Condominuim Market in Addis Ababa
3.62K subscribers
2.34K photos
60 videos
10 files
1K links
በዚህ የቴሌግራም Chanel
ከ10,000 ተከታይ በላይ ባለው facebook page
በቀን እስከ 500 ሰው ጎብኚ ብለው condoaddis.com
በማስታወቂያ ክፍያ ቤትዎን እና መኪናዎን መሸጥ ፣ ማከራየት ይችላሉ ኮሚሽን መክፈል ለማይፈልጉ
buy ads here https://telega.io/c/condoaddis
0913587955
መረጃ ለመላክና ለጥያቄ
@natang2
Download Telegram
የ1997 የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታወቀ

የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።

__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚንየም የሚሸጥ
ባለ 2 መኝታ
ዋጋ ብር 3,250,000

ለተጨማሪ 👇👇
https://bit.ly/3c8ZtdV
Forwarded from Fidel shoes-ፊደል ጫማ (ሱ_ራ_ፌ_ል)
♦️N E W A R R I V A L ♦️
ቁጥር/size- 39-43

💰ዋጋ/price- 1799 ብር

🔆ኮድ/code- 29

📱ስልክ/phone-0945355454
-0939153013
📍ሀያሁለት ቦሌ ታክሲ መያዣ
#Breakingnews
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉን አስታወቀ፡፡
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ሀምሌ 6 ቀን 2014 ዓ.ም
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የተለያዪ የማጭበርበር ድርጊት ግኝቶች ስለተገኙበት ውድቅ መደረጉን የገለፁ ሲሆን በቅርቡ ዕጣው በድጋሜ እንዲወጣ እንደሚደረግም አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com