👆👆👆@coffeefc👆👆👆
✅ #ኦዮዮ_ኦ_ሶሌማ 🎵
ኦዮዮ ኦሶሌማ … ኦ ኦሶሌማ (2) 🎶
ቡንዬ የ ሸገር አርማ ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡንዬ የ ፍቅር አርማ ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡንዬ የ ሀገር ኩራት ……… ኦ ኦሶሌማ
የ ካምቦሎጆ ድምቀት …… ኦ ኦሶሌም
ኦዮዮ ኦ ሶሌማ ኦ ኦሶሌማ (2) 🎵
12 ለባሹ እኛ ነን ………… ኦ ኦሶሌማ
ለመደገፍ ምክንያት ያለን …… ኦ ኦሶሌማ
የድጋፍ ድምቀት እኛ ነን …… ኦ ኦሶሌማ
ሜዳ ላይ ማንም አይችለን … ኦ ኦሶሌማ
ኦዮዮ ኦ ሶሌማ ኦ ኦሶሌማ (2) 🎵
አዲስ አበባም ታዘበች …… ኦ ኦሶሌማ
የ ቡናን ድጋፍ እያየች ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡኒውን አርማ ይዞ ……… ኦ ኦሶሌማ
አይቀርም ማንም ሰው ፈዞ … ኦ ኦሶሌማ
👆👆👆@coffeefc👆👆👆
✅ #ኦዮዮ_ኦ_ሶሌማ 🎵
ኦዮዮ ኦሶሌማ … ኦ ኦሶሌማ (2) 🎶
ቡንዬ የ ሸገር አርማ ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡንዬ የ ፍቅር አርማ ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡንዬ የ ሀገር ኩራት ……… ኦ ኦሶሌማ
የ ካምቦሎጆ ድምቀት …… ኦ ኦሶሌም
ኦዮዮ ኦ ሶሌማ ኦ ኦሶሌማ (2) 🎵
12 ለባሹ እኛ ነን ………… ኦ ኦሶሌማ
ለመደገፍ ምክንያት ያለን …… ኦ ኦሶሌማ
የድጋፍ ድምቀት እኛ ነን …… ኦ ኦሶሌማ
ሜዳ ላይ ማንም አይችለን … ኦ ኦሶሌማ
ኦዮዮ ኦ ሶሌማ ኦ ኦሶሌማ (2) 🎵
አዲስ አበባም ታዘበች …… ኦ ኦሶሌማ
የ ቡናን ድጋፍ እያየች ……… ኦ ኦሶሌማ
ቡኒውን አርማ ይዞ ……… ኦ ኦሶሌማ
አይቀርም ማንም ሰው ፈዞ … ኦ ኦሶሌማ
👆👆👆@coffeefc👆👆👆
መስኪ ቡናዊት
መስኪ መታመሟን ቀድመን የሰማናው እኛ ብንሆንም ነገሩ ግን መስኪ እንደዚህ ወደ አደባባይ እንዲወጣ አትፈልግም ነበረ የቡናን ደጋፊ ማስቸገር አልፈልግም ብላን ስለነበር ያለ እኛም ያለ እሷ ፍቃድ ምንም ማድረግ አንችልም ነበረ
መስኪን የማያቃት ደጋፊ አለ ማለት አይቻልም ሙሉ ለሙሉ ሕይወቷን ለኢትዮጵያ ቡና የሰጠች በየክፍለ ሃገሩ ሁሉ ቡናን ብላ የምትጓዝ የቡንዬ የልብ ደጋፊ ናት ። መስኪ ዛሬ አልጋ ላይ ብትሆንም ለብዙዎች ህመም የደረሰች ክለቧን በታማኝነት ብዙ ግልጋሎት የሰጠች ሦስቱን የቡንዬን የቤተሰብ ሩጫ ትኬት በመሸጥ ፊት አውራሪ ስትሆን ለታመመ ሰው ገንዘብ ለመሰብሰብ ስንዘጋጀ መስኪ ናት ሁሌም በፍቃደኝነት አንደኛ የምትገኝ መልካም ልብ ያላት ደጋፊያችን ናት ፣ ሌላው አሁን በቅርቡ እንኳን በከማን አንሼ በኩል ትኬት በመቆጣጠር ኢትዮጵያ ቡናን በአቅ እያገዘች ነበረ
እኔም ዛሬ ሆስፒታል በአካል ሔጄ አይቼያታለው
ነገሩን በመረዳት ራሷን አስፈቀጄ ይኼው ለእናተ
መስኪ ፦ ዘነበወርቅ የሚገኘው አለረት ሆስፒታል
ብሎክ ቤ ባንዲው ፊትለፊት በላው ክፍል ውስጥ
አልጋ ይዛ ተኝታለች ፣ ፈጣሪ ከፈቀደ ሠኞ ሰረጀሬ
ትደረጋለች ስለሆነም ሁላችንም እንተባበር እላለሁ
በመጨረሻም ዛሬ ኢትዮጵያ ቡና ከባህርዳር ከነማ
በሚያደረገው ጨዋታ ላይ ለመስኪ ገንዘብ ይሰበሰባል
ለዚች ምርጥ ቤተሰብ በፍጥነት እንድረስለት
መስከረም እንድሪስ መሐመድ
1000097102299
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
@coffeefc @coffeefc @coffeefc
መስኪ መታመሟን ቀድመን የሰማናው እኛ ብንሆንም ነገሩ ግን መስኪ እንደዚህ ወደ አደባባይ እንዲወጣ አትፈልግም ነበረ የቡናን ደጋፊ ማስቸገር አልፈልግም ብላን ስለነበር ያለ እኛም ያለ እሷ ፍቃድ ምንም ማድረግ አንችልም ነበረ
መስኪን የማያቃት ደጋፊ አለ ማለት አይቻልም ሙሉ ለሙሉ ሕይወቷን ለኢትዮጵያ ቡና የሰጠች በየክፍለ ሃገሩ ሁሉ ቡናን ብላ የምትጓዝ የቡንዬ የልብ ደጋፊ ናት ። መስኪ ዛሬ አልጋ ላይ ብትሆንም ለብዙዎች ህመም የደረሰች ክለቧን በታማኝነት ብዙ ግልጋሎት የሰጠች ሦስቱን የቡንዬን የቤተሰብ ሩጫ ትኬት በመሸጥ ፊት አውራሪ ስትሆን ለታመመ ሰው ገንዘብ ለመሰብሰብ ስንዘጋጀ መስኪ ናት ሁሌም በፍቃደኝነት አንደኛ የምትገኝ መልካም ልብ ያላት ደጋፊያችን ናት ፣ ሌላው አሁን በቅርቡ እንኳን በከማን አንሼ በኩል ትኬት በመቆጣጠር ኢትዮጵያ ቡናን በአቅ እያገዘች ነበረ
እኔም ዛሬ ሆስፒታል በአካል ሔጄ አይቼያታለው
ነገሩን በመረዳት ራሷን አስፈቀጄ ይኼው ለእናተ
መስኪ ፦ ዘነበወርቅ የሚገኘው አለረት ሆስፒታል
ብሎክ ቤ ባንዲው ፊትለፊት በላው ክፍል ውስጥ
አልጋ ይዛ ተኝታለች ፣ ፈጣሪ ከፈቀደ ሠኞ ሰረጀሬ
ትደረጋለች ስለሆነም ሁላችንም እንተባበር እላለሁ
በመጨረሻም ዛሬ ኢትዮጵያ ቡና ከባህርዳር ከነማ
በሚያደረገው ጨዋታ ላይ ለመስኪ ገንዘብ ይሰበሰባል
ለዚች ምርጥ ቤተሰብ በፍጥነት እንድረስለት
መስከረም እንድሪስ መሐመድ
1000097102299
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
@coffeefc @coffeefc @coffeefc
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
“በዛሬው ጨዋታ በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል”
ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከነማ
ስለጨዋታው…
“ስለጨዋታው ከመናገሬ በፊት በጣም ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ ለመጣው ደጋፊያችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለው። በአጠቃላይ ተጫዋቾቼ ከመቐለው ጨዋታ በኋላ ራሳቸውን ትልቅ አድርገው ነበር። የመጀመሪያ ዕቅዳችን እንደዚህ አልነበረም። ያላሰብነው እና ያልጠበቅነው ጨዋታ ነበር። ይህም ውጤት ይገጥመናል ብለን አላሰብንም። አንድአንድ አጋጣሚዎች ሊከሰቱ ይችላሉ። በአጠቃላይ በዛሬው ጨዋታ በትክክለኛው በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል።”
የጨዋታውን አቅጣጫ የቀየሩ ክስተቶች…
” የመጀመሪያው ግብ ተጨርፎ ከተቆጠረብን በኋላ ለማጥቃት በምናስብበት ሰዓት የቡና የመልሶ ማጥቃት አመጣጣቸው እና ይኔ ተጫዋቾች ሰው አያያዛቸው በአጠቃላይ ከግብ ጠባቂ እስከ አጥቂ ድረስ ትክክል አልነበሩም። በጣም በጣም የተበላሸ ጨዋታ ነበር ፤ እንደዚህ ሆነን አናውቅም ከዚህ ቶሎ ለማገገም እንጥራለን። በአጠቃላይ ጨዋታው ስህተት ነበረው ተጋጣሚያችንም በልጦ አሸንፎናል። እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለው።”
የጨዋታ ዕቅድ…
“ባህር ዳር እንደምታውቁት አጥቅቶ የሚጫወት ቡድን ነው። ነገር ግን ዛሬ በመስመር የምንጫወተው ጨዋታ ተስብሮብናል። ኳስ ስናጋኝ መጫወት ብቻ ሆነ እና የእነሱ የመስመር ተከላካዮች ክፍተቶችን እንዲያገኙ ፈቀድንላቸው። ያንን ለማስተካከል ሞክረን ነበር። ብቻ በአጠቃላይ እኔም ተጫዋቾቼም ጥሩ ስላልነበርን ተበልጠን ተሸንፈናል።”
© ሶከር ኢትዮጵያ
@coffeefc @coffeefc @coffeefc
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
“በዛሬው ጨዋታ በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል”
ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከነማ
ስለጨዋታው…
“ስለጨዋታው ከመናገሬ በፊት በጣም ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ ለመጣው ደጋፊያችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለው። በአጠቃላይ ተጫዋቾቼ ከመቐለው ጨዋታ በኋላ ራሳቸውን ትልቅ አድርገው ነበር። የመጀመሪያ ዕቅዳችን እንደዚህ አልነበረም። ያላሰብነው እና ያልጠበቅነው ጨዋታ ነበር። ይህም ውጤት ይገጥመናል ብለን አላሰብንም። አንድአንድ አጋጣሚዎች ሊከሰቱ ይችላሉ። በአጠቃላይ በዛሬው ጨዋታ በትክክለኛው በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል።”
የጨዋታውን አቅጣጫ የቀየሩ ክስተቶች…
” የመጀመሪያው ግብ ተጨርፎ ከተቆጠረብን በኋላ ለማጥቃት በምናስብበት ሰዓት የቡና የመልሶ ማጥቃት አመጣጣቸው እና ይኔ ተጫዋቾች ሰው አያያዛቸው በአጠቃላይ ከግብ ጠባቂ እስከ አጥቂ ድረስ ትክክል አልነበሩም። በጣም በጣም የተበላሸ ጨዋታ ነበር ፤ እንደዚህ ሆነን አናውቅም ከዚህ ቶሎ ለማገገም እንጥራለን። በአጠቃላይ ጨዋታው ስህተት ነበረው ተጋጣሚያችንም በልጦ አሸንፎናል። እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለው።”
የጨዋታ ዕቅድ…
“ባህር ዳር እንደምታውቁት አጥቅቶ የሚጫወት ቡድን ነው። ነገር ግን ዛሬ በመስመር የምንጫወተው ጨዋታ ተስብሮብናል። ኳስ ስናጋኝ መጫወት ብቻ ሆነ እና የእነሱ የመስመር ተከላካዮች ክፍተቶችን እንዲያገኙ ፈቀድንላቸው። ያንን ለማስተካከል ሞክረን ነበር። ብቻ በአጠቃላይ እኔም ተጫዋቾቼም ጥሩ ስላልነበርን ተበልጠን ተሸንፈናል።”
© ሶከር ኢትዮጵያ
@coffeefc @coffeefc @coffeefc
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
@coffeefc
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 5-0 ባህር ዳር ከተማ
✨☕️ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም የተከናወነው የ21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በቡና 5-0 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል።
✨☕️ “ራሳችንን በደንብ የገለፅንበት ጨዋታ ነበር”
ገዛኸኝ ከተማ – ኢትዮጵያ ቡና
ስለጨዋታው…
✨☕️ “ጥሩ ነገር ያየንበት እና ራሳችንን በደንብ የገለፅንበት ጨዋታ ነበር። ከዚህ በፊት የምንሰራውን ስራ ነው የሰራነው። ነገር ግን ውጤቱ ያስፈልገን ስለነበር ወደ አሸናፊነት ለመምጣት ተጫዋቾቹም ትልቅ መስዕዋትነት የከፈሉበት ትልቅ እና ድንቅ የሆነ ጨዋታ ነበር።”
ስለአቡበከር ቀይ ካርድ እና ተፅዕኖው…
✨☕️ “አቡበከር የወጣበት መንገድ እኔን አላሳመነኝም። ምክንያቱም የተማታው የነሱ ተጫዋች ነበር። ለምን ቀይ ካርድ እንደተሰጠውም አናውቅም ፤ በቀጣይ ትልቅ ተፅዕኖም ይፈጥራል።”
ስለአቡበከር ነፃ ሚና…
✨☕️ “ይህ ጉዳይ በመጀመሪያም በጨዋታ ዕቅዳችን ውስጥ ነበር። ነገር ግን ለመተግበር አጋጣሚዎቹ አልነበሩንም ፤ ተጫዋቾቻችን በጉዳት እና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት መሉ ሳይሆኑልን ቀርተው ነበር። አሁን ግን የዛሬ ተጋጣሚያችንን ከዚህ ቀደም እናውቀውም ስለነበር ይህንን ብንጠቀም የተሻለ ነገር ያመጣልናል ብለን በማሰብ ተግብረነዋል።
--------------------
✅☕️ “በዛሬው ጨዋታ በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል” ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከተማ
ስለጨዋታው…
✅☕️ “ስለጨዋታው ከመናገሬ በፊት በጣም ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ ለመጣው ደጋፊያችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለው። በአጠቃላይ ተጫዋቾቼ ከመቐለው ጨዋታ በኋላ ራሳቸውን ትልቅ አድርገው ነበር። የመጀመሪያ ዕቅዳችን እንደዚህ አልነበረም። ያላሰብነው እና ያልጠበቅነው ጨዋታ ነበር። ይህም ውጤት ይገጥመናል ብለን አላሰብንም። አንድአንድ አጋጣሚዎች ሊከሰቱ ይችላሉ። በአጠቃላይ በዛሬው ጨዋታ በትክክለኛው በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል።”
የጨዋታውን አቅጣጫ የቀየሩ ክስተቶች…
✅☕️ ” የመጀመሪያው ግብ ተጨርፎ ከተቆጠረብን በኋላ ለማጥቃት በምናስብበት ሰዓት የቡና የመልሶ ማጥቃት አመጣጣቸው እና ይኔ ተጫዋቾች ሰው አያያዛቸው በአጠቃላይ ከግብ ጠባቂ እስከ አጥቂ ድረስ ትክክል አልነበሩም። በጣም በጣም የተበላሸ ጨዋታ ነበር ፤ እንደዚህ ሆነን አናውቅም ከዚህ ቶሎ ለማገገም እንጥራለን። በአጠቃላይ ጨዋታው ስህተት ነበረው ተጋጣሚያችንም በልጦ አሸንፎናል። እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለው።”
የጨዋታ ዕቅድ…
✅☕️ “ባህር ዳር እንደምታውቁት አጥቅቶ የሚጫወት ቡድን ነው። ነገር ግን ዛሬ በመስመር የምንጫወተው ጨዋታ ተስብሮብናል። ኳስ ስናጋኝ መጫወት ብቻ ሆነ እና የእነሱ የመስመር ተከላካዮች ክፍተቶችን እንዲያገኙ ፈቀድንላቸው። ያንን ለማስተካከል ሞክረን ነበር። ብቻ በአጠቃላይ እኔም ተጫዋቾቼም ጥሩ ስላልነበርን ተበልጠን ተሸንፈናል።”
© ሶከር ኢትዮጵያ
@coffeefc @bunnafc @coffeefc
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 5-0 ባህር ዳር ከተማ
✨☕️ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም የተከናወነው የ21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በቡና 5-0 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል።
✨☕️ “ራሳችንን በደንብ የገለፅንበት ጨዋታ ነበር”
ገዛኸኝ ከተማ – ኢትዮጵያ ቡና
ስለጨዋታው…
✨☕️ “ጥሩ ነገር ያየንበት እና ራሳችንን በደንብ የገለፅንበት ጨዋታ ነበር። ከዚህ በፊት የምንሰራውን ስራ ነው የሰራነው። ነገር ግን ውጤቱ ያስፈልገን ስለነበር ወደ አሸናፊነት ለመምጣት ተጫዋቾቹም ትልቅ መስዕዋትነት የከፈሉበት ትልቅ እና ድንቅ የሆነ ጨዋታ ነበር።”
ስለአቡበከር ቀይ ካርድ እና ተፅዕኖው…
✨☕️ “አቡበከር የወጣበት መንገድ እኔን አላሳመነኝም። ምክንያቱም የተማታው የነሱ ተጫዋች ነበር። ለምን ቀይ ካርድ እንደተሰጠውም አናውቅም ፤ በቀጣይ ትልቅ ተፅዕኖም ይፈጥራል።”
ስለአቡበከር ነፃ ሚና…
✨☕️ “ይህ ጉዳይ በመጀመሪያም በጨዋታ ዕቅዳችን ውስጥ ነበር። ነገር ግን ለመተግበር አጋጣሚዎቹ አልነበሩንም ፤ ተጫዋቾቻችን በጉዳት እና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት መሉ ሳይሆኑልን ቀርተው ነበር። አሁን ግን የዛሬ ተጋጣሚያችንን ከዚህ ቀደም እናውቀውም ስለነበር ይህንን ብንጠቀም የተሻለ ነገር ያመጣልናል ብለን በማሰብ ተግብረነዋል።
--------------------
✅☕️ “በዛሬው ጨዋታ በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል” ጳውሎስ ጌታቸው – ባህር ዳር ከተማ
ስለጨዋታው…
✅☕️ “ስለጨዋታው ከመናገሬ በፊት በጣም ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ ለመጣው ደጋፊያችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለው። በአጠቃላይ ተጫዋቾቼ ከመቐለው ጨዋታ በኋላ ራሳቸውን ትልቅ አድርገው ነበር። የመጀመሪያ ዕቅዳችን እንደዚህ አልነበረም። ያላሰብነው እና ያልጠበቅነው ጨዋታ ነበር። ይህም ውጤት ይገጥመናል ብለን አላሰብንም። አንድአንድ አጋጣሚዎች ሊከሰቱ ይችላሉ። በአጠቃላይ በዛሬው ጨዋታ በትክክለኛው በሚገባ ተበልጠን ተሸንፈናል።”
የጨዋታውን አቅጣጫ የቀየሩ ክስተቶች…
✅☕️ ” የመጀመሪያው ግብ ተጨርፎ ከተቆጠረብን በኋላ ለማጥቃት በምናስብበት ሰዓት የቡና የመልሶ ማጥቃት አመጣጣቸው እና ይኔ ተጫዋቾች ሰው አያያዛቸው በአጠቃላይ ከግብ ጠባቂ እስከ አጥቂ ድረስ ትክክል አልነበሩም። በጣም በጣም የተበላሸ ጨዋታ ነበር ፤ እንደዚህ ሆነን አናውቅም ከዚህ ቶሎ ለማገገም እንጥራለን። በአጠቃላይ ጨዋታው ስህተት ነበረው ተጋጣሚያችንም በልጦ አሸንፎናል። እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለው።”
የጨዋታ ዕቅድ…
✅☕️ “ባህር ዳር እንደምታውቁት አጥቅቶ የሚጫወት ቡድን ነው። ነገር ግን ዛሬ በመስመር የምንጫወተው ጨዋታ ተስብሮብናል። ኳስ ስናጋኝ መጫወት ብቻ ሆነ እና የእነሱ የመስመር ተከላካዮች ክፍተቶችን እንዲያገኙ ፈቀድንላቸው። ያንን ለማስተካከል ሞክረን ነበር። ብቻ በአጠቃላይ እኔም ተጫዋቾቼም ጥሩ ስላልነበርን ተበልጠን ተሸንፈናል።”
© ሶከር ኢትዮጵያ
@coffeefc @bunnafc @coffeefc
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
ፕሪምየር ሊግ በተባለበት ቀን ይካሄድ ይሆን?
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የፊታችን ሐሙስ በሚካሄዱ 8 ጨዋታዎች ይቀጥላል ተብሎ መርሐግብር የወጣለት ቢሆንም በታሰበለት ጊዜ ላይካሄድ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።
ከአንዳንድ ክለቦች ባገኘነው መረጃ መሰረት ከፌዴሬሽኑ ሊግ ኮሚቴ ስልክ እየተደወለ ወዴትም አካባቢ እንዳትንቀሳቀሱ፤ የመርሐ-ግብር ለውጥ ካለ እናሳውቃችኃለን በመባል እንደተነገራቸው ሰምተናል። በዚህም መሠረት በተለይ የደቡብ ፖሊስ እግርኳስ ክለብ መንገድ ጀምረው ወደ መጡበት እየተመለሱ መሆናቸውን ለማወቅ ችለናል።
የሊግ ኮሚቴው ተወዳዳሪ ክለቦችን ቆዩ ያለበት ምክንያት በይፋ የገለፀ ነገር ባይኖርም ” የተቋረጡ ውድድሮች ሳይካሄዱ ሌሎች ውድድሮችን ማስኬድ አዳጋች ሊሆን ይችላል በሚል 22ኛው ሳምንት ውድድርን ላይካሄድ እንደሚችል ሰምተናል። በአሁን ሰአት የሊግ ኮሚቴ አባላት ስለቀጣይ መርሐግብሩ መካሄድ አለመካሄድ ለመወሰን ስብሰባ መቀመጣቸውን ለማረጋገጥ ችለናል::
@SoccerEthiopia
@coffeefc
@bunnafc
👆👆👆 @coffeefc 👆👆👆
ፕሪምየር ሊግ በተባለበት ቀን ይካሄድ ይሆን?
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የፊታችን ሐሙስ በሚካሄዱ 8 ጨዋታዎች ይቀጥላል ተብሎ መርሐግብር የወጣለት ቢሆንም በታሰበለት ጊዜ ላይካሄድ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።
ከአንዳንድ ክለቦች ባገኘነው መረጃ መሰረት ከፌዴሬሽኑ ሊግ ኮሚቴ ስልክ እየተደወለ ወዴትም አካባቢ እንዳትንቀሳቀሱ፤ የመርሐ-ግብር ለውጥ ካለ እናሳውቃችኃለን በመባል እንደተነገራቸው ሰምተናል። በዚህም መሠረት በተለይ የደቡብ ፖሊስ እግርኳስ ክለብ መንገድ ጀምረው ወደ መጡበት እየተመለሱ መሆናቸውን ለማወቅ ችለናል።
የሊግ ኮሚቴው ተወዳዳሪ ክለቦችን ቆዩ ያለበት ምክንያት በይፋ የገለፀ ነገር ባይኖርም ” የተቋረጡ ውድድሮች ሳይካሄዱ ሌሎች ውድድሮችን ማስኬድ አዳጋች ሊሆን ይችላል በሚል 22ኛው ሳምንት ውድድርን ላይካሄድ እንደሚችል ሰምተናል። በአሁን ሰአት የሊግ ኮሚቴ አባላት ስለቀጣይ መርሐግብሩ መካሄድ አለመካሄድ ለመወሰን ስብሰባ መቀመጣቸውን ለማረጋገጥ ችለናል::
@SoccerEthiopia
@coffeefc
@bunnafc