🔅📌Condominium Ayer tena
Two Bedroom for sale
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🏠Https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
Two Bedroom for sale
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🏠Https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
➽📌አስፓልት ዳር ቱሉ ዲምቱ📌
➽ባለ 3 መኝታ 94 ካሬ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F 👆👆👆👆👆👆👆👆
➽ባለ 3 መኝታ 94 ካሬ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F 👆👆👆👆👆👆👆👆
በመዲናዋ የ40/60 እና የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ዛሬ ይካሄዳል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን ተመዝግበው ለሚጠባበቁ የህብረተሰብ ከፍሎች 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ ተመላክቷል፡፡
የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ
ያመላክታል፡፡
ለተጨማሪ www.condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን ተመዝግበው ለሚጠባበቁ የህብረተሰብ ከፍሎች 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ ተመላክቷል፡፡
የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ
ያመላክታል፡፡
ለተጨማሪ www.condoaddis.com
በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ለ24 ሺህ 491 ቤቶች ይወጣባቸዋል ተባለ
በአዲስ አበባ ከተማ በ3ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ 24 ሺህ 491 ቤቶች በነገው ዕለት እንደሚወጣባቸው ተገለጸ።
በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ 79 ሺህ 794 ተመዝጋቢዎች በዕጣ አወጣጥ ውድድሩ ውስጥ እንደሚካተቱ ተናግረዋል።
ከ1997 የ20/80 ተመዝጋቢዎች መካከልም 60 ወራት ሳያቋርጡ የቆጠቡ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው መገለፁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
ዛሬ በሚካሄደው የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች እንደሚገኙም ተገልጿል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com
በአዲስ አበባ ከተማ በ3ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ 24 ሺህ 491 ቤቶች በነገው ዕለት እንደሚወጣባቸው ተገለጸ።
በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ 79 ሺህ 794 ተመዝጋቢዎች በዕጣ አወጣጥ ውድድሩ ውስጥ እንደሚካተቱ ተናግረዋል።
ከ1997 የ20/80 ተመዝጋቢዎች መካከልም 60 ወራት ሳያቋርጡ የቆጠቡ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው መገለፁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
ዛሬ በሚካሄደው የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች እንደሚገኙም ተገልጿል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com
#የ40_60_መረጃ
1. ጠቅላላ የተሰሩ ቤቶች
ድምር = 38,790
2. ጠቅላላ የተሰሩ የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =30,076
3. ጠቅላላ የተሰሩ የንግድ ቤቶች
ብዛት =8,714
4. በ1ኛና 2ኛ ዙሮች ጠቅላላ እጣ የወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =19,366
5. ጠቅላላ እጣ ያልወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =10,710 (ላለፉት አመታት ካለ እጣ የተላለፉ የ40/60 ቤቶች ከዚህ የቤት ቁጥር ላይ የሚቀነስ ይሆናል)
ለተጨማሪ 👇
https://wp.condoaddis.com/2022/07/የ40-60-ኮንዶሚንየ-መረጃ/
1. ጠቅላላ የተሰሩ ቤቶች
ድምር = 38,790
2. ጠቅላላ የተሰሩ የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =30,076
3. ጠቅላላ የተሰሩ የንግድ ቤቶች
ብዛት =8,714
4. በ1ኛና 2ኛ ዙሮች ጠቅላላ እጣ የወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =19,366
5. ጠቅላላ እጣ ያልወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =10,710 (ላለፉት አመታት ካለ እጣ የተላለፉ የ40/60 ቤቶች ከዚህ የቤት ቁጥር ላይ የሚቀነስ ይሆናል)
ለተጨማሪ 👇
https://wp.condoaddis.com/2022/07/የ40-60-ኮንዶሚንየ-መረጃ/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲገነቡ ቆይተው ለዕጣ የቀረቡ ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም አያት 2፤ ቦሌ በሻሌ፤ ቡልቡላ ሎት 2 ሲሆኑ በ20/80 ቤት ልማት ፕሮግራም ደግሞ በረከት፤ቦሌ አራብሳ (ሳይት 3፤5፤6)፤ ወታደር፤የካ ጣፎ፤ ጀሞ ጋራ፤ ጎሮ ስላሴ፤ፉሪ ሃና እና ፋኑኤል ናቸው፡፡
www.condoaddis.com
www.condoaddis.com
#Breakingnews
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ለ25,491 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በእጣ አስተላለፈ!!
የከተማ አስተዳደሩ ሲያስገነባቸው የነበራቸውን ቤቶች የነበረባቸውን የመሰረተ ልማትና የጥራት ችግሮች በመቅረፍ ሌት ተቀን በመረባረብ ለዛሬ እጣ ካበቃቸው በ40/60 ለ3ኛ ጊዜ እና በ20/80 14ኛ ጊዜ በድምሩ 25,491 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች በዛሬው እለት በይፋዊ ስነስርዓት ለቆጣቢዎች አስተላልፏል፡፡
ከባንክ በተገኘው መረጃ መሠረት በእጣ ማውጣቱ ሂደት በተወዳዳሪነት የቀረቡት በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም 27,195 እና 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም 52,599 በአጠቃላይ 79,794 ተመዝጋቢዎች ናቸው፡፡
የእጣ ማውጣቱን ስነስርዓት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች አመራሮች ገለልተኛ ታዛቢዎች የተመዝጋቢዎች ተወካዮች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋዊ የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሲሆን በተለይም በዕጣ አወጣት ስነስርዓቱ በልዩ ሁኔታ የቅድሚያ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን በአግባቡ የሚለይበትን አግባብ ጭምር ሂደቱን በማብራራት እና በቀጥታ ስርጭት በማከናወን በግልፅነት ተከናውኗል፡፡
እጣ የወጣላቸውንም ስም ዝርዝር ማመሳከር ይቻል ዘንድ እስከመጨረሻው በእጣ የተካተቱትን ሰዎች ስም ዝርዝር ታዛቢዎች ባሉበት ሁኔታ በይፋ ታትሞ ታዛቢዎች በእያንዳንዱ ወረቀት ላይ እንዲፈርሙና ማህተም ተደርጎባቸው የሚቀመጡ ይሆናሉ፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለባለእድለኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!!
ለተጨማሪ👇
https://bit.ly/3AvRJgd
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ለ25,491 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በእጣ አስተላለፈ!!
የከተማ አስተዳደሩ ሲያስገነባቸው የነበራቸውን ቤቶች የነበረባቸውን የመሰረተ ልማትና የጥራት ችግሮች በመቅረፍ ሌት ተቀን በመረባረብ ለዛሬ እጣ ካበቃቸው በ40/60 ለ3ኛ ጊዜ እና በ20/80 14ኛ ጊዜ በድምሩ 25,491 ቤቶችን ለተጠቃሚዎች በዛሬው እለት በይፋዊ ስነስርዓት ለቆጣቢዎች አስተላልፏል፡፡
ከባንክ በተገኘው መረጃ መሠረት በእጣ ማውጣቱ ሂደት በተወዳዳሪነት የቀረቡት በ20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም 27,195 እና 40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም 52,599 በአጠቃላይ 79,794 ተመዝጋቢዎች ናቸው፡፡
የእጣ ማውጣቱን ስነስርዓት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች አመራሮች ገለልተኛ ታዛቢዎች የተመዝጋቢዎች ተወካዮች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋዊ የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ሲሆን በተለይም በዕጣ አወጣት ስነስርዓቱ በልዩ ሁኔታ የቅድሚያ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን በአግባቡ የሚለይበትን አግባብ ጭምር ሂደቱን በማብራራት እና በቀጥታ ስርጭት በማከናወን በግልፅነት ተከናውኗል፡፡
እጣ የወጣላቸውንም ስም ዝርዝር ማመሳከር ይቻል ዘንድ እስከመጨረሻው በእጣ የተካተቱትን ሰዎች ስም ዝርዝር ታዛቢዎች ባሉበት ሁኔታ በይፋ ታትሞ ታዛቢዎች በእያንዳንዱ ወረቀት ላይ እንዲፈርሙና ማህተም ተደርጎባቸው የሚቀመጡ ይሆናሉ፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለባለእድለኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!!
ለተጨማሪ👇
https://bit.ly/3AvRJgd