Condominium for sale
Gofa Mebra Haile
Bedroom:- 2
Floor:- 1st
Area:- 64 m2
Proportion 99m2
Price:- Birr 2,300,000(negotiable)
Well furnished(የተሰራ)
Monthly Rent 10,000
Call 0913587955
Gofa Mebra Haile
Bedroom:- 2
Floor:- 1st
Area:- 64 m2
Proportion 99m2
Price:- Birr 2,300,000(negotiable)
Well furnished(የተሰራ)
Monthly Rent 10,000
Call 0913587955
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «✨ጀሞ 1 ኮንዶሚንየም ባለ 1 መኝታ ✨ የሚሸጥ ያለው❓❓❓ አስቸኳይ ገዢ ስላለ በ @natang2 inbox»
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://youtu.be/vJUoGKiPhVo»
Tulu Dimtu condominium for sale
Bedroom:- 1
Area:- 47 m2
Floor:- 4th
https://m.youtube.com/channel/UCpasn6BWeJnYIRAr1nqr5dw
Price Birr 1,250,000
Now rented
Call +251913587955
Bedroom:- 1
Area:- 47 m2
Floor:- 4th
https://m.youtube.com/channel/UCpasn6BWeJnYIRAr1nqr5dw
Price Birr 1,250,000
Now rented
Call +251913587955
Forwarded from AHADU RADIO FM 94.3
ለጋራ መኖሪያ ቤት የሚከፈለው የወለድ ምጣኔ ዝቅተኛ በመሆኑ ጭማሪ መደረጉን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ፡፡
--------------------------
ሀገሪቱ ባለችበት በተለይም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ እና መፍትሄ ባጣው የኑሮ ውድነት ላይ የወለድ ጭማሪ መደረጉ ህይወታችንን እጅጉን አክብዶብናል ሲሉ ነዋሪዎች ለአሐዱ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡
አሐዱም የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተቀበሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጠይቋል፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድርና ፖርት ፎሊዮ አዘጋጅ እና ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሙሉነህ ለማ ገበያ ላይ ያለው ከፍተኛ የወለድ መጠን ከ16 እስከ 17 በመቶ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም ባንኩ እያስከፈለ ካለው ከገቢው እጅግ የወረደ ነው ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
የባንኩን ህልውና ለማስቀጠል በቂ ትርፍ ሊኖር ይገባል ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ ለዚህ ደግሞ የጋራ መኖሪያ ቤት ላይ የምናስከፍለውን የወለድ ምጣኔ መጨመር ግዴታ ነው ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
አክለውም የቤት ኪራይ በየአመቱ ሲጨምር፤ ነገር ግን በጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጭማሪ ተደርጎ እንደማያውቅ ገልፀው ወለድ ከ9 ነጥብ 5 ወደ 12 በመቶ ከፍ ያለው በዚህ ምክንያት ነው ብለዋል፡፡
ይህም በማክሮ ኢኮኖሚ ተጠንቶ የፀደቀ ነው ብለዋል ምክትል ዳይሬክተሩ፡፡ የኑሮ ውድነቱ በተባባሰበት በአሁኑ ወቅት የወለድ መጠን መጨመሩ አግባብ ነው ወይ ብሎ አሐዱ ላነሳው ጥያቄ የኑሮ ወድነቱ ለመቶ ሚሊዮን ህዝብ እንጂ ለ100 ሺህ ሰዎች ብቻ አይደለም ነው ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፡፡
የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶች ውስን በመሆናቸው ተፅዕኖው እምብዛም ነው ብለዋል፡፡አሐዱ ራዲዮ 94.3
ተጨማሪ ያንብቡ:https://ahaduradio.com/cxok
የአሐዱ የፌስቡክ ፔጅ ቤተሰብ በመሆን ወቅታዊና እውነተኛ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
https://www.facebook.com/ahaduradio
የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/Ahadutvprograms
አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት በ7545 አጭር የፅሁፍ መልክት ይላኩ
አሐዱ ራድዮ 94.3 እና ቴሌቪዥን የኢትዮጵያውያን ድምፅ!
--------------------------
ሀገሪቱ ባለችበት በተለይም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ እና መፍትሄ ባጣው የኑሮ ውድነት ላይ የወለድ ጭማሪ መደረጉ ህይወታችንን እጅጉን አክብዶብናል ሲሉ ነዋሪዎች ለአሐዱ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡
አሐዱም የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተቀበሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጠይቋል፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድርና ፖርት ፎሊዮ አዘጋጅ እና ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሙሉነህ ለማ ገበያ ላይ ያለው ከፍተኛ የወለድ መጠን ከ16 እስከ 17 በመቶ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም ባንኩ እያስከፈለ ካለው ከገቢው እጅግ የወረደ ነው ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
የባንኩን ህልውና ለማስቀጠል በቂ ትርፍ ሊኖር ይገባል ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ ለዚህ ደግሞ የጋራ መኖሪያ ቤት ላይ የምናስከፍለውን የወለድ ምጣኔ መጨመር ግዴታ ነው ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
አክለውም የቤት ኪራይ በየአመቱ ሲጨምር፤ ነገር ግን በጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጭማሪ ተደርጎ እንደማያውቅ ገልፀው ወለድ ከ9 ነጥብ 5 ወደ 12 በመቶ ከፍ ያለው በዚህ ምክንያት ነው ብለዋል፡፡
ይህም በማክሮ ኢኮኖሚ ተጠንቶ የፀደቀ ነው ብለዋል ምክትል ዳይሬክተሩ፡፡ የኑሮ ውድነቱ በተባባሰበት በአሁኑ ወቅት የወለድ መጠን መጨመሩ አግባብ ነው ወይ ብሎ አሐዱ ላነሳው ጥያቄ የኑሮ ወድነቱ ለመቶ ሚሊዮን ህዝብ እንጂ ለ100 ሺህ ሰዎች ብቻ አይደለም ነው ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፡፡
የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶች ውስን በመሆናቸው ተፅዕኖው እምብዛም ነው ብለዋል፡፡አሐዱ ራዲዮ 94.3
ተጨማሪ ያንብቡ:https://ahaduradio.com/cxok
የአሐዱ የፌስቡክ ፔጅ ቤተሰብ በመሆን ወቅታዊና እውነተኛ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
https://www.facebook.com/ahaduradio
የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/Ahadutvprograms
አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት በ7545 አጭር የፅሁፍ መልክት ይላኩ
አሐዱ ራድዮ 94.3 እና ቴሌቪዥን የኢትዮጵያውያን ድምፅ!
Forwarded from Condominuim Market in Addis Ababa (G 2)
Tulu Dimtu condominium for sale
Bedroom:- 1
Area:- 47 m2
Floor:- 4th
https://m.youtube.com/channel/UCpasn6BWeJnYIRAr1nqr5dw
Price Birr 1,250,000
Now rented
Call +251913587955
Bedroom:- 1
Area:- 47 m2
Floor:- 4th
https://m.youtube.com/channel/UCpasn6BWeJnYIRAr1nqr5dw
Price Birr 1,250,000
Now rented
Call +251913587955