Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እሁድ 9:00
ኤሄን የመሰለ ዋንጫ ይዘን ወደ ቤት 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
በዕለቱ ሁሉም ኢትዮጵያ ቡና የኔ ነው የሚል ሁሉ እንዳይቀር ሁሉም ቢጫ ማልያውን ለብሶ በቦታው ይገኝ
"ጉሮ ወሸባዬ" እያልን ሸገርን እናደምቃታለን
ከ አመታቶች በሁአላ ወደናፈቅነው አዲስ አበባ ስታዲየም ልንመለስ ነው
እሁድ 9:00 አዲስ አበባ ስታዲየም ማንም አንዳይቀር 🟡🟡🟤🟤
ድል ለ ኢትዮጵያ buna🟤🟡
ኢትዮጵያ ቡና ለዘላም ይኑር
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛 🤎
➡️ @coffeefc 💛 🤎
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
ኤሄን የመሰለ ዋንጫ ይዘን ወደ ቤት 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
በዕለቱ ሁሉም ኢትዮጵያ ቡና የኔ ነው የሚል ሁሉ እንዳይቀር ሁሉም ቢጫ ማልያውን ለብሶ በቦታው ይገኝ
"ጉሮ ወሸባዬ" እያልን ሸገርን እናደምቃታለን
ከ አመታቶች በሁአላ ወደናፈቅነው አዲስ አበባ ስታዲየም ልንመለስ ነው
እሁድ 9:00 አዲስ አበባ ስታዲየም ማንም አንዳይቀር 🟡🟡🟤🟤
ድል ለ ኢትዮጵያ buna🟤🟡
ኢትዮጵያ ቡና ለዘላም ይኑር
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የአመቱ ወጣት ተስፈኛ ተጫዋችን እጩ የሆነው ቡናማው በፍቃዱ አለማየሁ በመምረጥ ቡናዊ ግዴታችን እንወጣ ዛሬ የመጨረሻ ቀን ነው ቡናማዎቻችን ፍጠኑ ምረጡ 👇
ሼርም ያድርጉት
https://t.me/ethiopianlea/17931
ሼርም ያድርጉት
https://t.me/ethiopianlea/17931
Telegram
Ethiopian Premier league Share company
የ2016 የኢትዬጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአመቱ ወጣት ተስፈኛ ተጫዋች የተመልካቾች ምርጫ በቴሌግራም ሊንኩ እየገባችሁ ምረጡ!
ወገኔ ገዛኸኝ / ተመስገን ብርሃኑ / ዬሐንስ መንግስቱ / በፍቃዱ አለማየሁ / መድን ተክሉ / ቢንያም አይተን
ወገኔ ገዛኸኝ / ተመስገን ብርሃኑ / ዬሐንስ መንግስቱ / በፍቃዱ አለማየሁ / መድን ተክሉ / ቢንያም አይተን
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🏆ቀጣይ ጨዋታ🏆
🎯NEXT MATCH ⚽️
🇪🇹#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ⚽️
☕️ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ወላይታ ዲቻ
🗓ነገ ሰኔ 30/10/2016
⏰ቀን 9:00 ሰዓት
🏟በአዲስ አበባ ስታዲየም
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛 🤎
➡️ @coffeefc 💛 🤎
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
🎯NEXT MATCH ⚽️
🇪🇹#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የፍፃሜ_ጨዋታ⚽️
☕️ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ወላይታ ዲቻ
🗓ነገ ሰኔ 30/10/2016
⏰ቀን 9:00 ሰዓት
🏟በአዲስ አበባ ስታዲየም
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በደጋፊዎቻችን ስም እናመሰግናለን!!!!
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ላለፉት 25 አመት ጽ/ቤቱን በደባልነት እና በኪራይ ሲያስተዳድር እንደቆየ ይታወቃል።
ለአመታት ሲንከባለል የቆየውን የቢሮ ችግራችንን ለመቅረፍ ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጥያቄ አቅርበን ምላሽ ስንጠባበቅ ሰንብተናል።
አሁን ይህ የሩብ ክፍለ ዘመን ጥያቄአችን በሚገባ ምላሽ አግኝቷል። ኮርፖሬሽኑ የማህበራችንን ጥያቄ ተቀብሎ በሜክሲኮ ገነት ሆቴል አካባቢ ለጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ቢሮ አስረክቦናል።
ይህ የውዱ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኝ ቀና ትብብር እና አፋጣኝ ምላሽ የሰጡንን የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ አጠቃላይ ሰራተኞች በልዩ ሁኔታ ለክቡር አቶ ረሻድ ከማል የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም ለአቶ አንዱአለም ሞቱማ የቅርንጫፍ 1 ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ ላደረጉልን መልካም ትብብር በደጋፊዎቻችን እና በማህበራችን ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
ይህ እንዲሳካ ትልቅ ጥረት ያደረጋችሁ የማህበሩ ስራ አስፈፃሚዎች እንዲሁም መሰረት ሞቱማ
ታላቅ ምስጋና ይገባችኋል
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ስራ አስፈጻሚ
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛 🤎
➡️ @coffeefc 💛 🤎
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ላለፉት 25 አመት ጽ/ቤቱን በደባልነት እና በኪራይ ሲያስተዳድር እንደቆየ ይታወቃል።
ለአመታት ሲንከባለል የቆየውን የቢሮ ችግራችንን ለመቅረፍ ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጥያቄ አቅርበን ምላሽ ስንጠባበቅ ሰንብተናል።
አሁን ይህ የሩብ ክፍለ ዘመን ጥያቄአችን በሚገባ ምላሽ አግኝቷል። ኮርፖሬሽኑ የማህበራችንን ጥያቄ ተቀብሎ በሜክሲኮ ገነት ሆቴል አካባቢ ለጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ቢሮ አስረክቦናል።
ይህ የውዱ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኝ ቀና ትብብር እና አፋጣኝ ምላሽ የሰጡንን የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ አጠቃላይ ሰራተኞች በልዩ ሁኔታ ለክቡር አቶ ረሻድ ከማል የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም ለአቶ አንዱአለም ሞቱማ የቅርንጫፍ 1 ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ ላደረጉልን መልካም ትብብር በደጋፊዎቻችን እና በማህበራችን ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
ይህ እንዲሳካ ትልቅ ጥረት ያደረጋችሁ የማህበሩ ስራ አስፈፃሚዎች እንዲሁም መሰረት ሞቱማ
ታላቅ ምስጋና ይገባችኋል
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ስራ አስፈጻሚ
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በጉጉት የምንጠብቀው ጨዋታ 1 ሰአት ቀርቶታል
ኢትዩጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ
ድል ለውዱ ክለባችን ለኢትዮጵያ ቡና👆👆
ኢትዩጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ
ድል ለውዱ ክለባችን ለኢትዮጵያ ቡና👆👆
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM