Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ጨዋታው ተጠናቀቀ
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 26 ተኛ ሳምንት ጨዋታ
☕️ ኢትዮጲያ ቡና 6-1 ሀምበርቾ ዱራሜ
⚽️ አማኑኤል 15' ⚽️ አላዛር 73'
⚽️አማኑ ጁኒየር 32'
⚽️አንተነህ 50'
⚽️መሀመድ 71',89'
⚽️ጫላ 87'
🏟 ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድየም
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 26 ተኛ ሳምንት ጨዋታ
☕️ ኢትዮጲያ ቡና 6-1 ሀምበርቾ ዱራሜ
⚽️ አማኑኤል 15' ⚽️ አላዛር 73'
⚽️አማኑ ጁኒየር 32'
⚽️አንተነህ 50'
⚽️መሀመድ 71',89'
⚽️ጫላ 87'
🏟 ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድየም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ግዴታችንን እንወጣ
የደጋፊ ማህበራችን የአባልነት መታወቂያ የምትፈልጉ 12 ለባሹ ደጋፊዎቻችን የሚከተለው መስፈርት አሞልታችሁ የአባልነት መታወቂያ መውሰድ ትችላላችሁ ብሏል
1ፎቶ ፣የቀበሌ መታወቂያ ወይም መንጃ ፍቃድ ወይም ፓስፖርት ማንነታቹሁ የሚገልፅ ማምጣት ይጠበቅባችዋል
ለአባልነት የገንዘብ የክፍያ መጠን
1ኛ ደረጃ 1500 ብር ፕላቲኒየም
2ኛ ደረጃ 600 ብር ጎልድ
3ኛ ደረጃ 200 ብር ሲልቨር
4ኛ ደረጃ 100 ብር ብሮንዝ
5ኛ ደረጃ 50 ብር ብሉ
6ኛ ደረጃ 35 ብር የንጋት ኮከብ
7ኛ ደረጃ 25 ብር የቡና ፍሬዎች
መመዝገቢያ 25 ብር ነው
ነበር የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ ከ2015 ጀምሮ ያለውን ውዝፍ ክፍያ ከፍላችሁ ማደስ ትችላላችሁ
አድራሻ:-ቡልጋሪያ ማዞሪያ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት 150 ሜትር ገባ ብሎ ሰኒ ሳይድ ት/ቤት አጠገብ
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛 🤎
➡️ @coffeefc 💛 🤎
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
የደጋፊ ማህበራችን የአባልነት መታወቂያ የምትፈልጉ 12 ለባሹ ደጋፊዎቻችን የሚከተለው መስፈርት አሞልታችሁ የአባልነት መታወቂያ መውሰድ ትችላላችሁ ብሏል
1ፎቶ ፣የቀበሌ መታወቂያ ወይም መንጃ ፍቃድ ወይም ፓስፖርት ማንነታቹሁ የሚገልፅ ማምጣት ይጠበቅባችዋል
ለአባልነት የገንዘብ የክፍያ መጠን
1ኛ ደረጃ 1500 ብር ፕላቲኒየም
2ኛ ደረጃ 600 ብር ጎልድ
3ኛ ደረጃ 200 ብር ሲልቨር
4ኛ ደረጃ 100 ብር ብሮንዝ
5ኛ ደረጃ 50 ብር ብሉ
6ኛ ደረጃ 35 ብር የንጋት ኮከብ
7ኛ ደረጃ 25 ብር የቡና ፍሬዎች
መመዝገቢያ 25 ብር ነው
ነበር የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ ከ2015 ጀምሮ ያለውን ውዝፍ ክፍያ ከፍላችሁ ማደስ ትችላላችሁ
አድራሻ:-ቡልጋሪያ ማዞሪያ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት 150 ሜትር ገባ ብሎ ሰኒ ሳይድ ት/ቤት አጠገብ
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ተራዝሞል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አክሲዮን ማህበር ባጋራው መረጃ መሰረት
የሊጉ 27ኛ ሳምንት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ምክንያት ቀድሞ በወጣለት መርሐግብር የማይካሄድ መሆኑ ሲታወቅ ከብሔራዊ ቡድኑ ጨዋታ መልስ ቀጣዩ መርሐ ግብር ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
#ዋልያዎቹ_ዝግጅታቸውን_ጀምረዋል
በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በዚህ ወር መጨረሻ
ከጊኒ ቢሳዎ እና ከጅቡቲ ጋር ጨዋታውን የሚያከናውነው ብሔራዊ ቡድኑ በዛሬው ዕለት በመዲናዋ መቀመጫቸውን በማድረግ ከተሰባሰቡ በኋላ ልምምዳቸውን መስራት ጀምረዋል።
ማረፊያቸውን በጁፒተር ሆቴል ያደረገው የዋልያዎቹ ስብስብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሜዳ ከአስር ሰዓት ጀምሮ ለሁለት ሰዓት የቆየ ከኳስ ጋር መሰርት ልምምድ አድርገዋል ፡፡
ብሔራዊ ቡድናችን ግንቦት 29 ቀን በጊኒ ቢሳዎ ሜዳ የመጀመርያ ጨዋታውን ካደረገ በኋላ ሰኔ 2 ቀን ከጅቡቲ ጋር ሞሮኮ ላይ ሁለተኛ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛 🤎
➡️ @coffeefc 💛 🤎
⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰ ⏰
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አክሲዮን ማህበር ባጋራው መረጃ መሰረት
የሊጉ 27ኛ ሳምንት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ምክንያት ቀድሞ በወጣለት መርሐግብር የማይካሄድ መሆኑ ሲታወቅ ከብሔራዊ ቡድኑ ጨዋታ መልስ ቀጣዩ መርሐ ግብር ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
#ዋልያዎቹ_ዝግጅታቸውን_ጀምረዋል
በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በዚህ ወር መጨረሻ
ከጊኒ ቢሳዎ እና ከጅቡቲ ጋር ጨዋታውን የሚያከናውነው ብሔራዊ ቡድኑ በዛሬው ዕለት በመዲናዋ መቀመጫቸውን በማድረግ ከተሰባሰቡ በኋላ ልምምዳቸውን መስራት ጀምረዋል።
ማረፊያቸውን በጁፒተር ሆቴል ያደረገው የዋልያዎቹ ስብስብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሜዳ ከአስር ሰዓት ጀምሮ ለሁለት ሰዓት የቆየ ከኳስ ጋር መሰርት ልምምድ አድርገዋል ፡፡
ብሔራዊ ቡድናችን ግንቦት 29 ቀን በጊኒ ቢሳዎ ሜዳ የመጀመርያ ጨዋታውን ካደረገ በኋላ ሰኔ 2 ቀን ከጅቡቲ ጋር ሞሮኮ ላይ ሁለተኛ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM