የ1997 የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታወቀ
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
Forwarded from Condominuim Market in Addis Ababa (Sami 👌)
Forwarded from Fidel shoes-ፊደል ጫማ (ሱ_ራ_ፌ_ል)
♦️N E W A R R I V A L ♦️
⚜ቁጥር/size- 39-43
💰ዋጋ/price- 1799 ብር
🔆ኮድ/code- 29
📱ስልክ/phone-0945355454
-0939153013
📍ሀያሁለት ቦሌ ታክሲ መያዣ
⚜ቁጥር/size- 39-43
💰ዋጋ/price- 1799 ብር
🔆ኮድ/code- 29
📱ስልክ/phone-0945355454
-0939153013
📍ሀያሁለት ቦሌ ታክሲ መያዣ
#Breakingnews
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉን አስታወቀ፡፡
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ሀምሌ 6 ቀን 2014 ዓ.ም
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የተለያዪ የማጭበርበር ድርጊት ግኝቶች ስለተገኙበት ውድቅ መደረጉን የገለፁ ሲሆን በቅርቡ ዕጣው በድጋሜ እንዲወጣ እንደሚደረግም አስታውቀዋል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉን አስታወቀ፡፡
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ሀምሌ 6 ቀን 2014 ዓ.ም
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የተለያዪ የማጭበርበር ድርጊት ግኝቶች ስለተገኙበት ውድቅ መደረጉን የገለፁ ሲሆን በቅርቡ ዕጣው በድጋሜ እንዲወጣ እንደሚደረግም አስታውቀዋል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com