ባለስልጣኑ በመልካም አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች ስልጠና ሰጠ።
ነሀሴ 08 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ከ8ሺህ በላይ የባለስልጣኑን የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የሚመሩት በወረዳ አመራሩ በመሆኑ አመራሩ በመልካም አሰተዳደር የተቃኘ መሆን እንዳለበት በማሰብ ስልጠናው መዘጋጀቱ ገልፀዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ የወረዳ አመራሩ የተቋሙን ራዕይ እና ተልዕኮ ተረድቶ በጥብቅ ስነምግባር የመሪነት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ በመጠቆም ከስልጠናው የሚገኘውን አቅም ተጠቅሞ በሚመራው አካባቢ መልካም አስተዳደር ሊያሰፍን እነደሚገባ አስገንዝበዋል።
ስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ክትትልና ድጋፍ ቡድን መሪ አቶ ተስፋዬ ወረታ ተሰጥቷል።
በስልጠናው በመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ፣ መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ ፣አለም አቀፋ ትርጓሜዎች፣ በመልካም አስተዳደር መርሆች ፣መልካም አስተዳደር ማስፈን እና በመልካም አስተዳደር መለያ መስፈርቶች ዙርያ ስልጠናው ተሰጥቷል።
ሰልጣኞች በተሰጠው ስልጠና ከስልጠና በፊት እና ከስልጠና በኋላ በለመልካም አስተዳደር ስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ ለመለካት ፈተና ተሰጥቷል።
በስልጠናው በቂ ግንዛቤና እውቀት እንዳገኙ እና በቀጣይ በስራቸው መልካም አስተዳደር ተግባራዊ እንደሚያደርጉ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።
መረጃው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው
ነሀሴ 08 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ከ8ሺህ በላይ የባለስልጣኑን የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የሚመሩት በወረዳ አመራሩ በመሆኑ አመራሩ በመልካም አሰተዳደር የተቃኘ መሆን እንዳለበት በማሰብ ስልጠናው መዘጋጀቱ ገልፀዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ የወረዳ አመራሩ የተቋሙን ራዕይ እና ተልዕኮ ተረድቶ በጥብቅ ስነምግባር የመሪነት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ በመጠቆም ከስልጠናው የሚገኘውን አቅም ተጠቅሞ በሚመራው አካባቢ መልካም አስተዳደር ሊያሰፍን እነደሚገባ አስገንዝበዋል።
ስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ክትትልና ድጋፍ ቡድን መሪ አቶ ተስፋዬ ወረታ ተሰጥቷል።
በስልጠናው በመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ፣ መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ ፣አለም አቀፋ ትርጓሜዎች፣ በመልካም አስተዳደር መርሆች ፣መልካም አስተዳደር ማስፈን እና በመልካም አስተዳደር መለያ መስፈርቶች ዙርያ ስልጠናው ተሰጥቷል።
ሰልጣኞች በተሰጠው ስልጠና ከስልጠና በፊት እና ከስልጠና በኋላ በለመልካም አስተዳደር ስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ ለመለካት ፈተና ተሰጥቷል።
በስልጠናው በቂ ግንዛቤና እውቀት እንዳገኙ እና በቀጣይ በስራቸው መልካም አስተዳደር ተግባራዊ እንደሚያደርጉ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።
መረጃው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው
❤8👏4👍3
ባለስልጣኑ በመልካም አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች ስልጠና ሰጠ።
ነሀሴ 08 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ከ8ሺህ በላይ የባለስልጣኑን የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የሚመሩት በወረዳ አመራሩ በመሆኑ አመራሩ በመልካም አሰተዳደር የተቃኘ መሆን እንዳለበት በማሰብ ስልጠናው መዘጋጀቱ ገልፀዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ የወረዳ አመራሩ የተቋሙን ራዕይ እና ተልዕኮ ተረድቶ በጥብቅ ስነምግባር የመሪነት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ በመጠቆም ከስልጠናው የሚገኘውን አቅም ተጠቅሞ በሚመራው አካባቢ መልካም አስተዳደር ሊያሰፍን እነደሚገባ አስገንዝበዋል።
ስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ክትትልና ድጋፍ ቡድን መሪ አቶ ተስፋዬ ወረታ ተሰጥቷል።
በስልጠናው በመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ፣ መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ ፣አለም አቀፋ ትርጓሜዎች፣ በመልካም አስተዳደር መርሆች ፣መልካም አስተዳደር ማስፈን እና በመልካም አስተዳደር መለያ መስፈርቶች ዙርያ ስልጠናው ተሰጥቷል።
ሰልጣኞች በተሰጠው ስልጠና ከስልጠና በፊት እና ከስልጠና በኋላ በለመልካም አስተዳደር ስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ ለመለካት ፈተና ተሰጥቷል።
በስልጠናው በቂ ግንዛቤና እውቀት እንዳገኙ እና በቀጣይ በስራቸው መልካም አስተዳደር ተግባራዊ እንደሚያደርጉ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።
መረጃው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው
ነሀሴ 08 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ ለወረዳ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ከ8ሺህ በላይ የባለስልጣኑን የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የሚመሩት በወረዳ አመራሩ በመሆኑ አመራሩ በመልካም አሰተዳደር የተቃኘ መሆን እንዳለበት በማሰብ ስልጠናው መዘጋጀቱ ገልፀዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ የወረዳ አመራሩ የተቋሙን ራዕይ እና ተልዕኮ ተረድቶ በጥብቅ ስነምግባር የመሪነት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ በመጠቆም ከስልጠናው የሚገኘውን አቅም ተጠቅሞ በሚመራው አካባቢ መልካም አስተዳደር ሊያሰፍን እነደሚገባ አስገንዝበዋል።
ስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ክትትልና ድጋፍ ቡድን መሪ አቶ ተስፋዬ ወረታ ተሰጥቷል።
በስልጠናው በመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ፣ መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ ፣አለም አቀፋ ትርጓሜዎች፣ በመልካም አስተዳደር መርሆች ፣መልካም አስተዳደር ማስፈን እና በመልካም አስተዳደር መለያ መስፈርቶች ዙርያ ስልጠናው ተሰጥቷል።
ሰልጣኞች በተሰጠው ስልጠና ከስልጠና በፊት እና ከስልጠና በኋላ በለመልካም አስተዳደር ስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ ለመለካት ፈተና ተሰጥቷል።
በስልጠናው በቂ ግንዛቤና እውቀት እንዳገኙ እና በቀጣይ በስራቸው መልካም አስተዳደር ተግባራዊ እንደሚያደርጉ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።
መረጃው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው
👍3❤1