Studio Gofa Mebrat for sale
Size:- 25 sqm
Floor:- 3rd
Price:- 2.750 million
Call us 0913587955
More 👇👇
Condoaddis.com/12052023-1
Size:- 25 sqm
Floor:- 3rd
Price:- 2.750 million
Call us 0913587955
More 👇👇
Condoaddis.com/12052023-1
❤1👍1
የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ለ3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር 20/80 ባለእድለኞች
እስከ ግንቦት 7 አጠናቁ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ14ተኛው ዙር የ20/80 እና በ3ተኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ አውጥቶ ለባለ ዕድለኞች ለማሰተላለፍ ከጥር 1 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 26/2015ዓ.ም ለ60 የስራ ቀናት ውል ሲያዋውል መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በተሰጣቸው ጊዜ ውስጥ በተለያየ ምክንያት ቀርበው ውል መዋዋል ላልቻለ እንዲዋዋሉ _ ለማድረግ እና ፕሮሰስ ጀምረው ያላጠናቀቁትን እንዲያጠናቅቁ ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ በአዋጅ ቁጥር 64/2011 አንቀፅ 22 ንዑስ አንቀፅ 2 መሰረት እስካሁን ውል ያልተዋዋሉ የቤት ዕድለኞችን ማዋዋል እንዲያስችል ከመጋቢት 27/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ30 የስራ ቀናት ያራዘመ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ቀርባችሁ ውል ያልተዋዋላችሁ የቤት ዕድለኞች የውል ጊዜው የሚጠናቀቀው ግንቦት 7/2015 ዓ.ም በመሆኑ በቀረው ቀን ውስጥ ቀርባችሁ ውላችሁን እንድትፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርቶ በቀሪ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ያልተዋዋለ ማንኛውም የቤት ዕድለኛ ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ለኮርፖሬሽኑ ተመላሽ የሚደረግ መሆኑን እንዲያውቁት እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇
Condoaddis.com/13052023-1
እስከ ግንቦት 7 አጠናቁ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ14ተኛው ዙር የ20/80 እና በ3ተኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ አውጥቶ ለባለ ዕድለኞች ለማሰተላለፍ ከጥር 1 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 26/2015ዓ.ም ለ60 የስራ ቀናት ውል ሲያዋውል መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በተሰጣቸው ጊዜ ውስጥ በተለያየ ምክንያት ቀርበው ውል መዋዋል ላልቻለ እንዲዋዋሉ _ ለማድረግ እና ፕሮሰስ ጀምረው ያላጠናቀቁትን እንዲያጠናቅቁ ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ በአዋጅ ቁጥር 64/2011 አንቀፅ 22 ንዑስ አንቀፅ 2 መሰረት እስካሁን ውል ያልተዋዋሉ የቤት ዕድለኞችን ማዋዋል እንዲያስችል ከመጋቢት 27/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ30 የስራ ቀናት ያራዘመ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ቀርባችሁ ውል ያልተዋዋላችሁ የቤት ዕድለኞች የውል ጊዜው የሚጠናቀቀው ግንቦት 7/2015 ዓ.ም በመሆኑ በቀረው ቀን ውስጥ ቀርባችሁ ውላችሁን እንድትፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርቶ በቀሪ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ያልተዋዋለ ማንኛውም የቤት ዕድለኛ ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ለኮርፖሬሽኑ ተመላሽ የሚደረግ መሆኑን እንዲያውቁት እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇
Condoaddis.com/13052023-1
👍3
#ሰሞነኛጉዳዮች
በአዲስ አበባ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደው የቤት ግብር ማሻሻያ ምን ዝርዝር ይዟል?
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው አዲስ የቤት ግብር ማሻሻያ መሰረት የቤት ባለቤቶች የሚጠበቅባቸውን ክፍያ እንዲፈጽሙ፤ በሶስት መቶ ሺህ ገደማ ቤቶች ላይ የግብር ግመታ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ቤቶቹን የመለየት እና ግብር የመገመት ሂደት ከተጠናቀቀ በኋላ፤ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ጨምሮ ከዚህ ቀደም የቤት ግብር የማይከፈልባቸው ቤቶች ክፍያ እንዲፈጽሙ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገልጿል።
በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ የእነዚህ ቤቶች ባለቤቶች ሊከፍሉ የሚገባውን የቤት ግብር የመለየት ስራ እያከናወነ ያለው፤ የከተማዋ የመሬት ይዞታ ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ነው። በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ የመሬት ይዞታዎችን መረጃ በዲጂታል እና በወረቀት የመያዝ ኃላፊነት በአዋጅ የተጣለበት ኤጀንሲው፤ የሰበሰባቸውን መረጃዎች ጥቅም ላይ የማዋል ስልጣንም ተሰጥቶታል።
በዚህም መሰረት ኤጀንሲው እስካሁን ድረስ 147 ሺህ ይዞታዎች ላይ የማረጋገጥ ስራ አከናውኖ፤ መረጃቸውን በዲጂታል መንገድ መያዙን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግፋወሰን ዴሲሳ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ኤጀንሲው በራሱ ካደረጋቸው ማረጋገጫዎች ባሻገር “የባለቤትነት መብት የተመዘገበላቸው” የሪል ስቴት እና ኮንዶሚኒየም ቤቶችን መረጃ መያዙን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ይህም በተቋሙ የመረጃ ቋት ውስጥ ያሉ የቤት ይዞታዎችን ቁጥር 363 ሺህ እንደሚያደርሰው አመልክተዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ፦ https://condoaddis.com/15052023-2
በአዲስ አበባ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደው የቤት ግብር ማሻሻያ ምን ዝርዝር ይዟል?
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባወጣው አዲስ የቤት ግብር ማሻሻያ መሰረት የቤት ባለቤቶች የሚጠበቅባቸውን ክፍያ እንዲፈጽሙ፤ በሶስት መቶ ሺህ ገደማ ቤቶች ላይ የግብር ግመታ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ቤቶቹን የመለየት እና ግብር የመገመት ሂደት ከተጠናቀቀ በኋላ፤ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ጨምሮ ከዚህ ቀደም የቤት ግብር የማይከፈልባቸው ቤቶች ክፍያ እንዲፈጽሙ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገልጿል።
በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ የእነዚህ ቤቶች ባለቤቶች ሊከፍሉ የሚገባውን የቤት ግብር የመለየት ስራ እያከናወነ ያለው፤ የከተማዋ የመሬት ይዞታ ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ነው። በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ የመሬት ይዞታዎችን መረጃ በዲጂታል እና በወረቀት የመያዝ ኃላፊነት በአዋጅ የተጣለበት ኤጀንሲው፤ የሰበሰባቸውን መረጃዎች ጥቅም ላይ የማዋል ስልጣንም ተሰጥቶታል።
በዚህም መሰረት ኤጀንሲው እስካሁን ድረስ 147 ሺህ ይዞታዎች ላይ የማረጋገጥ ስራ አከናውኖ፤ መረጃቸውን በዲጂታል መንገድ መያዙን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግፋወሰን ዴሲሳ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ኤጀንሲው በራሱ ካደረጋቸው ማረጋገጫዎች ባሻገር “የባለቤትነት መብት የተመዘገበላቸው” የሪል ስቴት እና ኮንዶሚኒየም ቤቶችን መረጃ መያዙን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ይህም በተቋሙ የመረጃ ቋት ውስጥ ያሉ የቤት ይዞታዎችን ቁጥር 363 ሺህ እንደሚያደርሰው አመልክተዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ፦ https://condoaddis.com/15052023-2
👍5
Balderas condominium sale
2 bedroom
66 sqm
3rd floor
Price Birr 7.5 million
Call us 0913587955
More 👇👇
Condoaddis.com/15052023-1
2 bedroom
66 sqm
3rd floor
Price Birr 7.5 million
Call us 0913587955
More 👇👇
Condoaddis.com/15052023-1
👍1
በ54 ማህበር የተደራጁ የማህበር ቤት ተመዝጋቢዎች በሙሉ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለ2005 ዓ.ም በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም የቤት ተመዝጋቢዎችን ቀደም ሲል በወጣዉ ማስታወቂያ መሰረት አቅምና ፍላጎት ያላቸዉ ተመዝጋቢዎች በማህበር በማደራጀት የቤት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አጠናቆ የሳይት ዕጣ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ይገኛል ፡፡
በመሆኑም በ54 ማህበር ለተደራጁ የማህበሩ አባላት በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሠረት ሰባ ከመቶውን (70%) በነባሩ የ20/80 እና የ40/60 የቁጠባ ሂሳብ ከቀን 08/09/2015 12/09/2015ዓም ድረስ እንድታስገቡ እያሳሰብን በቀጣይ በማህበሩ ስም አዲስ የዝግ ሂሳብ ሲከፈት የነባሩ የ20/80 እና የ40/60 ቁጠባ ሂሳብ ወደ አዲሱ የማህበሩ ሂሳብ ተዘዋውሮ ስለሚከፈት ቁጠባ ሂሳቡ የዘጋ እንዲሁም በወቅቱ ያላስገባ ቢሮው በምትኩ እንደሚተካ ከወዲሁ እናሳዉቃለን። ለተጨማሪ 👇👇 condoaddis.com/16052023-1
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለ2005 ዓ.ም በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም የቤት ተመዝጋቢዎችን ቀደም ሲል በወጣዉ ማስታወቂያ መሰረት አቅምና ፍላጎት ያላቸዉ ተመዝጋቢዎች በማህበር በማደራጀት የቤት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አጠናቆ የሳይት ዕጣ ለማውጣት በዝግጅት ላይ ይገኛል ፡፡
በመሆኑም በ54 ማህበር ለተደራጁ የማህበሩ አባላት በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሠረት ሰባ ከመቶውን (70%) በነባሩ የ20/80 እና የ40/60 የቁጠባ ሂሳብ ከቀን 08/09/2015 12/09/2015ዓም ድረስ እንድታስገቡ እያሳሰብን በቀጣይ በማህበሩ ስም አዲስ የዝግ ሂሳብ ሲከፈት የነባሩ የ20/80 እና የ40/60 ቁጠባ ሂሳብ ወደ አዲሱ የማህበሩ ሂሳብ ተዘዋውሮ ስለሚከፈት ቁጠባ ሂሳቡ የዘጋ እንዲሁም በወቅቱ ያላስገባ ቢሮው በምትኩ እንደሚተካ ከወዲሁ እናሳዉቃለን። ለተጨማሪ 👇👇 condoaddis.com/16052023-1
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://m.youtube.com/watch?v=0he1s0CtnDI»
በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ የጋራ መኖሪያ ቤት ለመገንባት በ54 ማህበራት ለተደረጃችሁ በሙሉ
ቀደም ሲል በ07/09/2015 ዓ.ም በወጣ ማስታወቂያ መሠረት ሰባ ከመቶውን (70%) ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት እንድታስገቡ ማሳወቃችን ይታወቃል። ይሁንና የ54ቱ ማህበራት ተወካዮችና አባላት ባቀረቡት የማስገቢያ ጊዜው ይራዘምልን ጥያቄ መሰረት የማስገቢያው ግዜ ለተጨማሪ 10 የስራ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ለተጨማሪ 👇👇 condoaddis.com/17052023-1
ቀደም ሲል በ07/09/2015 ዓ.ም በወጣ ማስታወቂያ መሠረት ሰባ ከመቶውን (70%) ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት እንድታስገቡ ማሳወቃችን ይታወቃል። ይሁንና የ54ቱ ማህበራት ተወካዮችና አባላት ባቀረቡት የማስገቢያ ጊዜው ይራዘምልን ጥያቄ መሰረት የማስገቢያው ግዜ ለተጨማሪ 10 የስራ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ለተጨማሪ 👇👇 condoaddis.com/17052023-1
👍4
Gofa Mebrat Hail Condominium for sale
Type:-Studio
Size:- 18 sqm
Floor:- 1st
Price:- 2.5 million
Call us 0913587955 More on👇👇 condoadddis.com/18052023-1
Type:-Studio
Size:- 18 sqm
Floor:- 1st
Price:- 2.5 million
Call us 0913587955 More on👇👇 condoadddis.com/18052023-1
👍2👏1
👋ሰላም ሰላም👋
በባለቤት ያለደላላ ለሽያጭ የቀረበ ኮንዶሚንየም
👇👇👇👇👇👇👇
Bole Arabsa Condominium sale 38 sqm
2nd floor Best location👇👇
Condoaddis.com/18052023-2
በባለቤት ያለደላላ ለሽያጭ የቀረበ ኮንዶሚንየም
👇👇👇👇👇👇👇
Bole Arabsa Condominium sale 38 sqm
2nd floor Best location👇👇
Condoaddis.com/18052023-2
👍3❤1
የቤት እድለኞችን ውል የማዋዋል ጊዜ እስከ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም ድረስ ተራዘመ
የ14ኛው ዙር የ20/80 እና የ3ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች ውል የማዋዋል ሂደት እሰከ ግንቦት 30/2015 ባሉ የስራ ቀናት /ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ/ መራዘሙን በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቤሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አሳወቀ።
ከጥር 1 ጀምሮ እስከ ግንቦት 7 ተጠቃሚውን ሲያዋውል መቆየቱን ኮርፖሬሽኑ ባወጣው ማስታወቂያ የገለፀ ሲሆን አሁንም በተለያየ ምክንያት ያልተዋዋሉ የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞችን የመጨረሻ እድል ለመስጠት ሲባል እሰከ ግንቦት 30 ማራዘሙን ገልጿል።
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ያልተዋዋለ የቤት እደለኛ ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ለኮርፖሬሽኑ ተመላሽ እንደሚሆንም በማስታወቂያው ተገልጿል።
ለተጨማሪ መረጃ 👇👇
Condoaddis.com
የ14ኛው ዙር የ20/80 እና የ3ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች ውል የማዋዋል ሂደት እሰከ ግንቦት 30/2015 ባሉ የስራ ቀናት /ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ/ መራዘሙን በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቤሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አሳወቀ።
ከጥር 1 ጀምሮ እስከ ግንቦት 7 ተጠቃሚውን ሲያዋውል መቆየቱን ኮርፖሬሽኑ ባወጣው ማስታወቂያ የገለፀ ሲሆን አሁንም በተለያየ ምክንያት ያልተዋዋሉ የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞችን የመጨረሻ እድል ለመስጠት ሲባል እሰከ ግንቦት 30 ማራዘሙን ገልጿል።
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ያልተዋዋለ የቤት እደለኛ ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ለኮርፖሬሽኑ ተመላሽ እንደሚሆንም በማስታወቂያው ተገልጿል።
ለተጨማሪ መረጃ 👇👇
Condoaddis.com
👍5
Ayat Tsebel Studio For sale
Size :- 27 sqm
Floor :- 1st
Price Birr 2,650,000
Call us 091 358 7955
for more visit 👇👇 condoaddis.com/23052023-1
Size :- 27 sqm
Floor :- 1st
Price Birr 2,650,000
Call us 091 358 7955
for more visit 👇👇 condoaddis.com/23052023-1
❤2👍1
Gottera Condo for Sale
Bedroom :- 1
Size :- 44 sqm
Floor :- 2nd
Price :- 5 million Birr
Call us: - +251913587955 for more visit 👇👇 condoaddis.com/23052023-3
Bedroom :- 1
Size :- 44 sqm
Floor :- 2nd
Price :- 5 million Birr
Call us: - +251913587955 for more visit 👇👇 condoaddis.com/23052023-3
👍1
የጋራ መኖሪያ ቤቶች የንግድ ሱቆች ጨረታ ወጣ
5ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ የንግድ ሱቆች ጨረታ ሰነድ ከ19/09/15 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 28 የስራ ቀናት መሸጥ ይጀምራል
በ40/60 ፕሮግራም በተለያዩ ክ/ከተሞች ያስገነባቸውን 3310 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕንፃ ላይ የሚገኙ ንግድ ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ይፈልጋል ::
ኮርፖሬሽኑ ለሽያጭ ያቀረባቸውን የንግድ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ተወዳድሮ ለመግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ድርጅት በኮርፖሬሽኑ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግንቦት 17/2015 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሰኔ 19/2015 ዓ.ም. ባሉት 28 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡30 ድረስ ፣ ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ እስከ 6 ሰዓት ድረስ በአካል በመቅረብና የማይመለስ ብር 400 በመክፈል ከታች በተዘረዘሩት የጨረታ ሰነድ መሸጫ ስፍራዎች መግዛት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ሳጥን ሰኔ 19/2015 ከምሽቱ 11 ሰዓት ተዘግቶ በማግስቱ ሰኔ20/2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00ሰዓት ተጫራጮች በተገኙበት ይከፈታል፡፡
ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታዎች
1. አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ቤቶች ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ
2. ሰንጋ ተራ 40/60 ቤቶች ብሎክ 4
3. የካ ክ/ከተማ ቤቶች ጽ/ቤት 4ኛ ፎቅ 4 አራዳ ክ/ ከተማ ግቢ ውስጥ ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ቢሮ ቁ/G03
5. 40/60 ቦሌ ቡልቡላ ቅርንጫፍ 1 ጽ/ቤት 6 40/60 አያት 49 ማዞርያ ብሎክ 21 ቅርንጫፍ 2 ጽ/ቤት
ስልክ
011-8 12-23-82
0118 -62-57-15
_____________________
👇👇👇👇👇
Fb.me/condoadis
እንዲሁም፦
www.condoaddis.com
5ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ የንግድ ሱቆች ጨረታ ሰነድ ከ19/09/15 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 28 የስራ ቀናት መሸጥ ይጀምራል
በ40/60 ፕሮግራም በተለያዩ ክ/ከተሞች ያስገነባቸውን 3310 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕንፃ ላይ የሚገኙ ንግድ ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ይፈልጋል ::
ኮርፖሬሽኑ ለሽያጭ ያቀረባቸውን የንግድ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ተወዳድሮ ለመግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ድርጅት በኮርፖሬሽኑ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግንቦት 17/2015 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሰኔ 19/2015 ዓ.ም. ባሉት 28 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡30 ድረስ ፣ ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ እስከ 6 ሰዓት ድረስ በአካል በመቅረብና የማይመለስ ብር 400 በመክፈል ከታች በተዘረዘሩት የጨረታ ሰነድ መሸጫ ስፍራዎች መግዛት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ሳጥን ሰኔ 19/2015 ከምሽቱ 11 ሰዓት ተዘግቶ በማግስቱ ሰኔ20/2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00ሰዓት ተጫራጮች በተገኙበት ይከፈታል፡፡
ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታዎች
1. አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ቤቶች ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ
2. ሰንጋ ተራ 40/60 ቤቶች ብሎክ 4
3. የካ ክ/ከተማ ቤቶች ጽ/ቤት 4ኛ ፎቅ 4 አራዳ ክ/ ከተማ ግቢ ውስጥ ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ቢሮ ቁ/G03
5. 40/60 ቦሌ ቡልቡላ ቅርንጫፍ 1 ጽ/ቤት 6 40/60 አያት 49 ማዞርያ ብሎክ 21 ቅርንጫፍ 2 ጽ/ቤት
ስልክ
011-8 12-23-82
0118 -62-57-15
_____________________
👇👇👇👇👇
Fb.me/condoadis
እንዲሁም፦
www.condoaddis.com
👍7❤1