አስቸኳይ አፓርታማ ሸያጭ
ቦታ ሰሚት 72
ስፋት 115 ካሬ
ሳሎን ።።።።1
ምኝታ።።።።3
ኪችን ።።።።1
ባዝ ሩም።።።2
ተጨማሪ ሱቅ ያለው
ግራውንድ ፍሎር
ለቢዝነስም ለመኖርያም የሚሆን
በወር ከ30 ሺ በላይ የሚከራይ
ዋጋ 9.2 ሚሊዮን ትንሽ ድርድር አለው 0913587955- tom
ቦታ ሰሚት 72
ስፋት 115 ካሬ
ሳሎን ።።።።1
ምኝታ።።።።3
ኪችን ።።።።1
ባዝ ሩም።።።2
ተጨማሪ ሱቅ ያለው
ግራውንድ ፍሎር
ለቢዝነስም ለመኖርያም የሚሆን
በወር ከ30 ሺ በላይ የሚከራይ
ዋጋ 9.2 ሚሊዮን ትንሽ ድርድር አለው 0913587955- tom
😁1
#ባለ2 #መኝታ #ኮንደምንየም #ሽያጭ
√ አድራሻ: የካ አባዶ ኮንደምንየም
√ የቤቱ ስፋት: 78 ካሬ
√ ዋጋ: 5 ሚሊዮን
√ ወለል: 2ኛ ፎቅ
√ የህንጻው አይነት G+4
#የቤቱ_አሰራር:
- መሬቱ ሙሉ ሴራሚክ የተነጠፈ
- ፍሬም ቻክ ኮርኒስ አሪፍ የተሰራ
- ጽድት ያለ ቁም ሳጥን እና
- ኪችን ካቢኔት የተገጠመለት
- ዘመናዊ ኪችን (Open Kitchen)
- መታጠቢያ ቤት በአዲስ የተሰራ
- ቤቱ ጥንቅቅ ብሎ
- በኦርጅናል እቃ በጥሩ አጨራረስ
- የተሰራ ቆንጆ ቤት
- ፎቶው ትክክለኛ የቤቱ ነው
- ቤቱን ለማየትና ተጨማሪ መረጃ
0913587955- belay
√ አድራሻ: የካ አባዶ ኮንደምንየም
√ የቤቱ ስፋት: 78 ካሬ
√ ዋጋ: 5 ሚሊዮን
√ ወለል: 2ኛ ፎቅ
√ የህንጻው አይነት G+4
#የቤቱ_አሰራር:
- መሬቱ ሙሉ ሴራሚክ የተነጠፈ
- ፍሬም ቻክ ኮርኒስ አሪፍ የተሰራ
- ጽድት ያለ ቁም ሳጥን እና
- ኪችን ካቢኔት የተገጠመለት
- ዘመናዊ ኪችን (Open Kitchen)
- መታጠቢያ ቤት በአዲስ የተሰራ
- ቤቱ ጥንቅቅ ብሎ
- በኦርጅናል እቃ በጥሩ አጨራረስ
- የተሰራ ቆንጆ ቤት
- ፎቶው ትክክለኛ የቤቱ ነው
- ቤቱን ለማየትና ተጨማሪ መረጃ
0913587955- belay
www.condoaddis.com
#Studio for sale
Around CMC civil service safeway supermarket
ategeb asphalt dar lay
2nd floor
Size:- 25 sqm
Toilet and kitchen yalew
be partition bedroom yeteseralet rent 9000
Price:-2,350,000 bank yichalal
0913587955
#Studio for sale
Around CMC civil service safeway supermarket
ategeb asphalt dar lay
2nd floor
Size:- 25 sqm
Toilet and kitchen yalew
be partition bedroom yeteseralet rent 9000
Price:-2,350,000 bank yichalal
0913587955
በውክልና መስተናገድ ማሻሻያ ተደረገበት
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጐች በህመም ምክንያት መንቀሳቀስ ለማይችሉ በልዩ ሁኔታ በውክልና እንዲስተናገዱ ተፈቅዷል
የመሬት አገልግሎት በውክልና የሚሰጥበትን አግባብ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ በተለያየ መንገድ እየተፈፀመ ያለውን ህገ ወጥ የቤትና ተያያዥ ሽያጭ ለመቆጣጠርና ስርአት ለማስያዝ ከመስከረም 11 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ማንኛውም መሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች የይዞታው ባለቤት በአካል ሳይቀርብ በውክልና እንዳይሰጥ በቁጥር አከዕ/03 04:110 በ01:5 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መታገዱ ይታወታል።
ሆኖም በቀጣይ ህገ ወጥነትን በአሰራር ለመዘጋት የተጀመረው ሥራ እስኪጠናቀቅ ድረስ ህጋዊ ሆነው ውክልና መስጠት የግድ የሆነባቸው በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጐች በህመም ምክንያት መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው በአካል መገኘት የማይችሉ ዜጐች የመስተንግዶ ጥያቄአቸውን ለመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቅርበው ህጋዊነታቸው እየተረጋገጠ በልዩ ሁኔታ በውክልና እንዲስተናገዱ መመሪያ ተላልፏል።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጐች በህመም ምክንያት መንቀሳቀስ ለማይችሉ በልዩ ሁኔታ በውክልና እንዲስተናገዱ ተፈቅዷል
የመሬት አገልግሎት በውክልና የሚሰጥበትን አግባብ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ በተለያየ መንገድ እየተፈፀመ ያለውን ህገ ወጥ የቤትና ተያያዥ ሽያጭ ለመቆጣጠርና ስርአት ለማስያዝ ከመስከረም 11 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ማንኛውም መሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች የይዞታው ባለቤት በአካል ሳይቀርብ በውክልና እንዳይሰጥ በቁጥር አከዕ/03 04:110 በ01:5 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መታገዱ ይታወታል።
ሆኖም በቀጣይ ህገ ወጥነትን በአሰራር ለመዘጋት የተጀመረው ሥራ እስኪጠናቀቅ ድረስ ህጋዊ ሆነው ውክልና መስጠት የግድ የሆነባቸው በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጐች በህመም ምክንያት መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው በአካል መገኘት የማይችሉ ዜጐች የመስተንግዶ ጥያቄአቸውን ለመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቅርበው ህጋዊነታቸው እየተረጋገጠ በልዩ ሁኔታ በውክልና እንዲስተናገዱ መመሪያ ተላልፏል።