ባለስልጣኑ የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር አከናወነ
12- 12- 2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ሰኞ ማለዳ ከስራ መግቢያ በፊት የሚያካሂደው የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ፕሮግራም ከማዕከሉ ሰራተኞች ጋር አካሂዳል፡፡
በዕለቱ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ የስነምግባርና የጸረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬእተር እንደገለፁት በሳምንቱ ያሉትን የስራ ጊዜያቶች በንቃት ለማሳለፍና በሰራተኞች መካከል ያለውን ግንኙነት በማጠናከር ተቀራርቦ ለመስራት ፕሮግራሙ የሚያግዝ ነው በማለት የመልካም ሳምንት ምኞታቸውን ገልጸዋል ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ የህግ ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ ኮርሳ የራሳቸውን የህይወት ተሞክሮ ለሰራተኞች ልምድና እውቀት ይሆን ዘንድ አካፍለዋል ።
በተጨማሪም የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ ያዘጋጁትን ሰነድ ለሰራተኛው በሚመጥን መልኩ በዝርዝር አቅርበዋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
12- 12- 2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ሰኞ ማለዳ ከስራ መግቢያ በፊት የሚያካሂደው የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ፕሮግራም ከማዕከሉ ሰራተኞች ጋር አካሂዳል፡፡
በዕለቱ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ የስነምግባርና የጸረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬእተር እንደገለፁት በሳምንቱ ያሉትን የስራ ጊዜያቶች በንቃት ለማሳለፍና በሰራተኞች መካከል ያለውን ግንኙነት በማጠናከር ተቀራርቦ ለመስራት ፕሮግራሙ የሚያግዝ ነው በማለት የመልካም ሳምንት ምኞታቸውን ገልጸዋል ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ የህግ ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ ኮርሳ የራሳቸውን የህይወት ተሞክሮ ለሰራተኞች ልምድና እውቀት ይሆን ዘንድ አካፍለዋል ።
በተጨማሪም የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ ያዘጋጁትን ሰነድ ለሰራተኛው በሚመጥን መልኩ በዝርዝር አቅርበዋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍4
ዛሬ የ90 ቀን የሁለት ወር ሥራ አፈፃፀም ገምግመናል::
የአገልግሎት አሰጣጥ ማዘመን እና የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ የሚቀርቡ ግብአቶች አቅርቦትን ፣ የገበያ ማረጋጋት ፣የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፣ የፕሮጀክቶች ግንባታ፣ የገቢ አፍፃፀም እና ለኮንፍረንስ የቱሪዝምን ምቹ ሁኔታ መፍጠር በትኩረት ገምግመናል።
በዚህም የሁለቱ ወር ስራ አፍፃፀም ውጤታማ እንደነበረም በርካታ ማሳያዎች ቀርበዋል ።በተለይ ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ምርቶች በስፋት ወደ ከተማው መግባታቸው ፣ የገቢ አፈፃፀም፣ የክረምት በጐ ፍቃድ አገልግሎት፣ የስራ እድል ፈጠራ እና የፕሮጀክቶች አፈፃፀም የተሻሉ እንደነበራቸው አይተናል።
በሌላ በኩል ደግሞ መሻሻል የሚገባቸው እና በክፍታት የታዩትን በፍጥነት እንዲታረም አቅጣጫ አስቀምጠናል።ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ የሚከናወኑት 2ተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ እንዲሁም የካሪቢያን መሪዎች ታላላቅ ስብስባ እና ጉባኤን በፍጹም ፀጥታ፣ በትሁት ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ተቀብለን ለማስተናገድ ከወትሮው የተለያ ርብርብ እንድናደርግ ፤ ሁሉም የከተማው አመራር በትኩረት እንዲሰራ ተግባብተናል::
ማህበረሰባችንም ለእንግዶቻችን ኢትዮጵያዊ ጨዋነትን በተግባር እንድናስይ ስል በአክብሮት እጠይቃለሁ::
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ !
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአገልግሎት አሰጣጥ ማዘመን እና የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ የሚቀርቡ ግብአቶች አቅርቦትን ፣ የገበያ ማረጋጋት ፣የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፣ የፕሮጀክቶች ግንባታ፣ የገቢ አፍፃፀም እና ለኮንፍረንስ የቱሪዝምን ምቹ ሁኔታ መፍጠር በትኩረት ገምግመናል።
በዚህም የሁለቱ ወር ስራ አፍፃፀም ውጤታማ እንደነበረም በርካታ ማሳያዎች ቀርበዋል ።በተለይ ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ምርቶች በስፋት ወደ ከተማው መግባታቸው ፣ የገቢ አፈፃፀም፣ የክረምት በጐ ፍቃድ አገልግሎት፣ የስራ እድል ፈጠራ እና የፕሮጀክቶች አፈፃፀም የተሻሉ እንደነበራቸው አይተናል።
በሌላ በኩል ደግሞ መሻሻል የሚገባቸው እና በክፍታት የታዩትን በፍጥነት እንዲታረም አቅጣጫ አስቀምጠናል።ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ የሚከናወኑት 2ተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ እንዲሁም የካሪቢያን መሪዎች ታላላቅ ስብስባ እና ጉባኤን በፍጹም ፀጥታ፣ በትሁት ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ተቀብለን ለማስተናገድ ከወትሮው የተለያ ርብርብ እንድናደርግ ፤ ሁሉም የከተማው አመራር በትኩረት እንዲሰራ ተግባብተናል::
ማህበረሰባችንም ለእንግዶቻችን ኢትዮጵያዊ ጨዋነትን በተግባር እንድናስይ ስል በአክብሮት እጠይቃለሁ::
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ !
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
👍4
የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የህብረተሰቡን እርካታ ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለፀ
13- 11- 2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሁሉም ወረዳዎች " የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የአገልግሎት አሰጣጣ ምቹ፣ ቀልጣፋ ፍትሀዊ እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት መድረክ አካሄደ ።
በተደረጉት የህዝብ ንቅናቄ መድረኮች ላይ በመዘዋወር ምልከታ ያደረጉት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ህገ-ወጥነትን ለማስቀረት ህብረተሰቡን በማሳተፍ የሰላም ባለቤት በማድረግ እና ህገ-ወጦችን መከላከል ፣ መቆጠጠርና በጋራ እርምጃ መዉሰድ ሲቻል መሆኑን ገልፀው በቅንጅት መስራት በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል ሲሉም ገልጸዋል ።
በ2017 በጀት ዓመት የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል አንጻር ሰፊ ስራ መሰራቱንና ህገ ወጥ ተግባራትን በመከላከል፣ሰፊ የግንዛቤ ስራዎችን በመስራትና የደንብ ጥሰት የፈጸሙ አካላትን ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ በመውሰድና በመቅጣት አመርቂ ውጤት መገኘት መቻሉን ይህን ውጤት በ2018 በጀት ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት ጥንካሬዎችን በማስቀጠል ክፍተቶችን በማረም በትኩረት እንደሚሰሩ በየወረዳዉ ያሉ አመራሮች ሀሳባቸዉን ገልጸዋል፡፡
ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑንና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የህብረተሰቡን እርካታ ማረጋገጥ እንደሚገባ በመድረኮቹ ተገልጿል ።
በመድረኩ በየወረዳዎቹ የሚገኙ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት መሪ እቅድ ቀርቧል ።
የባለስልጣኑ አመራሮችና ዳይሬክተሮች በክላስተር በመከፋፈል ወረዳዎችን በቦታው በመገኘት የህዝብ ንቅናቄው መድረክ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ አድርገዋል ።
በቀረቡት ሪፖርትና ሰነድ ላይ ከህብረተሰቡ፣ ከጸጥታ አካላት፣ከብሎክ አደረጃጀቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግየተነሱ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶበቷል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
13- 11- 2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሁሉም ወረዳዎች " የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የአገልግሎት አሰጣጣ ምቹ፣ ቀልጣፋ ፍትሀዊ እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት መድረክ አካሄደ ።
በተደረጉት የህዝብ ንቅናቄ መድረኮች ላይ በመዘዋወር ምልከታ ያደረጉት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ህገ-ወጥነትን ለማስቀረት ህብረተሰቡን በማሳተፍ የሰላም ባለቤት በማድረግ እና ህገ-ወጦችን መከላከል ፣ መቆጠጠርና በጋራ እርምጃ መዉሰድ ሲቻል መሆኑን ገልፀው በቅንጅት መስራት በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል ሲሉም ገልጸዋል ።
በ2017 በጀት ዓመት የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል አንጻር ሰፊ ስራ መሰራቱንና ህገ ወጥ ተግባራትን በመከላከል፣ሰፊ የግንዛቤ ስራዎችን በመስራትና የደንብ ጥሰት የፈጸሙ አካላትን ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ በመውሰድና በመቅጣት አመርቂ ውጤት መገኘት መቻሉን ይህን ውጤት በ2018 በጀት ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት ጥንካሬዎችን በማስቀጠል ክፍተቶችን በማረም በትኩረት እንደሚሰሩ በየወረዳዉ ያሉ አመራሮች ሀሳባቸዉን ገልጸዋል፡፡
ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑንና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የህብረተሰቡን እርካታ ማረጋገጥ እንደሚገባ በመድረኮቹ ተገልጿል ።
በመድረኩ በየወረዳዎቹ የሚገኙ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት መሪ እቅድ ቀርቧል ።
የባለስልጣኑ አመራሮችና ዳይሬክተሮች በክላስተር በመከፋፈል ወረዳዎችን በቦታው በመገኘት የህዝብ ንቅናቄው መድረክ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ አድርገዋል ።
በቀረቡት ሪፖርትና ሰነድ ላይ ከህብረተሰቡ፣ ከጸጥታ አካላት፣ከብሎክ አደረጃጀቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግየተነሱ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶበቷል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍9
ባለስልጣኑ የደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች የ2018 በጀት አመት ካስኬዲንግ እቅድ የመፈራረም ስነ-ስርዓት አካሄደ
ነሀሴ 14/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበበ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2018 በጀት አመት መሪ እቅድ ካስኬዲንግ ከማዕከል ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የመፈራረም ስነ-ስርዓት አካሄደ ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የድጋፍ ሰጭ ዳይሬክትሬቶቹ ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉም በመተባበር ሚናውን በመወጣት ባለስልጣኑን የገፅታና ግንባታና ውጤታማነት ከፍ ማድረግ እንደሚገባ መልክት አስተላልፈዋል።
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ በባለስልጣኑ የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ባለስልጣኑ የደንብ ጥሰቶችን ከመቆጣጠር ከመከላከል በተጨማሪ በተቋም ግንባታው የተሞክሮ ማዕከል እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰዋል።
በ2017 በጀት የስመወገበውን ውጤት በ2018 በጀትም ለማስቀጠል እቅድ ዋና በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን በመወጣት ውጤቱን ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የባለስልጣኑ የዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ ቀደም ሲል ካስኬዲንጉን ለክፍለ ከተሞች እና ለዘርፎች ማውረዱን ጠቁመው በዛሬው ቀን ደግሞ ለደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች እቅድ እንደሚያወርዱ ገልፀዋል ።
ከዚህ በፊት የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ በስሩ ከሚገመተው ከስልጠናና ቅድመ መከላከል ዳይሬክቶሬቶች ጋር ካስኬዲንግ እቅድ የተፈራረሙ መሆኑ ተገልጿል።
የካስኬዲንእቅዱ በሂደት ለቡድኖች እና ለባለሙያ ድረስ በማውረድ እያንዳንዱ የወረደለትን ተግባራት በማከናወን በየጊዜው በድጋፍና በግብረ-መልስ መታየት እንዳለበት ተመላክቷል።
በመጨረሻም ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶቹ ከባለስልኑ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ጋር የ2018 በጀት ካስኬዲንግ እቅድ የወረደላቸውን ተፈራርመዋል።
መረጃው ፦የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://www.youtube.com/@AACODEENFORCEMENT
https://linktr.ee/aacodeenforcement
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
ነሀሴ 14/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበበ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2018 በጀት አመት መሪ እቅድ ካስኬዲንግ ከማዕከል ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የመፈራረም ስነ-ስርዓት አካሄደ ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የድጋፍ ሰጭ ዳይሬክትሬቶቹ ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉም በመተባበር ሚናውን በመወጣት ባለስልጣኑን የገፅታና ግንባታና ውጤታማነት ከፍ ማድረግ እንደሚገባ መልክት አስተላልፈዋል።
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ በባለስልጣኑ የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ባለስልጣኑ የደንብ ጥሰቶችን ከመቆጣጠር ከመከላከል በተጨማሪ በተቋም ግንባታው የተሞክሮ ማዕከል እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰዋል።
በ2017 በጀት የስመወገበውን ውጤት በ2018 በጀትም ለማስቀጠል እቅድ ዋና በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን በመወጣት ውጤቱን ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የባለስልጣኑ የዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ ቀደም ሲል ካስኬዲንጉን ለክፍለ ከተሞች እና ለዘርፎች ማውረዱን ጠቁመው በዛሬው ቀን ደግሞ ለደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች እቅድ እንደሚያወርዱ ገልፀዋል ።
ከዚህ በፊት የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ በስሩ ከሚገመተው ከስልጠናና ቅድመ መከላከል ዳይሬክቶሬቶች ጋር ካስኬዲንግ እቅድ የተፈራረሙ መሆኑ ተገልጿል።
የካስኬዲንእቅዱ በሂደት ለቡድኖች እና ለባለሙያ ድረስ በማውረድ እያንዳንዱ የወረደለትን ተግባራት በማከናወን በየጊዜው በድጋፍና በግብረ-መልስ መታየት እንዳለበት ተመላክቷል።
በመጨረሻም ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶቹ ከባለስልኑ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ጋር የ2018 በጀት ካስኬዲንግ እቅድ የወረደላቸውን ተፈራርመዋል።
መረጃው ፦የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://www.youtube.com/@AACODEENFORCEMENT
https://linktr.ee/aacodeenforcement
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
www.aacea.gov.et
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን | Home Page
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን 74/2014 ዓ.ም በአንቀጽ 47 መሰረት ተጨማሪ ተግባርና ኃላፊነት ተሰጥቶት ባለስልጣን ሆኖ የተቋቋመ ሲሆን አዋጅ ቁጥር 74/2014 መሰረት በማድረግ ባለስልጣኑ ደንብ ቁጥር 150/2015 በም/ቤት በማጸደቅ እና መዋቅራዊ ክለሳ በማድረግ ተመሠረተ።
👍3❤1