመኖሪያ ቤቶችንና 306 የንግድ ሱቆችን በጨረታ ለመሸጥ ማቀዱን መግለጹ ይታወሳል።
በ1997 ዓ.ም. ተመዝግበው ከስቱዲዮ እስከ ባለ3 መኝታ ቤት ድረስ ቤቶች ለማግኘት እየቆጠቡ ያሉ 959 ነዋሪዎች፣ እያንዳንዳቸው ምን ያህል እንደቆጠቡ የሚገልጽ ሙሉ ስማቸው ከፊርማቸው ጋር ያረፈበትና በድምሩ 144,820,085.43 ብር መቆጠባቸውን ከሚያሳይ ሰነድ በማያያዝ፣ ኮርፖሬሽኑ የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ለመሸጥ የጀመረውን ሒደት #እንዲያሳግድላቸው የሚጠይቅ ደብዳቤ ለዕንባ ጠባቂ ተቋም ጨረታው ይፋ በተደረገበት ዕለት አስገብተው ነበር።
አቤቱታቸውን የተቀበለው ዕንባ ጠባቂ ተቋም የካቲት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) ተፈርሞ በወጣ ደብዳቤ፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ ምላሹን እንዲያሳውቀኝ ሲል 4 ጥያቄዎችን አቅርቧል።
1ኛ. ኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ ቤቶችን ገንብቶ በሽያጭ የማስተላለፍ ሕጋዊ መሠረት ያለው ስለመሆኑ በማስረጃ ተደግፎ እንዲቀርብ ብሏል።
2ኛ. መኖሪያ ቤቶቹ በጨረታ ለሽያጭ ሲቀርቡ የ1997 ዓ.ም. እና የ2005 ዓ.ም. የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎችን ቅድሚያ በመስጠት፣ በልዩ ሁኔታ ተሳታፊ ያልተደረገበት ምክንያት እንዲገለጽ ጠይቋል።
3ኛ. ኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ ቤቶችን ከዕጣና ከምደባ ውጪ በጨረታ ሽያጭ ለማስተላለፍ ሲወስን፣ በ1997 ዓ.ም. እና 2005 ዓ.ም. ተመዝግበው ቤት እየተጠባበቁ ያሉ ነዋሪዎች ጉዳይ ላይ ግልጽና የመጨረሻ ውሳኔ ያልተሰጠበትን ምክንያት እንዲገለጽ የሚል ጥያቄ አቅርቧል።
4ኛ. ኮርፖሬሽኑ ቤቶችን በጨረታ ለመሸጥ ሲወስን ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው የከተማው ነዋሪዎችን አቅም ባገናዘበ መንገድ የጨረታ መነሻ ዋጋና የአከፋፈል ሥርዓት ሊታይ ያልቻለበትን ምክንያት በመግለጽ፣ ኮርፖሬሽኑ ምላሹን በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ እንዲሰጥ ሲል በደብዳቤ ጠይቋል።
Telegraph
Reporter
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ1997 ዓ.ም. የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ዕጣ ያልወጣላቸው ቆጣቢዎች ያቀረቡለትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከሦስት ሺሕ ቤቶች በላይ በሽያጭ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ላይ የሕጋዊነትና የፍትሐዊነት ጥያቄ አነሳ። የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ማስታወቂያ አጋጠመኝ…
👍7
kality chefe site for sale
Bedroom:- 2
2nd floor
Size:- 74 sqm
Yebank eda 220shi
11shi birr yetekeraye
Price:- 4.8 million
Call 0913587955
Condoaddis.com
👇👇
የቤቱን ቪዲዮውን ይመልከቱ
Bedroom:- 2
2nd floor
Size:- 74 sqm
Yebank eda 220shi
11shi birr yetekeraye
Price:- 4.8 million
Call 0913587955
Condoaddis.com
👇👇
የቤቱን ቪዲዮውን ይመልከቱ
👍2
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «kality chefe site for sale Bedroom:- 2 2nd floor Size:- 74 sqm Yebank eda 220shi 11shi birr yetekeraye Price:- 4.8 million Call 0913587955 Condoaddis.com 👇👇 የቤቱን ቪዲዮውን ይመልከቱ»
⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️
ለሽያጭ የቀረበ ባለ 2 መኝታ ኮንዶሚኒየም በአዲስ አበባ ፓስተር ሳይት
🔵 48 ካሬ
🔵 ግራውንድ
🔵 ካርታ የያዘ
🔵 ስም በቀጥታ የሚዞር
🔵 የተሰራ ቤት
🔵 ቆንጆ ቦታ
🔵 ለትራንስፖር ምቹ
ለተጨማሪ👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com/200324-1/
ለሽያጭ የቀረበ ባለ 2 መኝታ ኮንዶሚኒየም በአዲስ አበባ ፓስተር ሳይት
🔵 48 ካሬ
🔵 ግራውንድ
🔵 ካርታ የያዘ
🔵 ስም በቀጥታ የሚዞር
🔵 የተሰራ ቤት
🔵 ቆንጆ ቦታ
🔵 ለትራንስፖር ምቹ
ለተጨማሪ👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com/200324-1/
👍3
ለመምህራን በእጣ የተላለፉ ቤቶችን የተመለከተ ማስታወቂያ
ለመምህራን የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል የመፈፀም ሂደት ነገ በ12/08/16 ዓ.ም ይጀመራል
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ እና ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ6/07/2016 ዓ.ም በተለያየ ምክንያት ሳይተላለፋ የቀሩ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ለመምህራን በእጣ መተላለፋቸው ይታወሳል።
በመሆኑም የቤት እድለኛ የሆናችሁ መምህራን ከሀሙስ ማለትም ከ12/08/16 ዓ.ም ጀምራችሁ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ውል መፈፀም የሚያስችል ሂደት እንድትጀምሩ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ይገልፃል።
ተዋዋዮችም በአለቱ የታደሰ መታወቂያ ፣ በተጨማሪም መምህር/ት መሆናችሁን የሚያሳይ ማስረጃ የት/ቤት መታወቂያና ከትምህርት ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ በማለት ኮርፖሬሽኑ እያሳሰበ በዉክልና ለመስተናገድ የምትመጡ አካላት በቂ ማስረጃ መያዛችሁን አትዘንጉ።
ማሳሰቢያ
- በ60 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ዉል ያልፈጸመ እድሉን እንደተወ ተቆጥሮ ተጠባባቂዎች በቅድመ ተከተል እንደሚስተናገዱ እናሳስባለን!
- ተዋዋዮች ለመዋዋል ስትመጡ ከታች የተቀመጠውን መስፈርት ታሳቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን!
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
condoaddis.com
https://m.youtube.com/watch?si=vvg1PUfVugsPkxGF&v=ik4hCMce9mQ&feature=youtu.be
ለመምህራን የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል የመፈፀም ሂደት ነገ በ12/08/16 ዓ.ም ይጀመራል
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ እና ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ6/07/2016 ዓ.ም በተለያየ ምክንያት ሳይተላለፋ የቀሩ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ለመምህራን በእጣ መተላለፋቸው ይታወሳል።
በመሆኑም የቤት እድለኛ የሆናችሁ መምህራን ከሀሙስ ማለትም ከ12/08/16 ዓ.ም ጀምራችሁ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ውል መፈፀም የሚያስችል ሂደት እንድትጀምሩ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ይገልፃል።
ተዋዋዮችም በአለቱ የታደሰ መታወቂያ ፣ በተጨማሪም መምህር/ት መሆናችሁን የሚያሳይ ማስረጃ የት/ቤት መታወቂያና ከትምህርት ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ በማለት ኮርፖሬሽኑ እያሳሰበ በዉክልና ለመስተናገድ የምትመጡ አካላት በቂ ማስረጃ መያዛችሁን አትዘንጉ።
ማሳሰቢያ
- በ60 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ዉል ያልፈጸመ እድሉን እንደተወ ተቆጥሮ ተጠባባቂዎች በቅድመ ተከተል እንደሚስተናገዱ እናሳስባለን!
- ተዋዋዮች ለመዋዋል ስትመጡ ከታች የተቀመጠውን መስፈርት ታሳቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን!
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
condoaddis.com
https://m.youtube.com/watch?si=vvg1PUfVugsPkxGF&v=ik4hCMce9mQ&feature=youtu.be
👍3
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://www.youtube.com/watch?v=y7VMdtuGKGE»
Forwarded from Shops for sale in Addis Ababa ሱቅ ሽያጭ በአዲስ አበባ
የሚሸጥ ሱቅ
ሰሚት ኮንዶሚንየም
2ኛ ብር
ንግድ ባንኩ አካባቢ አዲሱ ቀበሌ ፊት ለፊት
54 ካሬ ስፋት
ዋጋ 5.5 ሚልየን
ይደውሉ 0913587955
Visit 👉 Condo Shops
ሰሚት ኮንዶሚንየም
2ኛ ብር
ንግድ ባንኩ አካባቢ አዲሱ ቀበሌ ፊት ለፊት
54 ካሬ ስፋት
ዋጋ 5.5 ሚልየን
ይደውሉ 0913587955
Visit 👉 Condo Shops
👍4❤1
Forwarded from Shops for sale in Addis Ababa ሱቅ ሽያጭ በአዲስ አበባ
ሱቅ ሽያጭ አያት ሳይት 1
ስፋት 75.11 ካሬ
የጋራ 21.13 ካሬ ,
ሙሉ 96.24 ካሬ
- እዳ 2,065,485 ብር ያለበት
ለ እጅ 4,000,000
ይደውሉ 0913587955
Shops for sale
ስፋት 75.11 ካሬ
የጋራ 21.13 ካሬ ,
ሙሉ 96.24 ካሬ
- እዳ 2,065,485 ብር ያለበት
ለ እጅ 4,000,000
ይደውሉ 0913587955
Shops for sale
👍1🥰1