Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://www.youtube.com/watch?v=0W_Lm0JLJS4»
IMG_20240209_122012_101.jpg
20.5 KB
የማህበር ቤት ለመገንባት የወሰን ማስከበር ችግር የነበራባቸው መሬቶች ሙሉ በሙሉ እግዳቸው ተነሳ
የማህበር ቤት ለመገንባት የወሰን ማስከበር ችግር የነበራባቸው መሬቶች ሙሉ በሙሉ እግዳቸው መነሳቱን ክብርት ፅጌወይን ካሳ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ያሳወቁ ሲሆን ማህበራቱም ግንባታቸውን መቀጠል እንደሚችሉ ኃላፊዋ ገልፀዋል።
በ40/60 እና በ20/80 ተመዝጋቢ የነበሩ እና በማህበር ተደራጅተው የጋራ መኖሪያ ቤት ለመገንባት የተዘጋጁ 57 ማህበራት በወሰን ማስከበር ምክንያት የግንባታ ስራቸው ላይ እንቅፋት እንዳጋጠማቸው ከቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ በዚህ ሳምንት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቆ እንደነበር ይታወሳል።
Condoaddis.com
የማህበር ቤት ለመገንባት የወሰን ማስከበር ችግር የነበራባቸው መሬቶች ሙሉ በሙሉ እግዳቸው መነሳቱን ክብርት ፅጌወይን ካሳ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ያሳወቁ ሲሆን ማህበራቱም ግንባታቸውን መቀጠል እንደሚችሉ ኃላፊዋ ገልፀዋል።
በ40/60 እና በ20/80 ተመዝጋቢ የነበሩ እና በማህበር ተደራጅተው የጋራ መኖሪያ ቤት ለመገንባት የተዘጋጁ 57 ማህበራት በወሰን ማስከበር ምክንያት የግንባታ ስራቸው ላይ እንቅፋት እንዳጋጠማቸው ከቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ በዚህ ሳምንት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቆ እንደነበር ይታወሳል።
Condoaddis.com
👍6
#እንድታውቁት
(የካቲት 1,2016 ጀምሮ)
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ድረስ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ይፋ አደርጓል።
በተደረገው የስራ ሰዓት ማሻሻያ መሰረት ከዛሬ የካቲት 1 ጀምሮ ፦
- ከሰኞ እስከ አርብ ከጥዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ #ምሽቱ 1:00 ሰዓት ድረስ (በአዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት እና በድሬዳዋ ቅርንጫፍ) አገልግሎት ይሰጣል።
👉 እስከ ምሽት 1:00 ሰዓት የሚቆየው የስራ ሰዓት በሌሎች ቅርንጫፎችም በሂደት እንደሚጀመር ተነግሯል።
- ቅዳሜ ከጥዋት አንስቶ እስከ ቀኑ 11:30 ድረስ (በሁሉም ቅርንጫፍ) #አገልግሎት ይሰጣል።
በአዲሱ የስራ ሰዓት ማሻሻያ አገልግሎቱ " ለምሳ ሰዓት " በሚል የማይቋረጥ ሲሆን በምሳ ሰዓትም አገልግሎት ማግኘት ይቻላል ተብሏል።
ከዚህ ቀደም በዚህ መስሪያ ቤት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ከጥዋት 3:00 ሰዓት አንስቶ ሲሆን ለምሳ ተብሎ ደግሞ ሰራተኞቹ ወጥተው 8:00 ነበር የሚገቡት።
ቅዳሜ ደግሞ ግማሽ ቀን ነበር የሚሰራው።
ከዛሬ በኃላ በአ/አ ዋናው መ/ቤት እና በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከሰኞ እስከ አርብ ከጥዋት 2:00 ሰዓት እስከ ምሽት 1:00 ሰዓት ፤ ቅዳሜ በሁሉም ቅርንጫፍ ከጥዋት እስከ 11:30 አገልግሎት ይሰጣል።
👇 Read more
condoaddis.com/100224
(የካቲት 1,2016 ጀምሮ)
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ድረስ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ይፋ አደርጓል።
በተደረገው የስራ ሰዓት ማሻሻያ መሰረት ከዛሬ የካቲት 1 ጀምሮ ፦
- ከሰኞ እስከ አርብ ከጥዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ #ምሽቱ 1:00 ሰዓት ድረስ (በአዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት እና በድሬዳዋ ቅርንጫፍ) አገልግሎት ይሰጣል።
👉 እስከ ምሽት 1:00 ሰዓት የሚቆየው የስራ ሰዓት በሌሎች ቅርንጫፎችም በሂደት እንደሚጀመር ተነግሯል።
- ቅዳሜ ከጥዋት አንስቶ እስከ ቀኑ 11:30 ድረስ (በሁሉም ቅርንጫፍ) #አገልግሎት ይሰጣል።
በአዲሱ የስራ ሰዓት ማሻሻያ አገልግሎቱ " ለምሳ ሰዓት " በሚል የማይቋረጥ ሲሆን በምሳ ሰዓትም አገልግሎት ማግኘት ይቻላል ተብሏል።
ከዚህ ቀደም በዚህ መስሪያ ቤት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ከጥዋት 3:00 ሰዓት አንስቶ ሲሆን ለምሳ ተብሎ ደግሞ ሰራተኞቹ ወጥተው 8:00 ነበር የሚገቡት።
ቅዳሜ ደግሞ ግማሽ ቀን ነበር የሚሰራው።
ከዛሬ በኃላ በአ/አ ዋናው መ/ቤት እና በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከሰኞ እስከ አርብ ከጥዋት 2:00 ሰዓት እስከ ምሽት 1:00 ሰዓት ፤ ቅዳሜ በሁሉም ቅርንጫፍ ከጥዋት እስከ 11:30 አገልግሎት ይሰጣል።
👇 Read more
condoaddis.com/100224
👍4
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://www.youtube.com/watch?v=Mxbwg8RRmts»
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ፤ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶችን በጨረታ ለሽያጭ ማቅረቡ ይታወቃል።
ኮርፖሬሽኑ ከዲዛይን ግንባታ ቢሮ ጋር በመሆን በመንግስት በተመደበ ካፒታል በጀት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ተገንብተው የተጠናቀቁ ፦
➡️ 3,146 የመኖሪያ ቤቶችን
➡️ 306 የንግድ ቤቶችን በድምሩ 3,452 ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ ነው በጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ማስተላለፍ የፈለገው።
የዚሁ የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች ጨረታ ሰነድ እየተሸጠ ሲሆን #ቀነገደቡ በቀን 20/06/2016 ዓ/ም ያበቃል።
ማንኛውም ለጨረታ የቀረቡ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶችን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው ሁሉ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላል።
ኮርፖሬሽኑ ፤ የመኖሪያና የንግድ ቤቶቹን በጨረታ ለሽያጭ ያቀረብኩት ያለብኝን የፋይናንስ እጥረት በመፍታት ተጨማሪ ወጪ ቆጣቢ ቤቶችን ገንብቼ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንድችል ነው ብሏል።
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታዎችን በዚህ ሊንክ መመልከት ይቻላል👇
https://www.condoaddis.com/የጨረታ-ሰነድ-ቦታዎች/
ከመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች ጨረታ መውጣት ጋር በተያያዘ ቅሬታ አለን ያሉና ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ምንም እንኳን ለሽያጭ የቀረቡት ቤቶች በካፒታል በጀት የተሰሩ ቢሆንም እኛ ለዓመታት ከምንበላው ቀንሰን ስንቆጥብ የቆየን እና ቤት ለማግኘት ተመዝግበን በስንት ተስፋ እየጠበቅን የምንገኝ ነዋሪዎችን ያላማከለ ነው " ብለዋል።
@condoaddis
YouTube.com/@condoaddis?sub_confirmation=1
ኮርፖሬሽኑ ከዲዛይን ግንባታ ቢሮ ጋር በመሆን በመንግስት በተመደበ ካፒታል በጀት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ተገንብተው የተጠናቀቁ ፦
➡️ 3,146 የመኖሪያ ቤቶችን
➡️ 306 የንግድ ቤቶችን በድምሩ 3,452 ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ ነው በጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ማስተላለፍ የፈለገው።
የዚሁ የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች ጨረታ ሰነድ እየተሸጠ ሲሆን #ቀነገደቡ በቀን 20/06/2016 ዓ/ም ያበቃል።
ማንኛውም ለጨረታ የቀረቡ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶችን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው ሁሉ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላል።
ኮርፖሬሽኑ ፤ የመኖሪያና የንግድ ቤቶቹን በጨረታ ለሽያጭ ያቀረብኩት ያለብኝን የፋይናንስ እጥረት በመፍታት ተጨማሪ ወጪ ቆጣቢ ቤቶችን ገንብቼ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንድችል ነው ብሏል።
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታዎችን በዚህ ሊንክ መመልከት ይቻላል👇
https://www.condoaddis.com/የጨረታ-ሰነድ-ቦታዎች/
ከመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች ጨረታ መውጣት ጋር በተያያዘ ቅሬታ አለን ያሉና ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ምንም እንኳን ለሽያጭ የቀረቡት ቤቶች በካፒታል በጀት የተሰሩ ቢሆንም እኛ ለዓመታት ከምንበላው ቀንሰን ስንቆጥብ የቆየን እና ቤት ለማግኘት ተመዝግበን በስንት ተስፋ እየጠበቅን የምንገኝ ነዋሪዎችን ያላማከለ ነው " ብለዋል።
@condoaddis
YouTube.com/@condoaddis?sub_confirmation=1
👍2❤1😨1
- የኮንዶሚኒየም ሽያጭ (ቱሉ ዲምቱ)
- መሬት ላይ ያለ (Ground floor)
- ባለ ሶስት መኝታ
- 105 ካሬ ሜትር
- ጥንቅቅ ብሎ የተሰራ
- እቃ ያሟላ (ኪችን ካቢኔት ፣ ሶስቱም መኝታ ቤት ቁምሳጥን ያለው ፣ ጥራት ያለው አንደኛ ደረጃ የኢትዮ ሴራሚክ ወለል፣ ውሀ ማሞቂያ ያለው
- የጋርደን ቦታ ያለው
- ከቦሌ ቡልቡላ በአዲሱ መንገድ 8 ደቂቃ በመኪና
- መንገድ ዳር ላይ ያለ (ታክሲ መያዣው ጋር)
- ብሎክ 105
- 5 አመት አልፎታል
- ዲጂታል ካርታ አለው
- እዳ እና እገዳ የለውም
- ዋጋ - 6.5 ሚሊየን (በካሽ)
- ዋጋ ድርድር የለውም
0913587955
- መሬት ላይ ያለ (Ground floor)
- ባለ ሶስት መኝታ
- 105 ካሬ ሜትር
- ጥንቅቅ ብሎ የተሰራ
- እቃ ያሟላ (ኪችን ካቢኔት ፣ ሶስቱም መኝታ ቤት ቁምሳጥን ያለው ፣ ጥራት ያለው አንደኛ ደረጃ የኢትዮ ሴራሚክ ወለል፣ ውሀ ማሞቂያ ያለው
- የጋርደን ቦታ ያለው
- ከቦሌ ቡልቡላ በአዲሱ መንገድ 8 ደቂቃ በመኪና
- መንገድ ዳር ላይ ያለ (ታክሲ መያዣው ጋር)
- ብሎክ 105
- 5 አመት አልፎታል
- ዲጂታል ካርታ አለው
- እዳ እና እገዳ የለውም
- ዋጋ - 6.5 ሚሊየን (በካሽ)
- ዋጋ ድርድር የለውም
0913587955
👍2❤1
👍3❤1
Gergi Roba
Condominium for Sell
✍️🙏 Location : On Roba bread
Bedrooms:- 2
Size: 57 sqm
Floor፣ 3rd
Cabinet ፣ and with good Gypsum board
Possible for banks
✍️🙏 price: 6 Million
✍️🙏 Rented : 20,000
✍️ for more information
0960579523
Condoaddis.com
Condominium for Sell
✍️🙏 Location : On Roba bread
Bedrooms:- 2
Size: 57 sqm
Floor፣ 3rd
Cabinet ፣ and with good Gypsum board
Possible for banks
✍️🙏 price: 6 Million
✍️🙏 Rented : 20,000
✍️ for more information
0960579523
Condoaddis.com
❤1
Forwarded from HABESHA HOME & CAR
🚨ገርጂ ማርያም ለሽያጭ የቀረበ 40/60🚨
86 ካሬ
4 ወለል ላይ የሚገኝ
ቅንጭብ ተደርጎ የተሰራ
ዋጋ 12 ሚሊዬን (12,000,000)
ደርድር ይኖረዋል
ገዢ ብቻ ይደውል
0934981573
0925503225
86 ካሬ
4 ወለል ላይ የሚገኝ
ቅንጭብ ተደርጎ የተሰራ
ዋጋ 12 ሚሊዬን (12,000,000)
ደርድር ይኖረዋል
ገዢ ብቻ ይደውል
0934981573
0925503225
👍2😁1