የ20/80 ባለ ሶስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎች በእጣው ያልተካተቱት ለምንድን ነዉ?
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲያስገነባቸው የቆየዉን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የማዉጣት ስነስርዓት ትላንት አካሂዷል።
ይሁን እንጂ በ20/80 ፕሮግራም ባለ ሶስት መኝታ ቤት የ1997 ተመዝጋቢዎች በእጣዉ ያለመካተት በርካቶች ዘንድ ብዥታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክተናል። በርካታ ስለጉዳዩ መረጃ ጠይቃችሁናል።
ይህም የሆነበት ምክንያት. . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3bPbSn1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲያስገነባቸው የቆየዉን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የማዉጣት ስነስርዓት ትላንት አካሂዷል።
ይሁን እንጂ በ20/80 ፕሮግራም ባለ ሶስት መኝታ ቤት የ1997 ተመዝጋቢዎች በእጣዉ ያለመካተት በርካቶች ዘንድ ብዥታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክተናል። በርካታ ስለጉዳዩ መረጃ ጠይቃችሁናል።
ይህም የሆነበት ምክንያት. . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3bPbSn1
ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 እና 20/80 ሙሉ መረጃ
40/60 እና 20/80 ዕጣ የወጣባቸው ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የቤት ዓይነትና ብዛት . . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3c50yn5
40/60 እና 20/80 ዕጣ የወጣባቸው ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የቤት ዓይነትና ብዛት . . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3c50yn5
የ1997 የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታወቀ
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
Forwarded from Condominuim Market in Addis Ababa (Sami 👌)