የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት አዋኪ ተግባር ማስጠቀሚያ እቃዎች አስወገደ።
ግንቦት 1/2016 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት በክፍለ ከተማው በተለያዩ ቦታዎች አዋኪ ድርጊቶች ሲከናወን እርምጃ በመውሰድ የወረሳቸውን የሺሻ ማስጨሻ እቃዎችን በማቃጠል አስወገደ ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ፣ ከሰላምና ጸጥታ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በተለያዩ ጊዜያቶች ከተለያዩ ንግድ ቤቶች ፣ ሆቴሎች ፣መኖሪያ ቤቶችና ከፔንሲዮኖች በተደረገ ክትትልና ድንገተኛ ኦፕሬሽን ከ1000 በላይ የሺሻ ማስጨሻ እቃዎችን በመውረስ በዛሬው ዕለት በማቃጠል
እንዲወገዱ ተደረገ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ ሻምበል ኑርልኝ ገ/ኪዳን እንደገለፁት በጊዜው ድርጊቱን ሲያከናውኑ የተገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ እቃዎቹ የተወረሱ መሆኑን ገልጸዋል ።
አክለውም ህብረተሰቡ መሰል አዋኪ ድርጊቶች ሲፈጽሙና ሲያስጠቅሙ ከተመለከተም በአካባቢው ለሚገኙ የፀጥታ አካላት በመጠቆምና በነፃ የስልክ መስመር 9995 ትብብሩን ሊያደርግ እንደሚገባም ኃላፊው ተናግረዋል ።
የክ/ከተማው የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ም/ኢንስፔክተር ፍፁም ወልደ አንደተናገሩት አዋኪ ተግባራት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ የክትትል ስራዎችን በማጠናከር እንዲቀንሱ ማድረግ ይገባል ብለዋል ።
ህብረተሰቡ በአሁኑ ሰዓት ህገ ወጥነትን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ስራ በማጠናከርና በባለቤትነት ተባባሪ በመሆን ሊሰሩ እንደሚገባና ከመሰል አዋኪ ተግባራት ራሳቸውን በማራቅ ለሌሎች አርዓያ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
ግንቦት 1/2016 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት በክፍለ ከተማው በተለያዩ ቦታዎች አዋኪ ድርጊቶች ሲከናወን እርምጃ በመውሰድ የወረሳቸውን የሺሻ ማስጨሻ እቃዎችን በማቃጠል አስወገደ ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ፣ ከሰላምና ጸጥታ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በተለያዩ ጊዜያቶች ከተለያዩ ንግድ ቤቶች ፣ ሆቴሎች ፣መኖሪያ ቤቶችና ከፔንሲዮኖች በተደረገ ክትትልና ድንገተኛ ኦፕሬሽን ከ1000 በላይ የሺሻ ማስጨሻ እቃዎችን በመውረስ በዛሬው ዕለት በማቃጠል
እንዲወገዱ ተደረገ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ ሻምበል ኑርልኝ ገ/ኪዳን እንደገለፁት በጊዜው ድርጊቱን ሲያከናውኑ የተገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ እቃዎቹ የተወረሱ መሆኑን ገልጸዋል ።
አክለውም ህብረተሰቡ መሰል አዋኪ ድርጊቶች ሲፈጽሙና ሲያስጠቅሙ ከተመለከተም በአካባቢው ለሚገኙ የፀጥታ አካላት በመጠቆምና በነፃ የስልክ መስመር 9995 ትብብሩን ሊያደርግ እንደሚገባም ኃላፊው ተናግረዋል ።
የክ/ከተማው የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ም/ኢንስፔክተር ፍፁም ወልደ አንደተናገሩት አዋኪ ተግባራት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ የክትትል ስራዎችን በማጠናከር እንዲቀንሱ ማድረግ ይገባል ብለዋል ።
ህብረተሰቡ በአሁኑ ሰዓት ህገ ወጥነትን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ስራ በማጠናከርና በባለቤትነት ተባባሪ በመሆን ሊሰሩ እንደሚገባና ከመሰል አዋኪ ተግባራት ራሳቸውን በማራቅ ለሌሎች አርዓያ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
❤2👍1
የዛሬ ጀምበር ወጥታ እስክትጠልቅ ለ #ጽዱኢትዮጵያ ስራችን ሃምሳ ሚሊዮን ብር ኢትዮጵያውያን ሁሉ ልናዋጣ አቅደን ነበር።
ያሰብነውን ሳናሳካ ጀምበር የሚጠልቅብን አይደለንምና በአንድ ጀምበር ከ154 ሚሊዮን ብር በላይ ማዋጣት ችለናል። ኢትዮጵያን ሲያኮሩ የኖሩ አትሌቶች፣ ስፖርተኞች እና ደጋፊዎች፣ የዘወትር አገልጋይ የታክሲ አሽከርካሪዎች፣ ለኅሊናም ለአካባቢም ንፅህና የሚቀኙ ከያንያን፣ ምሁራን፣ ባለሃብቶች በቴሌቶኑ ስፍራ በመገኘት ላደረጉት አስተዋጽዎ እነሆ ምስጋና።
በመላው አለም ሆነው በዛሬዋ ጀምበር በዲጂታል ቴሌቶኑ የተሳተፉ ከአርባ ሺህ በላይ ዜጎች ለፅዱ ኢትዮጵያ ያላቸው ምኞት መግለጫ የሆነው አስተዋፅዖ በተግባር በየአካባቢው በሚገነቡ የሕዝብ መፀዳጃዎች ይታወሳል።
ይህ ትውልድ ጀምበር ወጥታ በገባች ቁጥር ለመጪው ትውልድ መስፈንጠሪያ የሚሆን ብሩህ እና ፅኑ መሰረት ደልድሎ ያወርሳል። ምኞት ተግባራችን ሁሉ የተሻለች ኢትዮጵያን በኅብረት ገንብቶ ማቆየት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ
ያሰብነውን ሳናሳካ ጀምበር የሚጠልቅብን አይደለንምና በአንድ ጀምበር ከ154 ሚሊዮን ብር በላይ ማዋጣት ችለናል። ኢትዮጵያን ሲያኮሩ የኖሩ አትሌቶች፣ ስፖርተኞች እና ደጋፊዎች፣ የዘወትር አገልጋይ የታክሲ አሽከርካሪዎች፣ ለኅሊናም ለአካባቢም ንፅህና የሚቀኙ ከያንያን፣ ምሁራን፣ ባለሃብቶች በቴሌቶኑ ስፍራ በመገኘት ላደረጉት አስተዋጽዎ እነሆ ምስጋና።
በመላው አለም ሆነው በዛሬዋ ጀምበር በዲጂታል ቴሌቶኑ የተሳተፉ ከአርባ ሺህ በላይ ዜጎች ለፅዱ ኢትዮጵያ ያላቸው ምኞት መግለጫ የሆነው አስተዋፅዖ በተግባር በየአካባቢው በሚገነቡ የሕዝብ መፀዳጃዎች ይታወሳል።
ይህ ትውልድ ጀምበር ወጥታ በገባች ቁጥር ለመጪው ትውልድ መስፈንጠሪያ የሚሆን ብሩህ እና ፅኑ መሰረት ደልድሎ ያወርሳል። ምኞት ተግባራችን ሁሉ የተሻለች ኢትዮጵያን በኅብረት ገንብቶ ማቆየት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ
👏3❤1👍1