Condominuim Market in Addis Ababa
3.62K subscribers
2.34K photos
60 videos
10 files
1K links
በዚህ የቴሌግራም Chanel
ከ10,000 ተከታይ በላይ ባለው facebook page
በቀን እስከ 500 ሰው ጎብኚ ብለው condoaddis.etsecurities.com
በማስታወቂያ ክፍያ ቤትዎን እና መኪናዎን መሸጥ ፣ ማከራየት ይችላሉ ኮሚሽን መክፈል ለማይፈልጉ
buy ads here https://telega.io/c/condoaddis
0913587955
መረጃ ለመላክና ለጥያቄ
@antget1
Download Telegram
www.condoaddis.com/01012023-1

4 killo Basha wolde chilot condominium for sale
4 ኪሎ ባሻ ወልዴ ችሎት ኮንዶሚንየም ሽያጭ

ባለ 2 መኝታ
1 ዕቃ ማስቀመጫ(Store)

78 ካሬ ስፋት
4ኛ ፎቅ

ፅድት ያለ ምርጥ ፊኒሺንግ የተሟላ መሐል ከተማ ቤት

ዋጋ ብር 7.9 ሚልየን

091387955

———————————-
———————————-
🎄የተሟላ፣ትኩስ እና አስተማማኝ ኮንዶሚንየም እና ሪልስቴት ነክ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ፌስቡክ:- fb.me/condoadis
ቴሌግራም፦ @condoaddis
ዩትዩብ፦ https://youtu.be/4pw36taS-lo

🤝በመወዳጀት ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!🙏
👍3😁2
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

በ2ኛ ዙር የ40/60 ቤቶች እድለኞች ሆናችሁ የዛሬ 3 አመት እጣ የወጣላችሁ እድለኞች የተሰጠው የሁለት አመት የብድር የመክፈያ የእፎይታ ግዜያችሁ በመጠናቀቁ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሙጅብ ህንጻ 4ኛ ፎቅ በመቅረብ የብድር የመክፈያ ፎርም በመሞምላት ብድራችሁ እንድትከፍሉ ማሳሰቢያ ተሰቷል።

———————————-
———————————-
🎄የተሟላ፣ትኩስ እና አስተማማኝ ኮንዶሚንየም እና ሪልስቴት ነክ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገፅ፥ www.condoaddis.com ፌስቡክ:- fb.me/condoadis
ቴሌግራም፦ @condoaddis
ዩትዩብ፦ https://youtu.be/4pw36taS-lo

🤝በመወዳጀት ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!🙏
👍4
የ20/80 እና 40/60 ባለዕድለኞች ውል እንዲፈፅሙ ጥሪ ቀረበ።
www.Condoaddis.com


የ20/80 እና 40/60 ባለዕድለኞች ውል እንዲፈፅሙ ጥሪ ቀረበ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ፤ የ14ኛ ዙር 20/80 እና 3ኛ ዙር 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የቤት እድለኞች ማሟላት የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ከጥር 1ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ባሉት 60 የሥራ ቀናት ውስጥ ባለእድለኛው ወይም ወኪሉ ቀርበው ውል መዋዋል እንደሚጠበቅባቸው አሳስቧል።

ከተማ አስተዳደሩ በ14 ኛ ዙር የ2080 የቤት ልማት ፕሮግራም 18 ሺ 930 ቤቶች፣ በ40/60 ደግሞ 6 ሺ 843 ቤቶች እንዲሁም ተጨማሪ 18 ስቱዲዮ ቤቶች በድምሩ 25 ሺ 791 ቤቶችን እጣ የማውጣት መርሃ ግብር በማካሄዱ የሚዘነጋ አይደለም።

ውል የመዋዋያ ቦታው መገናኛ በሚገኝው የቦሌ ክፍለ ከተማ ቅጥር ግቢ የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ውስጥ መሆኑ ተገልጿል።

20/80 እና 40/60 ውል ፦

የቤት እድለኞች ውል ለመዋዋል ሲመጡ ማሟላት የሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ምንድናቸው ?

– እጣው የደረሰው ግለሰብ ውል ለመፈፀም በአካል መቅረብ፤

– በውጭ የሚኖሩ ጉዳያቸውን በውክልና ለማስጨረስ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ተረጋግጦ (አውታንቲኬት) ሆኖ የመጣ ውክልና ማቅረብ፤

– የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– የጋብቻ የምስክር ወረቀት ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– ያላገባ/ች ከሆነ/ች 6 ወር ያላለፈው የምስክር ወረቀት፤

– ያገባ/ች ከሆነ/ች የትዳር አጋር የታደሰ መታወቂያ ዋና እና ፎቶ 2 ኮፒ፤

– የምዝገባ ማረጋገጫ (print out) ዋና እና 1 ፎቶ ኮፒ፤

– የምዝገባ የምስክር ወረቀት ዋና እና 1 ፎቶ ኮፒ፤

– የባንክ ምዝገባ ማረጋገጫ ከተመዘገቡበት ባንክ የሚቀርብ ዋና እና 1 ፎቶ ኮፒ፤

– የባንክ የቁጠባ ደብተር ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ (ፎቶ ባለው በኩል)፤

– የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– ቅጽ -09 (ከወረዳ ተሞልቶ ታሽጎ የሚላክ) ዋና እና 1 ፎቶ ኮፒ፤

– የጠፋ ሰነድ ካለ የፖሊስ ማስረጃ ዋና እና 1 ፎቶ ኮፒ፤

– 4×4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ 4፤

– ፍቺ ካለ በፍ/ቤት የፀደቀ ፍቺ ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– የንብረት ክፍፍል ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– ባለ ዕድለኛው በሞት ከተለየ የውርስ አጣሪ ሪፖርት ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤

– የወራሽነት ማስረጃ ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ ባለ እድለኛው ወይም ወኪሉ ይዞ መቅረብ አለባቸው።

የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎችን ሳያሟላ የሚመጣ ማንኛውም ባለጉዳይ እንደማይስተናገድ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በጥብቅ አሳስቧል።

በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያዊ ከላይ የተጠቀሱትን ማሟላት የግድ ሆኖ ፦

• የታደሰ ፓስፖርት ወይም ቢጫ ካርድ (yellow card) የታደሰ፤

• በውክልና ከሆነ የውክልና ወረቀቱ በጀርባው በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ማህተም የተረጋገጠ እና የተወካይ የታደሰ መታወቂያ ይዞ መቅረብ ይጠበቅበታል ተብሏል።

ባለዕድለኞች / ወኪላቸው በ60 የስራ ቀናት ውስጥ ካልተዋዋሉ ምን ይፈጠራል ?

ባለእድለኞች ወይም ወኪላቸው ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን አንስቶ ባሉት 60 የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርበው ካልተዋዋሉ ቤቱን እንዳልፈለጉት ተቆጥሮ ተመላሽ እንደሚደረግ የከተማው ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በአጽንኦት አሳስቧል።

ለተጨማሪ👇👇
www.condoaddis.com/06012023-1
__
በገጻችን የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በቴሌግራም ቻናላችን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
www.condoaddis.com
እንዲሁም፦
ፌስቡክ:- fb.me/condoadis https://www.youtube.com/watch?v=2th5qV35Avc
👍2👏2
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «የ20/80 እና 40/60 ባለዕድለኞች ውል እንዲፈፅሙ ጥሪ ቀረበ። www.Condoaddis.com የ20/80 እና 40/60 ባለዕድለኞች ውል እንዲፈፅሙ ጥሪ ቀረበ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ፤ የ14ኛ ዙር 20/80 እና 3ኛ ዙር 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የቤት እድለኞች ማሟላት የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ከጥር 1ቀን 2015 ዓ.ም…»
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://www.youtube.com/watch?v=2th5qV35Avc»
በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፓሬሸ‍እን በ20/80 14ኛ ዙር በ40/ 60 3ኛ ዙር የቤት ባለ እድለኞች ውል የማዋዋል ስራ ዛሬጥረ 1/2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡ 00 ሰአት ጀምሮ ኮርፓሬሽኑ ባለ እድለኞችን እየመዘገበ ቅፅ ዜሮ ዘጠኝን (09) ሲሰጥ ውሏል ።

በዛሬው እለት ብቻ በ20/80 እና በ40/60 በጥቅሉ 2667 ሰዎች ተመዝግበው ቅፅ 09 ኝን መውሰድ ችለዋል።

የቤቶች ልማት ኮርፓሬሽኑ አሁን ካለው የተመዝጋቢ ሁኔታ መጨናነቅን ለማስቀረት እና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዲያስችለው የማወያያ ቀን መርሀግብር አውጥቷል ። በዚህ መሰረት የቤት ባለ እድለኞች መጀመሪያ መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥከሚገኘው የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ማእከል በመቅረብ ተመዝግበው ቅፅ 09 ኝን መውሰድ አለባቸው ። ቅፁን ከወሰዱ በኃላ ወደ መኖሪያ መንደራቸው ቀበሌ አስተዳደር ወስደው ቅፁን አስሞልተው እንደ ታሸገ ወደ ውል መወያያ አንድ ማእከል ሳይከፍቱ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል ። ስለሆነም ባለ እድለኞች ገና ለሁለት ወር ይቆያል ብለው እንዳይዘናጉ ቢያንስ ቅፅ 09 ኝን በዚህ ሶስትና አራት ቀን ውስጥ አምጥተው ካስረከቡ በኃላ በወጣው የማወያያ መርሀግብር መሰረት እየቀረቡ መዋዋል ይጠበቅባቸዋል ።

ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com/09012023-2
👍4
በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፓሬሸ‍እን በ20/80 14ኛ ዙር በ40/ 60 3ኛ ዙር የቤት ባለ እድለኞች ውል የማዋዋል ፕሮግራም
😁1