🏠Condominium for sale!
ሠሚት ኮንዶሚኒየም
ስቱዲዮ 31 ካሬ 4ተኛ ላይ
*በጅፕሠመ ተከፍሎ 1መኝታ የወጣለት + 1ትንሽ ስቶር
*ሴራሚክ ከነመግቢያው በረንዳ ሙሉ ለሙሉ በጥራት የተሠራ
* ኪችን ካቢኔት የተገጠመለት
*ወና አስፖልት የያዘ ታክሲ መነሻ ጋር
📣ዲጅታል ካርታ ያለው
📣5 ዓመት የሞላዉ
📣ስም ወድያው መዞር የሚችል
🔊በወር 10,000 በር ተከራይቶል
የተወሠነ ድርድር ይኖረዋል
💰2,850,000 ብር
Commission 2%
0913587955. Yrd
More on condoaddis.com
ሠሚት ኮንዶሚኒየም
ስቱዲዮ 31 ካሬ 4ተኛ ላይ
*በጅፕሠመ ተከፍሎ 1መኝታ የወጣለት + 1ትንሽ ስቶር
*ሴራሚክ ከነመግቢያው በረንዳ ሙሉ ለሙሉ በጥራት የተሠራ
* ኪችን ካቢኔት የተገጠመለት
*ወና አስፖልት የያዘ ታክሲ መነሻ ጋር
📣ዲጅታል ካርታ ያለው
📣5 ዓመት የሞላዉ
📣ስም ወድያው መዞር የሚችል
🔊በወር 10,000 በር ተከራይቶል
የተወሠነ ድርድር ይኖረዋል
💰2,850,000 ብር
Commission 2%
0913587955. Yrd
More on condoaddis.com
❤2👍1
ገላን ቃሊቲ ኮንዶምንየም የሚሸጥ ስቱዲዬ
አስፖልት ዳር
4500 አስከ 5000 የሚከራይ
ወለል 4ኛ
ዲጅታል ካርታ የያዘ
ሙሉ እዳ የዘጋ
27ካሜ
ዋጋ 1,850,000ብር
ለተጨማሪ መረጃ 👇
Condoaddis.com
አስፖልት ዳር
4500 አስከ 5000 የሚከራይ
ወለል 4ኛ
ዲጅታል ካርታ የያዘ
ሙሉ እዳ የዘጋ
27ካሜ
ዋጋ 1,850,000ብር
ለተጨማሪ መረጃ 👇
Condoaddis.com
የጣሪያና ግድግዳ ግብር . . .
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ቢሮ ፤ የጣሪያና ግድግዳ ግብርን በተመለከተ ዛሬ ለግንዛቤ በሚል አንድ መረጃ አሰራጭቷል።
በዚሁ መረጀው ፤ " መንግስት በሚያለማው መሰረተ ልማት እና የህግ ማሻሻያ ምክንያት በመሬት እና መሬት ነክ ንብረቶች እሴታቸው (Value) ይጨምራል " ያለ ሲሆን " መሬትና መሬት ነክ ንብረቶች እሴታቸው በመጨመሩ ምክኒያት የአከባቢ መንግስታት የሚሰበስቡት ገቢ የቤት ግብር ወይንም የጣራና ግድግዳ ግብር በመባል ይታወቃል " ሲል አስረድቷል።
የጣሪያና ግድግዳ ግብር የሚሰበሰበው ፦
- ከጣሪያና ግድግዳ ግብር የሚሰበሰበው ገቢ መሰረቱ የተረጋጋና አስተማማኝ የገቢ ምንጭ በመሆኑ፣
- የማይለዋወጥና የማይሰወር የግብር አይነት በመሆኑ፣
- ለቁጥጥር አመቺና ከታክስ ለመሸሽ የማይመች የግብር መሰረት በመሆኑ፣
- ለከተሞች የመሰረተ ልማት እድገት የጀርባ አጥንት እንዲሁም ለከተሞች መሰረታዊ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ፍላጎት የሚያሟላ በመሆኑ
- ከፋዮች በከፈሉት ልክ የመሰረተ ልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያደርግ በመሆኑ ነው ብሏል።
ቢሮው ፤ የጣራና ግድግዳ ግብር በአገራችን በህግ በተደገፈ በዘመናዊ መልኩ መተግበር የጀመረው በ1937 ዓ.ም ነው ብሏል።
በመጀመሪያው በከተማ ውስጥ የንብረት ግብር ይጣል የነበረው በማናቸውም የማይንቀሳቀስ ንብረት በመሬትና በህንፃዎች ላይ ነበር ሲል አስታውሷል።
ሁለተኛው በከተማ መሬት ኪራይና በከተማ ቤት ግብር አዋጅ ቁጥር 80/1968 መሆኑን ገልጾ በአዋጁ አንቀጽ 6 መሰረት የጣሪያ ግድግዳ ግብር ዓመታዊ የቤት ኪራይ ግምት መሰረት በማድረግ እንደሚሰበሰብ አመልክቷል።
ሶስተኛው " የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገመንግስት አንቀጽ 49 መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስልጣን ይዘት እና ወሰን ለመደንገግ በወጣው የፌደራል ቻርተር አዋጅ 361/1995 መሰረት በከተማው ውስጥ የከተማ ቦታ ኪራይ እና የቤት ግብር ይወስናል ይሰበስባል ይላል " ሲል አስረድቷል።
እንደ ኮሚኒኬሽን ቢሮው መረጃ በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ ይኖራሉ ተብሎ የሚገመተው 1,020,528 መኖሪያ ቤቶች ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ የግል ቤቶች 891,628 ቤቶች እንደሆኑ ይገመታል። ከነዚህ መካከል ግብር እየከፈሉ ያሉት 182,842 ባለይዞታዎች እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን የከፋዮች ቁጥር ማነስ ብቻ ሳይሆን የሚሰበሰበውም ገቢ በጣም አነስተኛ ነው ተብሏል።
" የክፍያ ጫናውን ለማቅለል ሲባል የዚህ ዓመት ክፍያ ያልከፈሉ የቤት ግብር ከፋዮች በጥናት በተለየው የአንድ ሜትር ካሬ የቤት ስፋት ወርሀዊ ኪራይ ግምት ወይም ዓመታዊ የኪራይ ግምት መጠንን ለመኖሪያ ቤት በ50% እና ለመሥሪያ ቤት ደግሞ በ75% ላይ ብቻ ግብሩን በማስላት እንዲከፍሉ ይደረጋል " ሲል የከተማው ኮሚኒኬሽን አስረድቷል። www.condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ቢሮ ፤ የጣሪያና ግድግዳ ግብርን በተመለከተ ዛሬ ለግንዛቤ በሚል አንድ መረጃ አሰራጭቷል።
በዚሁ መረጀው ፤ " መንግስት በሚያለማው መሰረተ ልማት እና የህግ ማሻሻያ ምክንያት በመሬት እና መሬት ነክ ንብረቶች እሴታቸው (Value) ይጨምራል " ያለ ሲሆን " መሬትና መሬት ነክ ንብረቶች እሴታቸው በመጨመሩ ምክኒያት የአከባቢ መንግስታት የሚሰበስቡት ገቢ የቤት ግብር ወይንም የጣራና ግድግዳ ግብር በመባል ይታወቃል " ሲል አስረድቷል።
የጣሪያና ግድግዳ ግብር የሚሰበሰበው ፦
- ከጣሪያና ግድግዳ ግብር የሚሰበሰበው ገቢ መሰረቱ የተረጋጋና አስተማማኝ የገቢ ምንጭ በመሆኑ፣
- የማይለዋወጥና የማይሰወር የግብር አይነት በመሆኑ፣
- ለቁጥጥር አመቺና ከታክስ ለመሸሽ የማይመች የግብር መሰረት በመሆኑ፣
- ለከተሞች የመሰረተ ልማት እድገት የጀርባ አጥንት እንዲሁም ለከተሞች መሰረታዊ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ፍላጎት የሚያሟላ በመሆኑ
- ከፋዮች በከፈሉት ልክ የመሰረተ ልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያደርግ በመሆኑ ነው ብሏል።
ቢሮው ፤ የጣራና ግድግዳ ግብር በአገራችን በህግ በተደገፈ በዘመናዊ መልኩ መተግበር የጀመረው በ1937 ዓ.ም ነው ብሏል።
በመጀመሪያው በከተማ ውስጥ የንብረት ግብር ይጣል የነበረው በማናቸውም የማይንቀሳቀስ ንብረት በመሬትና በህንፃዎች ላይ ነበር ሲል አስታውሷል።
ሁለተኛው በከተማ መሬት ኪራይና በከተማ ቤት ግብር አዋጅ ቁጥር 80/1968 መሆኑን ገልጾ በአዋጁ አንቀጽ 6 መሰረት የጣሪያ ግድግዳ ግብር ዓመታዊ የቤት ኪራይ ግምት መሰረት በማድረግ እንደሚሰበሰብ አመልክቷል።
ሶስተኛው " የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገመንግስት አንቀጽ 49 መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስልጣን ይዘት እና ወሰን ለመደንገግ በወጣው የፌደራል ቻርተር አዋጅ 361/1995 መሰረት በከተማው ውስጥ የከተማ ቦታ ኪራይ እና የቤት ግብር ይወስናል ይሰበስባል ይላል " ሲል አስረድቷል።
እንደ ኮሚኒኬሽን ቢሮው መረጃ በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ ይኖራሉ ተብሎ የሚገመተው 1,020,528 መኖሪያ ቤቶች ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ የግል ቤቶች 891,628 ቤቶች እንደሆኑ ይገመታል። ከነዚህ መካከል ግብር እየከፈሉ ያሉት 182,842 ባለይዞታዎች እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን የከፋዮች ቁጥር ማነስ ብቻ ሳይሆን የሚሰበሰበውም ገቢ በጣም አነስተኛ ነው ተብሏል።
" የክፍያ ጫናውን ለማቅለል ሲባል የዚህ ዓመት ክፍያ ያልከፈሉ የቤት ግብር ከፋዮች በጥናት በተለየው የአንድ ሜትር ካሬ የቤት ስፋት ወርሀዊ ኪራይ ግምት ወይም ዓመታዊ የኪራይ ግምት መጠንን ለመኖሪያ ቤት በ50% እና ለመሥሪያ ቤት ደግሞ በ75% ላይ ብቻ ግብሩን በማስላት እንዲከፍሉ ይደረጋል " ሲል የከተማው ኮሚኒኬሽን አስረድቷል። www.condoaddis.com
👍1
የቦሌ ቡልቡላ 40/60 ኮንዶሚኒየም ማኅበራት ህብረት
ለአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ
ጉዳዩ፡- ቦሌ ቡልቡላ የጋራ ቤቶችን ግብር ክፍያ ላይ የቀረበ አቤቱታን ይመለከታል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የጋራ ቤቶች ግብር ክፍያ እስከ ሰኔ 30 2015 ዓ.ም ድረስ
ነዋሪው እንዲከፍል ማሳወቁ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እኛ በቦሌ ቡልቡላ ሳይት የምንገኝ የሁለተኛው ዙር የ40/60 የቤት እድለኞች ምንም እንኳን እጣ ወጥቶልን ከመንግስት ጋር ውል ተዋውለን የቤት ባለቤት መሆናችንን ብናረጋግጥም እስካሁን ድረስ መንግስት አስፈላጊውን መሰረተ ልማት ማለትም መብራት፣ውሐ፣መንገድ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ፣የብረትና የአልሙኒየም ስራ፤ እንዲሁም ሊፍት እና ሌሎች ስራዎች ባልተጠናቀቁበች ህብረተሰቡ የቤት ኪራይ የባንክ ወለድ ክፍያ እንዲሁም የኑሮ ውድነት ጫናውን መቋቋም ስላቃተው ከቤቶች ኤጀንሲ ጋር የከፊል ርክክብ ብናደርግም አብዙኛው ነዋሪ ቤቱን አድሶ ዘግቶ ማስቀመጡ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በዚህ አመት ሁሉም የኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤት እንዲከፍል የተጠየቀውን ግብር ከላይ በጠቀስናቸውን ምክኒያቶች እና ሙሉ ርክክብ እስኪደረግ መክፈል ስለማንችል ቢሮው አቤቱታችንን አይቶ የዚህን አመት ግብር እንዲያነሳልን በነዋሪው ስም እየጠየቅን ለሚደረግልን ቀና ምላሽ ከወዲሁ ለማመስገን እንወዳለን።
ሰኔ 6/ 2015ዓም www.condoaddis.com
ለአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ
ጉዳዩ፡- ቦሌ ቡልቡላ የጋራ ቤቶችን ግብር ክፍያ ላይ የቀረበ አቤቱታን ይመለከታል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የጋራ ቤቶች ግብር ክፍያ እስከ ሰኔ 30 2015 ዓ.ም ድረስ
ነዋሪው እንዲከፍል ማሳወቁ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እኛ በቦሌ ቡልቡላ ሳይት የምንገኝ የሁለተኛው ዙር የ40/60 የቤት እድለኞች ምንም እንኳን እጣ ወጥቶልን ከመንግስት ጋር ውል ተዋውለን የቤት ባለቤት መሆናችንን ብናረጋግጥም እስካሁን ድረስ መንግስት አስፈላጊውን መሰረተ ልማት ማለትም መብራት፣ውሐ፣መንገድ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ፣የብረትና የአልሙኒየም ስራ፤ እንዲሁም ሊፍት እና ሌሎች ስራዎች ባልተጠናቀቁበች ህብረተሰቡ የቤት ኪራይ የባንክ ወለድ ክፍያ እንዲሁም የኑሮ ውድነት ጫናውን መቋቋም ስላቃተው ከቤቶች ኤጀንሲ ጋር የከፊል ርክክብ ብናደርግም አብዙኛው ነዋሪ ቤቱን አድሶ ዘግቶ ማስቀመጡ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በዚህ አመት ሁሉም የኮንዶሚኒየም የቤት ባለቤት እንዲከፍል የተጠየቀውን ግብር ከላይ በጠቀስናቸውን ምክኒያቶች እና ሙሉ ርክክብ እስኪደረግ መክፈል ስለማንችል ቢሮው አቤቱታችንን አይቶ የዚህን አመት ግብር እንዲያነሳልን በነዋሪው ስም እየጠየቅን ለሚደረግልን ቀና ምላሽ ከወዲሁ ለማመስገን እንወዳለን።
ሰኔ 6/ 2015ዓም www.condoaddis.com
👍5
የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የ1ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል::
ሙሉ የጨረታውን አሸናፊዎች ስም ዝርዝር ከታች በተያያዘው PDF ፋይል ይመልከቱ
👇👇
Addis lissan
ሙሉ የጨረታውን አሸናፊዎች ስም ዝርዝር ከታች በተያያዘው PDF ፋይል ይመልከቱ
👇👇
Addis lissan
❤1
ለከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ:-
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
👍1
ለከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ:-
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
Condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
Condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቤት ሽያጭ በካሬ ሜትር ቁርጥ ተመን አወጣ
በወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከተማው የሚያመነጨውን ገቢ ሙሉ በሙሉ አሟጦ ለመሠብሰብ የቆረጠ መስሏል።
አስተዳደሩ በቅርቡ ካካሄደው የቤት ግብር ማሻሻያ በተጨማሪ - በጥልቀት በመግባት ከቤት ሽያጭም የተሻለ ገቢ መሠብሰብ የሚያስችል ኮምጠጥ ያለ ውሳኔ አሳልፏል።
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቀንዓ ያደታ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓም ለከተማው ፋይናንስ ቢሮ በፃፉት ደብዳቤ ፣ በቤት ግብይት ላይ በወቅታዊ የገበያ ዋጋ መሠረት የካፒታል ጌን ፣ የቴምብር ቀረጥ ፣ አሹራ ክፍያ ለማስከፈል የሚያስችል ጥናት መካሄዱን ገልፀው ፤ ቢሮው አዲሱን ቀመር እንዲያፀድቅላቸው ጠይቀዋል ።
ሰሞኑን ፋይናንስ ቢሮ የቀረበለትን አዲስ ቀመር በመቀበሉ የመሬት ስሪት መስሪያ ቤት ባለሙያዎች አዲሱን ቀመር ተግባራዊ ለማድረግ እየተዘጋጁ መሆኑን የወዝ ኒውስ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የውሳኔው ማጠንጠኛ በቤት ግብይት ወቅት ዕውነታው እና የሚቀርበው የሽያጭ ውል እጅግ የተራራቀ በመሆኑ - በውሉ ላይ ተመስርቶ የሚገኘው ካፒታል ጌን 15 % ፣ቫት 15% ፣ የቴምብር ቀረጥ 2 % ፣ አሹራ 4% ፣ እንደየ ገቢው ሁኔታ ከ10- 35 % ትርፍ ግብር በተሰኙ የገቢ አርዕስቶች ላይ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች አየተደረደሩ ሽያጭ ገቢ እንዲደበቅ ተደርጓል የሚል ነው።
በቤት ግብይት ዙሪያ አሳንሶ መዋዋል ፣ አሳንሶ መገመት ፣የስም ዝውውር ማዘግየት ፣ ቤቱ በርካታ ጊዜ ግብይት ቢፈፀምበትም በመንደር ውል እየተዋዋሉ ስም ዝውውር አገልግሎት ሳይጠይቁ ግብይቱን አለማሳወቅ ተጠቃሽ ችግሮች መሆናቸው ተመልክቷል።
ይህ የተበላሸ አሰራር የከተማውን የመሬት ስሪት ባለሙያዎች ሲያሳስብ የቆየ ችግር ቢሆንም - ዘግይቶም ቢሆን የከንቲባ አዳነች ካቢኔ ችግሩን ለመፍታት ውሳኔ አሳልፏል ።
የከተማው አስተዳደር አሰራሩን በማስተካከል - ዕውነተኛው የሽያጭ ፍሬ ገንዘብ ላይ ያደርሰኛል በማለት እንደየ ቦታው ደረጃ - አንድ ይዞታ በካሬ ሜትር ሊሸጥ የሚችልበትን ዋጋ ወስኗል።
በአዲሱ ቀመር ቤት ሻጭ እና ገዥ የሚያቀርቡት ውል ላይ የጠቀሱት ገንዘብ ከተቀመጠው የካሬ ሜትር ዋጋ ከበለጠ ተቀባይነት የሚያገኝ ሲሆን ካነሰ ደግሞ አስተዳደሩ ባቀረበው የካሬ ሜትር ዋጋ ብቻ ይስተናገዳል።
የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን በቦታው ስፋት በማባዛት የሚገኘው ውጤት ከሽያጭ ውሉ ጋር በማነፃፀር ብልጫ ባለው ዋጋ ስመ - ንብረት ዝውውሩ ተፈፃሚ እንዲሆን ዶ/ር ቀንዓ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
WZ news / ወዝ ኒውስ
ውድነህ ዘነበ
www.condoaddis.com/29062023-1
በወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከተማው የሚያመነጨውን ገቢ ሙሉ በሙሉ አሟጦ ለመሠብሰብ የቆረጠ መስሏል።
አስተዳደሩ በቅርቡ ካካሄደው የቤት ግብር ማሻሻያ በተጨማሪ - በጥልቀት በመግባት ከቤት ሽያጭም የተሻለ ገቢ መሠብሰብ የሚያስችል ኮምጠጥ ያለ ውሳኔ አሳልፏል።
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቀንዓ ያደታ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓም ለከተማው ፋይናንስ ቢሮ በፃፉት ደብዳቤ ፣ በቤት ግብይት ላይ በወቅታዊ የገበያ ዋጋ መሠረት የካፒታል ጌን ፣ የቴምብር ቀረጥ ፣ አሹራ ክፍያ ለማስከፈል የሚያስችል ጥናት መካሄዱን ገልፀው ፤ ቢሮው አዲሱን ቀመር እንዲያፀድቅላቸው ጠይቀዋል ።
ሰሞኑን ፋይናንስ ቢሮ የቀረበለትን አዲስ ቀመር በመቀበሉ የመሬት ስሪት መስሪያ ቤት ባለሙያዎች አዲሱን ቀመር ተግባራዊ ለማድረግ እየተዘጋጁ መሆኑን የወዝ ኒውስ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የውሳኔው ማጠንጠኛ በቤት ግብይት ወቅት ዕውነታው እና የሚቀርበው የሽያጭ ውል እጅግ የተራራቀ በመሆኑ - በውሉ ላይ ተመስርቶ የሚገኘው ካፒታል ጌን 15 % ፣ቫት 15% ፣ የቴምብር ቀረጥ 2 % ፣ አሹራ 4% ፣ እንደየ ገቢው ሁኔታ ከ10- 35 % ትርፍ ግብር በተሰኙ የገቢ አርዕስቶች ላይ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች አየተደረደሩ ሽያጭ ገቢ እንዲደበቅ ተደርጓል የሚል ነው።
በቤት ግብይት ዙሪያ አሳንሶ መዋዋል ፣ አሳንሶ መገመት ፣የስም ዝውውር ማዘግየት ፣ ቤቱ በርካታ ጊዜ ግብይት ቢፈፀምበትም በመንደር ውል እየተዋዋሉ ስም ዝውውር አገልግሎት ሳይጠይቁ ግብይቱን አለማሳወቅ ተጠቃሽ ችግሮች መሆናቸው ተመልክቷል።
ይህ የተበላሸ አሰራር የከተማውን የመሬት ስሪት ባለሙያዎች ሲያሳስብ የቆየ ችግር ቢሆንም - ዘግይቶም ቢሆን የከንቲባ አዳነች ካቢኔ ችግሩን ለመፍታት ውሳኔ አሳልፏል ።
የከተማው አስተዳደር አሰራሩን በማስተካከል - ዕውነተኛው የሽያጭ ፍሬ ገንዘብ ላይ ያደርሰኛል በማለት እንደየ ቦታው ደረጃ - አንድ ይዞታ በካሬ ሜትር ሊሸጥ የሚችልበትን ዋጋ ወስኗል።
በአዲሱ ቀመር ቤት ሻጭ እና ገዥ የሚያቀርቡት ውል ላይ የጠቀሱት ገንዘብ ከተቀመጠው የካሬ ሜትር ዋጋ ከበለጠ ተቀባይነት የሚያገኝ ሲሆን ካነሰ ደግሞ አስተዳደሩ ባቀረበው የካሬ ሜትር ዋጋ ብቻ ይስተናገዳል።
የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን በቦታው ስፋት በማባዛት የሚገኘው ውጤት ከሽያጭ ውሉ ጋር በማነፃፀር ብልጫ ባለው ዋጋ ስመ - ንብረት ዝውውሩ ተፈፃሚ እንዲሆን ዶ/ር ቀንዓ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
WZ news / ወዝ ኒውስ
ውድነህ ዘነበ
www.condoaddis.com/29062023-1
👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👆👆
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ
Credit~ Hanitube
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ
Credit~ Hanitube
Bole Arabsa condominium for sale
31care
(Gypsum board,very Good location)
Price Birr 2,500,000
More~ condoadis.com/30062023-1
31care
(Gypsum board,very Good location)
Price Birr 2,500,000
More~ condoadis.com/30062023-1
❤2👍1
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ 👇👇👇👇 https://www.facebook.com/watch/?v=808821537560076
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍2
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ 👇👇👇👇 https://www.facebook.com/watch/?v=808821537560076»
አያት ፀበል
👉ባለ አንድ መኝታ 39ካሬ
👉2ኛ ፎቅ
👉ዋጋ 3.2 ሚሊየን ካሽ
👉3.3ባንክ
👉እድሳት ጥሩ አድርጎ የተሰራ ሴራሚክ
👉ዲጂታል ካርታ ያለዉ
👉አምስት አመት የሞላው
0913647515
👉ባለ አንድ መኝታ 39ካሬ
👉2ኛ ፎቅ
👉ዋጋ 3.2 ሚሊየን ካሽ
👉3.3ባንክ
👉እድሳት ጥሩ አድርጎ የተሰራ ሴራሚክ
👉ዲጂታል ካርታ ያለዉ
👉አምስት አመት የሞላው
0913647515
❤2👍1😁1