Condominuim Market in Addis Ababa
3.62K subscribers
2.34K photos
60 videos
10 files
1K links
በዚህ የቴሌግራም Chanel
ከ10,000 ተከታይ በላይ ባለው facebook page
በቀን እስከ 500 ሰው ጎብኚ ብለው condoaddis.com
በማስታወቂያ ክፍያ ቤትዎን እና መኪናዎን መሸጥ ፣ ማከራየት ይችላሉ ኮሚሽን መክፈል ለማይፈልጉ
buy ads here https://telega.io/c/condoaddis
0913587955
መረጃ ለመላክና ለጥያቄ
@natang2
Download Telegram
40/60 ሱቅ ሽያጭ

ሳይት- አያት1-ሳይት3
ጠቅላላ ካሬ_100.83m2
ብሎክ-21 ቤት ቁጥር 105
አያት 49 መስቀለኛ መንገድ ግንባር ቦታ
ያሸነፈበት ዋጋ 75620ብር በካሬ

🌟 50% ቅድመ ክፍያ ለማመቻቸት ቲን ነበር እና ያላገባ ዶክመንት ያለው


ለእጅ 1.2 ድርድር አለው

0913587955 ይደዉሉ
1👍1
🖱አያት ክብር ደመና ኮንዶሚንየም የሚሸጥ

ባለ 2 መኝታ
4ኛ ፎቅ
,74ካሬ ስፋት

ዋጋ ብር 2.6 ሚልየን
ይደውሉ 0913587955
www.condoaddis.com/04082023-2
1👍1
🖱የካ ጣፎ ኮንዶሚንየም የሚሸጥ
ካሬ 73
4ኛ ላይ
ባለ 2 መኝታ

ዋጋ 2,850,000
ይደውሉ 0913587955
www.condoaddis.com/04082023-3
🖱ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚንየም

ስቱዲዮ
33 ካሬ
ግራወንድ ላይ

ዋጋ 2.6 ሚልየን
ይደውሉ 0913587955
www.condoaddis.com/04082023-1
👍1
በአዲስ አበባ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ለአጭር ቀን ታገደ።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ፤ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ለአጭር ቀን የታገደ መሆኑን አሳውቋል።

እገዳው ፤ ከሐምሌ 28/2ዐ15 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 5/2ዐ15 ዓ/ም ድረስ ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ ከቢሮ ሪፎርም ሥራ ጋር በተገናኝ የሚስተካከሉ ስራዎች ስላሉ ነው ተብሏል።

በተጠቀሰው ጊዜ ማንኛውም የመሬት አገልግሎት እንዳይሰጥ በዶ/ር ቀነዓ ያደታ (የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ) ተፈርሞ ለሁሉም ክ/ከተሞች የመሬት ልማትና አስተዳደር ፅ/ቤት የተላከው የእግድ ደብዳቤ ያሳያል።
www.condoaddis.com
👍1
👉 የ5ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ 1ኛ እና 2ኛ የወጡ ተጫራቾች ስም ዝርዝርን ሙሉ መረጃ በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ወጣ!!
ጋዜጣውን ለማግኘት ከፈለጉ እንሆ!!
        
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
www.condoaddis.com/07082023-1
ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ2005 ዓም በ20/80/ እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝግበው የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን እየተጠባበቁ ለሚገኙ ነዋሪዎች በጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ተደራጅተዉ ቤት እንዲገነቡ በዘረጋው አሰራር መሰረት  ከሰኔ 27 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓም በተካሄደው ምዝገባ የተመዘገባችሁ ቤት ፈላጊዎች ዉስጥ   ነሃሴ 2 ቀን 2015 ዓም የተመዝጋቢዎች እና የማህበራት ተወካዮች . . .ማንበብ ይቀጥሉ
👇👇
www.condoaddis.com/11082023-1

https://m.youtube.com/watch?v=hh0MzeKoFDI&feature=youtu.be
1👍1👎1
በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ተጥሎ የነበረው ዕግድ ተነሳ

#Ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ፤ ከሐምሌ 28/2ዐ15 ጀምሮ ተጥሎ የነበረው ዕግድ መነሳቱ ተገለጸ፡፡

ዕገዳው የተላለፈው ቢሮው የሚሰጣቸውን አገልግሎቶችን የተቀላጠፈ ለማድረግ እንዲሁም፤ ከቢሮ ሪፎርም ሥራ ጋር በተገናኝ የሚስተካከሉ ሥራዎች በመኖራቸው መሆኑ ተገልጾ እንደነበር ይታወሳል፡፡

ይሁን እንጂ የዕገዳው መነሳት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ ከነሐሴ 8/2015 ጀምሮ ዕግዱ የተነሳ መሆኑን አዲስ ማለዳ በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቀነዓ ያደታ ተፈርሞ፤ ለኹሉም ክ/ከተሞች የመሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ከተላከው ደብዳቤ ተመልክታለች፡፡
ለተጨማሪ👇👇
www.condoaddis.com/14082023-1

https://www.youtube.com/watch?v=SlQ9Tfd2wj0
1👍1
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ተጥሎ የነበረው ዕግድ ተነሳ #Ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመሬት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ፤ ከሐምሌ 28/2ዐ15 ጀምሮ ተጥሎ የነበረው ዕግድ መነሳቱ ተገለጸ፡፡ ዕገዳው የተላለፈው ቢሮው የሚሰጣቸውን አገልግሎቶችን የተቀላጠፈ ለማድረግ እንዲሁም፤ ከቢሮ ሪፎርም ሥራ ጋር በተገናኝ የሚስተካከሉ ሥራዎች…»
Appartment for sale

2 Bedroom
Well furnished
👇👇👇
https://www.condoaddis.com/19082023-3
20/80 ኮንዶሚኒየም ቦሌ አራብሳ ባለ 3 መኝታ አስፓልት ዳር 101 ካሬ  ሙሉ ሴራሚክ 2ኛ ፎቅ በG4 አሁን ላይ 19,000 ብር የተከራየ ዲጂታል ካርታ የያዘ ዋጋ   ለባንክ 6.2  ለካሽ ገዥዎች 6.1
ስልክ 0974977997
ባለቤት ነኝ ደላላ የለውም
ሸያጭ መሪ  40/60 ኮንዶሚኒየም

ባለ 2 መኝታ    82 ካሬ
ውሀ እና መብራት የገባለት
ወለል   13ተኛ ፎቅ
እድሳት ጽድት ብሎ ተሰርቶ ያለቀ
መሸጫ ዋጋ   4.9 M  ድርድር ይኖረዋል

0974977997
👍4🥰1