ባለስልጣኑ በለውጥ አመራር እና በውሳኔ ሰጪነት ላይ ስልጠና ሰጠ
05/04/2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከማዕከል እስከ ወረዳ ለሚገኙ አመራሮች በስልታዊ አስተቃቀድ፣ በአስተዳደር ፣ውሳኔ ሰጪነትና እና የለውጥ አመራር ላይ ስልጠና ሰጠ።
የስልጠናው መክፈቻ ንግግር ያደረኩት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተቋማችን የቅድመ መከላከል እና ስልጠና ዘርፍ በእቅድ ውስጥ በመያዝ የአመራሮችን አቅም ይገነባል ተብሎ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል።
አክለውም ሰልጣኝ አመራሮ በሚኖረው የ3 ቀናት ቆይታ በስልጠናው መሰረት የተቋሙን ፍላጎት እና አላማ አውቆ ወደ ስራ መግባት ያስፈልጋል ሲሉ ተናግረዋል።
ስልጠናው ከኢትዮጲያ ስራ አመራር ኢንሰቲትዩት በመጡ አሰልጣኝ ዶ/ር ጀቤሳ ተሾመ እና በአቶ ሀገር መኩሪያ ለቀጣይ 2 ቀናት የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል።
የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮማንደር አህመድ መሀመድ ስልጠናው በእውቀት ላይ የተመሰረተ አመራር ለመፍጠር ወሳኝነት እንዳለው ተናግረው ስልጠናው ለቀጣይ ሁለት ቀናት በጥብቅ ዲሲፕሊን እንደሚመራ ገልፀዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
05/04/2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከማዕከል እስከ ወረዳ ለሚገኙ አመራሮች በስልታዊ አስተቃቀድ፣ በአስተዳደር ፣ውሳኔ ሰጪነትና እና የለውጥ አመራር ላይ ስልጠና ሰጠ።
የስልጠናው መክፈቻ ንግግር ያደረኩት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተቋማችን የቅድመ መከላከል እና ስልጠና ዘርፍ በእቅድ ውስጥ በመያዝ የአመራሮችን አቅም ይገነባል ተብሎ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል።
አክለውም ሰልጣኝ አመራሮ በሚኖረው የ3 ቀናት ቆይታ በስልጠናው መሰረት የተቋሙን ፍላጎት እና አላማ አውቆ ወደ ስራ መግባት ያስፈልጋል ሲሉ ተናግረዋል።
ስልጠናው ከኢትዮጲያ ስራ አመራር ኢንሰቲትዩት በመጡ አሰልጣኝ ዶ/ር ጀቤሳ ተሾመ እና በአቶ ሀገር መኩሪያ ለቀጣይ 2 ቀናት የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል።
የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮማንደር አህመድ መሀመድ ስልጠናው በእውቀት ላይ የተመሰረተ አመራር ለመፍጠር ወሳኝነት እንዳለው ተናግረው ስልጠናው ለቀጣይ ሁለት ቀናት በጥብቅ ዲሲፕሊን እንደሚመራ ገልፀዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
የአንካራው ስምምነት የተገኘው ውጤት የሀገራችን ጠንካራ የዲፕሎማሲ ውጤት ማሳያ መሆኑን ተገለፀ
07/04/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የማዕከል፣የክፍለ ከተማና የወረዳ ኃላፊዎች እእንዲሁም የማዕከሉ ዳይሬክተሮች በተገኙበት በወቅታዊ በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን የአንካራ ስምምነት ተከትሎ የውይይት መድረክ ተካሄደ።
የውይይቱ መነሻ ሰነድ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ ቤት የአቅም ግንባታ እና የፖለቲካ ዘርፍ ምክትል ሀላፊ አቶ ዘውዱ ከበደ የአንካራው ስምምነት የተገኘው ውጤት የሀገራችን ጠንካራ የዲፕሎማሲ ውጤት ማሳያ መሆኑ ገልፀዋል።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅኖ ፈጣሪነት ለማሳጣት በጎረቤት ሀገራት በጠላትነተ ለማስፈረጅ የየተዘጋጁ አካላት ሴራ ያከሸፈ መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም ስምምነቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ ጥበብና ብስለት በተሞላበት መንገድ ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄ በህጋዊ መልኩ ምላሽ የተገኘበት መሆኑ ገልፀዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በአንካራው ስምምነት በርካታ የኢኮኖሚ ትሩፋቶች የሚያስገኝ በመሆኑ የተጀመሩ የልማት ስራዎች አጠናክሮ በማስቀጠል የሀገራችን ብልፅግና እውን ለማድረግ የሚያጠናክር መሆኑ ገልፀዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
07/04/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የማዕከል፣የክፍለ ከተማና የወረዳ ኃላፊዎች እእንዲሁም የማዕከሉ ዳይሬክተሮች በተገኙበት በወቅታዊ በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን የአንካራ ስምምነት ተከትሎ የውይይት መድረክ ተካሄደ።
የውይይቱ መነሻ ሰነድ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ ቤት የአቅም ግንባታ እና የፖለቲካ ዘርፍ ምክትል ሀላፊ አቶ ዘውዱ ከበደ የአንካራው ስምምነት የተገኘው ውጤት የሀገራችን ጠንካራ የዲፕሎማሲ ውጤት ማሳያ መሆኑ ገልፀዋል።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅኖ ፈጣሪነት ለማሳጣት በጎረቤት ሀገራት በጠላትነተ ለማስፈረጅ የየተዘጋጁ አካላት ሴራ ያከሸፈ መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም ስምምነቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ ጥበብና ብስለት በተሞላበት መንገድ ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄ በህጋዊ መልኩ ምላሽ የተገኘበት መሆኑ ገልፀዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በአንካራው ስምምነት በርካታ የኢኮኖሚ ትሩፋቶች የሚያስገኝ በመሆኑ የተጀመሩ የልማት ስራዎች አጠናክሮ በማስቀጠል የሀገራችን ብልፅግና እውን ለማድረግ የሚያጠናክር መሆኑ ገልፀዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ ሰሞኑን በNBC Ethiopia በሳምንቱ ጫወታ ፕሮግራም ስለደንብ ማስከበር ባለስልጣን የቀረበው መረጃ የተሳሳተና ተቋሙን የማይገልፅ መሆኑ አስታወቀ
16/04/2017 ዓ.ም
**አዲስ አባባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ደንብና ህግና የማስከበር ተግባሩን ለማስተጓጎል ሆን ብለው የተቋሙን ስም ለማጠልሸት የተሳሳተ አመለካከት በህብረተሰቡ ላይ እንዲሰርፅ በሚያደርጉ ግለሰቦችና ተቋማት በህግ አግባብ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
የባለስልጣኑ የህግ አገልግሎት ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ ኮርሳ ሰሞኑን በNBC Ethiopia በሳምንቱ ጫወታ ፕሮግራም ስለደንብ ማስከበር ባለስልጣን የቀረበውና በሶሻል ሚዲያዎች የተጋራው መረጃ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የማይገልፅና ከሚሰጠው አገልግሎት ፈፅሞ የተሳሳተ መረጃ መሆኑ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ አቅራቢው ስለባለስልጣኑ የገለፀው መረጃ ከተቋሙ ተግባር ፍፁም አሉባልታና የሀሰት መሆናቸውና ድርጊቱ ህገ-ወጦችን የሚደግፍና የሚያበረታታ በመሆኑ ሊታረም እንደሚገባ ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ ፕሮግራሙ ከሚዲያ እና ከጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር ባፈነገጠ መልኩ የተቋሙን ሀሳብ፣ አሰራርና መመሪያ ለህብረተሰቡ አሉታዊ እንዳለውና በጥላቻና ሀላፊነት በጎደለው መልኩ የቀረበ በመሆኑ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል።
ፕሮግራሙ እንደ ሚዲያ አሰራር የተቋሙ ስራዎች በመግለፅ ክፍተቶቹን እንዲታረሙ ማሳየት ሲገባው ሆን ብሎ ከዚህ በተቃራኒ ፍፁም አሉታዊና የጥላቻ አመለካከትን የቀረበበት በመሆኑ ጉዳዩ ለህግ እንደሚያቀርበው ባለስልጣኑ አስታውቋል።
ተቋሙ የሄደበትን በህግ የመጠየቅ ሂደትና የደረሰበት ውጤት ለህብረተሰቡ ግልፅ እንደሚደረግና በተቋሙ ላይ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጭ ማንኛውም አካላት ላይ በህግ አግባብ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አቶ ብርሃኑ ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ አዲስ አበባ ከተማን ውብ ፣ፅዱ፣ ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ለማድረግ የደንብ መተላለፎች ለመከላከልና የበኮሪደር ልማቱ መሰረተ ልማት ደህንነት ለማስጠበቅ የተሰጠውን ሀላፊነት ለመወጣት ቀን ከለሊት እየሰራ ያለውን ስራ በሀሰት መረጃዎች አንደማይደናቀፍ አስታውቋል፡፡
ባለስልጣኑ በሀሰት መረጃ እና በአሉባልታዎች የተቋሙን ስም ለማጠልሸትና ለህብረተሰቡ የተሳሳተ መረጃ የሚሰጡ ግለሰቦችና ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
መረጃው፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
16/04/2017 ዓ.ም
**አዲስ አባባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ደንብና ህግና የማስከበር ተግባሩን ለማስተጓጎል ሆን ብለው የተቋሙን ስም ለማጠልሸት የተሳሳተ አመለካከት በህብረተሰቡ ላይ እንዲሰርፅ በሚያደርጉ ግለሰቦችና ተቋማት በህግ አግባብ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
የባለስልጣኑ የህግ አገልግሎት ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ ኮርሳ ሰሞኑን በNBC Ethiopia በሳምንቱ ጫወታ ፕሮግራም ስለደንብ ማስከበር ባለስልጣን የቀረበውና በሶሻል ሚዲያዎች የተጋራው መረጃ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የማይገልፅና ከሚሰጠው አገልግሎት ፈፅሞ የተሳሳተ መረጃ መሆኑ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ አቅራቢው ስለባለስልጣኑ የገለፀው መረጃ ከተቋሙ ተግባር ፍፁም አሉባልታና የሀሰት መሆናቸውና ድርጊቱ ህገ-ወጦችን የሚደግፍና የሚያበረታታ በመሆኑ ሊታረም እንደሚገባ ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ ፕሮግራሙ ከሚዲያ እና ከጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር ባፈነገጠ መልኩ የተቋሙን ሀሳብ፣ አሰራርና መመሪያ ለህብረተሰቡ አሉታዊ እንዳለውና በጥላቻና ሀላፊነት በጎደለው መልኩ የቀረበ በመሆኑ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል።
ፕሮግራሙ እንደ ሚዲያ አሰራር የተቋሙ ስራዎች በመግለፅ ክፍተቶቹን እንዲታረሙ ማሳየት ሲገባው ሆን ብሎ ከዚህ በተቃራኒ ፍፁም አሉታዊና የጥላቻ አመለካከትን የቀረበበት በመሆኑ ጉዳዩ ለህግ እንደሚያቀርበው ባለስልጣኑ አስታውቋል።
ተቋሙ የሄደበትን በህግ የመጠየቅ ሂደትና የደረሰበት ውጤት ለህብረተሰቡ ግልፅ እንደሚደረግና በተቋሙ ላይ የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጭ ማንኛውም አካላት ላይ በህግ አግባብ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አቶ ብርሃኑ ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ አዲስ አበባ ከተማን ውብ ፣ፅዱ፣ ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ለማድረግ የደንብ መተላለፎች ለመከላከልና የበኮሪደር ልማቱ መሰረተ ልማት ደህንነት ለማስጠበቅ የተሰጠውን ሀላፊነት ለመወጣት ቀን ከለሊት እየሰራ ያለውን ስራ በሀሰት መረጃዎች አንደማይደናቀፍ አስታውቋል፡፡
ባለስልጣኑ በሀሰት መረጃ እና በአሉባልታዎች የተቋሙን ስም ለማጠልሸትና ለህብረተሰቡ የተሳሳተ መረጃ የሚሰጡ ግለሰቦችና ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
መረጃው፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ የህዝብና የመንግስትን መሬት የወረረን ግለሰብ ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ
ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ቶልቻ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሬት ባንክ የገባን የህዝብና የመንግስትን መሬት በህገወጥ መንገድ ለግል ጥቅም ለማዋል የተወረረን መሬት ማስመለሱ አስታውቋል።
ግለሰቡ በሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ 477.61ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በማጠር የወረረ መሆኑን በባለስልጣኑ የለሚኩራ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር አባላቱ በተደረገው ክትትል የተደረሰበት መሆኑ ተጠቁሟል።
ባለስልጣኑ መረጃውን በማጣራት ከፖሊስ አባላት ጋር በመሆን ግለሰቡን በቁጥጥር ስር በማዋል በሊዝ አዋጅ ተጠያቂ እንዲቀጣ ክስ እንዲመሰረት በማድረግ የታጠረውን ቦታ በማፍረስ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ማድረጉ ገልጿል።
ባለስልጣኑ በህገ ወጦች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለፀ ሲሆን ደንብ የሚተላለፉ አንዳንድ ግድ የሌሽና ስግብግብ ግለሠቦችን ልማት ወዳዱ የከተማችን ነዋሪዎች በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪውን ያቀርባል ።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ቶልቻ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሬት ባንክ የገባን የህዝብና የመንግስትን መሬት በህገወጥ መንገድ ለግል ጥቅም ለማዋል የተወረረን መሬት ማስመለሱ አስታውቋል።
ግለሰቡ በሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ 477.61ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በማጠር የወረረ መሆኑን በባለስልጣኑ የለሚኩራ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር አባላቱ በተደረገው ክትትል የተደረሰበት መሆኑ ተጠቁሟል።
ባለስልጣኑ መረጃውን በማጣራት ከፖሊስ አባላት ጋር በመሆን ግለሰቡን በቁጥጥር ስር በማዋል በሊዝ አዋጅ ተጠያቂ እንዲቀጣ ክስ እንዲመሰረት በማድረግ የታጠረውን ቦታ በማፍረስ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ማድረጉ ገልጿል።
ባለስልጣኑ በህገ ወጦች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለፀ ሲሆን ደንብ የሚተላለፉ አንዳንድ ግድ የሌሽና ስግብግብ ግለሠቦችን ልማት ወዳዱ የከተማችን ነዋሪዎች በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪውን ያቀርባል ።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
www.aacea.gov.et
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን | Home Page
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን 74/2014 ዓ.ም በአንቀጽ 47 መሰረት ተጨማሪ ተግባርና ኃላፊነት ተሰጥቶት ባለስልጣን ሆኖ የተቋቋመ ሲሆን አዋጅ ቁጥር 74/2014 መሰረት በማድረግ ባለስልጣኑ ደንብ ቁጥር 150/2015 በም/ቤት በማጸደቅ እና መዋቅራዊ ክለሳ በማድረግ ተመሠረተ።
ባለስልጣኑ በ2017 በመጀመሪያ ስድስት ወራት በተከነናወኑ ተግባራት ላይ የተሰጡ ሚዲያ ሽፋኖች https://vm.tiktok.com/ZMkAouKT2/
TikTok
TikTok · አዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
314 likes, 18 comments. “ባለስልጣኑ በ2017 በመጀመሪያ ስድስት ወራት በተከነናወኑ ተግባራት ላይ የተሰጡ ሚዲያ ሽፋኖች #media #ሚዲያ #ሚዲያዎች #ደንብ #ማስከበር #ባለስልጣን @NBC Ethiopia @Addis Media Network @AbiyAhmedAli @Addis Ababa City Communication @EBC News @Fana Media Corporation-FMC @Mayor Adanech…