🔅📌Condominium Ayer tena
Two Bedroom for sale
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🏠Https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
Two Bedroom for sale
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🏠Https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
🏠https://bit.ly/3RwHy0T
➽📌አስፓልት ዳር ቱሉ ዲምቱ📌
➽ባለ 3 መኝታ 94 ካሬ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F 👆👆👆👆👆👆👆👆
➽ባለ 3 መኝታ 94 ካሬ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F
https://bit.ly/3Rrwa6F 👆👆👆👆👆👆👆👆
በመዲናዋ የ40/60 እና የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ዛሬ ይካሄዳል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን ተመዝግበው ለሚጠባበቁ የህብረተሰብ ከፍሎች 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ ተመላክቷል፡፡
የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ
ያመላክታል፡፡
ለተጨማሪ www.condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን ተመዝግበው ለሚጠባበቁ የህብረተሰብ ከፍሎች 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ ተመላክቷል፡፡
የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ
ያመላክታል፡፡
ለተጨማሪ www.condoaddis.com
በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ለ24 ሺህ 491 ቤቶች ይወጣባቸዋል ተባለ
በአዲስ አበባ ከተማ በ3ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ 24 ሺህ 491 ቤቶች በነገው ዕለት እንደሚወጣባቸው ተገለጸ።
በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ 79 ሺህ 794 ተመዝጋቢዎች በዕጣ አወጣጥ ውድድሩ ውስጥ እንደሚካተቱ ተናግረዋል።
ከ1997 የ20/80 ተመዝጋቢዎች መካከልም 60 ወራት ሳያቋርጡ የቆጠቡ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው መገለፁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
ዛሬ በሚካሄደው የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች እንደሚገኙም ተገልጿል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com
በአዲስ አበባ ከተማ በ3ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ 24 ሺህ 491 ቤቶች በነገው ዕለት እንደሚወጣባቸው ተገለጸ።
በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱ 79 ሺህ 794 ተመዝጋቢዎች በዕጣ አወጣጥ ውድድሩ ውስጥ እንደሚካተቱ ተናግረዋል።
ከ1997 የ20/80 ተመዝጋቢዎች መካከልም 60 ወራት ሳያቋርጡ የቆጠቡ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው መገለፁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
ዛሬ በሚካሄደው የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች እንደሚገኙም ተገልጿል።
ለተጨማሪ👇
www.condoaddis.com
#የ40_60_መረጃ
1. ጠቅላላ የተሰሩ ቤቶች
ድምር = 38,790
2. ጠቅላላ የተሰሩ የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =30,076
3. ጠቅላላ የተሰሩ የንግድ ቤቶች
ብዛት =8,714
4. በ1ኛና 2ኛ ዙሮች ጠቅላላ እጣ የወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =19,366
5. ጠቅላላ እጣ ያልወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =10,710 (ላለፉት አመታት ካለ እጣ የተላለፉ የ40/60 ቤቶች ከዚህ የቤት ቁጥር ላይ የሚቀነስ ይሆናል)
ለተጨማሪ 👇
https://wp.condoaddis.com/2022/07/የ40-60-ኮንዶሚንየ-መረጃ/
1. ጠቅላላ የተሰሩ ቤቶች
ድምር = 38,790
2. ጠቅላላ የተሰሩ የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =30,076
3. ጠቅላላ የተሰሩ የንግድ ቤቶች
ብዛት =8,714
4. በ1ኛና 2ኛ ዙሮች ጠቅላላ እጣ የወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =19,366
5. ጠቅላላ እጣ ያልወጣባቸው የመኖሪያ ቤቶች
ብዛት =10,710 (ላለፉት አመታት ካለ እጣ የተላለፉ የ40/60 ቤቶች ከዚህ የቤት ቁጥር ላይ የሚቀነስ ይሆናል)
ለተጨማሪ 👇
https://wp.condoaddis.com/2022/07/የ40-60-ኮንዶሚንየ-መረጃ/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲገነቡ ቆይተው ለዕጣ የቀረቡ ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም አያት 2፤ ቦሌ በሻሌ፤ ቡልቡላ ሎት 2 ሲሆኑ በ20/80 ቤት ልማት ፕሮግራም ደግሞ በረከት፤ቦሌ አራብሳ (ሳይት 3፤5፤6)፤ ወታደር፤የካ ጣፎ፤ ጀሞ ጋራ፤ ጎሮ ስላሴ፤ፉሪ ሃና እና ፋኑኤል ናቸው፡፡
www.condoaddis.com
www.condoaddis.com