👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲገነቡ ቆይተው ለዕጣ የቀረቡ ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም አያት 2፤ ቦሌ በሻሌ፤ ቡልቡላ ሎት 2 ሲሆኑ በ20/80 ቤት ልማት ፕሮግራም ደግሞ በረከት፤ቦሌ አራብሳ (ሳይት 3፤5፤6)፤ ወታደር፤የካ ጣፎ፤ ጀሞ ጋራ፤ ጎሮ ስላሴ፤ፉሪ ሃና እና ፋኑኤል ናቸው፡፡
www.condoaddis.com
www.condoaddis.com
#Breakingnews
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ለ25,491 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በእጣ አስተላለፈ!!
የከተማ አስተዳደሩ ሲያስገነባቸው የነበራቸውን ቤቶች የነበረባቸውን የመሰረተ ልማትና የጥራት ችግሮች በመቅረፍ ሌት ተቀን በመረባረብ ለዛሬ እጣ ካበቃቸው በ40/60 ለ3ኛ ጊዜ እና በ20/80 14ኛ ጊዜ በድምሩ 25,491 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች በዛሬው እለት በይፋዊ ስነስርዓት ለቆጣቢዎች አስተላልፏል፡፡
ከባንክ በተገኘው መረጃ መሠረት በእጣ ማውጣቱ ሂደት በተወዳዳሪነት የቀረቡት በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም 27,195 እና 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም 52,599 በአጠቃላይ 79,794 ተመዝጋቢዎች ናቸው፡፡
የእጣ ማውጣቱን ስነስርዓት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች አመራሮች ገለልተኛ ታዛቢዎች የተመዝጋቢዎች ተወካዮች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋዊ የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሲሆን በተለይም በዕጣ አወጣት ስነስርዓቱ በልዩ ሁኔታ የቅድሚያ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን በአግባቡ የሚለይበትን አግባብ ጭምር ሂደቱን በማብራራት እና በቀጥታ ስርጭት በማከናወን በግልፅነት ተከናውኗል፡፡
እጣ የወጣላቸውንም ስም ዝርዝር ማመሳከር ይቻል ዘንድ እስከመጨረሻው በእጣ የተካተቱትን ሰዎች ስም ዝርዝር ታዛቢዎች ባሉበት ሁኔታ በይፋ ታትሞ ታዛቢዎች በእያንዳንዱ ወረቀት ላይ እንዲፈርሙና ማህተም ተደርጎባቸው የሚቀመጡ ይሆናሉ፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለባለእድለኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!!
ለተጨማሪ👇
https://bit.ly/3AvRJgd
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ለ25,491 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በእጣ አስተላለፈ!!
የከተማ አስተዳደሩ ሲያስገነባቸው የነበራቸውን ቤቶች የነበረባቸውን የመሰረተ ልማትና የጥራት ችግሮች በመቅረፍ ሌት ተቀን በመረባረብ ለዛሬ እጣ ካበቃቸው በ40/60 ለ3ኛ ጊዜ እና በ20/80 14ኛ ጊዜ በድምሩ 25,491 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች በዛሬው እለት በይፋዊ ስነስርዓት ለቆጣቢዎች አስተላልፏል፡፡
ከባንክ በተገኘው መረጃ መሠረት በእጣ ማውጣቱ ሂደት በተወዳዳሪነት የቀረቡት በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም 27,195 እና 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም 52,599 በአጠቃላይ 79,794 ተመዝጋቢዎች ናቸው፡፡
የእጣ ማውጣቱን ስነስርዓት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች አመራሮች ገለልተኛ ታዛቢዎች የተመዝጋቢዎች ተወካዮች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋዊ የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሲሆን በተለይም በዕጣ አወጣት ስነስርዓቱ በልዩ ሁኔታ የቅድሚያ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን በአግባቡ የሚለይበትን አግባብ ጭምር ሂደቱን በማብራራት እና በቀጥታ ስርጭት በማከናወን በግልፅነት ተከናውኗል፡፡
እጣ የወጣላቸውንም ስም ዝርዝር ማመሳከር ይቻል ዘንድ እስከመጨረሻው በእጣ የተካተቱትን ሰዎች ስም ዝርዝር ታዛቢዎች ባሉበት ሁኔታ በይፋ ታትሞ ታዛቢዎች በእያንዳንዱ ወረቀት ላይ እንዲፈርሙና ማህተም ተደርጎባቸው የሚቀመጡ ይሆናሉ፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለባለእድለኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!!
ለተጨማሪ👇
https://bit.ly/3AvRJgd
ዛሬ እጣ ከወጣላቸው ባለድለኛች መካከል ጀባ እንበላችሁ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Https://www.condoaddis.com
Https://www.condoaddis.com
Https://www.condoaddis.com
ተጨማሪ ባለድለኞችን ለማየት ቴሌግራማችንን join ያድርጉ
https://t.me/condoaddis
https://t.me/condoaddis
https://t.me/condoaddis
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Https://www.condoaddis.com
Https://www.condoaddis.com
Https://www.condoaddis.com
ተጨማሪ ባለድለኞችን ለማየት ቴሌግራማችንን join ያድርጉ
https://t.me/condoaddis
https://t.me/condoaddis
https://t.me/condoaddis
የ20/80 እና 40/60 ኮንዶሚንየም አሸናፊዎችን ስም ዝርዝር በቅርብ ሰዓታት እንለቃለን::
ይህን ይጫኑ 👇
Https://www.condoaddis.com
ድረ ገፃችንን ይከታተሉ
እንዳማራጭ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ መከታተል ይችላሉ
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
ይህን ይጫኑ 👇
Https://www.condoaddis.com
ድረ ገፃችንን ይከታተሉ
እንዳማራጭ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ መከታተል ይችላሉ
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
Https://t.me/condoaddis
የ20/80 ባለ ሶስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎች በእጣው ያልተካተቱት ለምንድን ነዉ?
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲያስገነባቸው የቆየዉን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የማዉጣት ስነስርዓት ትላንት አካሂዷል።
ይሁን እንጂ በ20/80 ፕሮግራም ባለ ሶስት መኝታ ቤት የ1997 ተመዝጋቢዎች በእጣዉ ያለመካተት በርካቶች ዘንድ ብዥታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክተናል። በርካታ ስለጉዳዩ መረጃ ጠይቃችሁናል።
ይህም የሆነበት ምክንያት. . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3bPbSn1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲያስገነባቸው የቆየዉን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የማዉጣት ስነስርዓት ትላንት አካሂዷል።
ይሁን እንጂ በ20/80 ፕሮግራም ባለ ሶስት መኝታ ቤት የ1997 ተመዝጋቢዎች በእጣዉ ያለመካተት በርካቶች ዘንድ ብዥታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክተናል። በርካታ ስለጉዳዩ መረጃ ጠይቃችሁናል።
ይህም የሆነበት ምክንያት. . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3bPbSn1
ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 እና 20/80 ሙሉ መረጃ
40/60 እና 20/80 ዕጣ የወጣባቸው ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የቤት ዓይነትና ብዛት . . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3c50yn5
40/60 እና 20/80 ዕጣ የወጣባቸው ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የቤት ዓይነትና ብዛት . . .
ማንበብ ይቀጥሉ👇👇
https://bit.ly/3c50yn5
የ1997 የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታወቀ
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com
የ14ኛ ዙር እጣ ከወጣ ቦሀላ የ1997ዓም በ20/80 ባለሶስት መኝታ ተመዝጋቢዎች ከባንክ በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1997 ተመዝጋቢዎች መሃከል ጥቂት ሰዎች በአግባቡ እየቆጠቡ ያሉና ብቁ የሆኑ የ20/80 ተመዝጋቢዎችን መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። ስለሆነም የ1997 ተመዝጋቢ ሆናችሁ ባለሶስት መኝታ ቤቶች በአግባቡ የቆጠባችሁ አስተዳደሩ በሚያወጣው ፕሮግራም በልዩ ሁኔታ የምትስተናገዱ መሆኑን አስተዳደሩ አስታውቋል።
__________________________
እዚህ የምናቀርባቸውን መረጃዎች በአማራጭነት በድረ ገፃን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ።
👇👇👇👇👇
https://www.condoaddis.com