ባለስልጣኑ ለ3 ቀናት ሲሰጥ የቆየውን የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቀቀ
22/09 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ለማዕከል እና ለክፍለ ከተማ ሲቪለሸ ሠራተኞች በአንደኛና በሁለተኛ ዙር በአጠቃላይ ለ3 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየውን የአቅም ግንባታ ስልጠና አጠናቀቀ።
ስልጠናው በአሰልጣኝ ቢንያም አብረኃ በጊዜ አጠቃቀም፣ ውጤታማ የቡድን ትብብር ችሎታ እና የራስ ተነሳሺነት፣ እራስን ማስተዳደር እና ሌሎች ርዕሶች ላይ በምዘና የታጀበ ውጤታማ ስልጠና ተሰጥቷል።
በስልጠናውም ላይ ተሳታፊዎቹ የሰጡት አስተያየት በእውቀት፣ በአመለካከትና በክህሎታችን ላይ ስር ነቀል የሆነ ለውጥ የሚያመጣ እና ያገኘነው ስልጠናም በፈተና ጭምር የተረጋገጠ በመሆኑ ውጤታማ ነበር ሲሉ ተደምጠዋል።
በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊና ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ተገኝተዋል።
አቶ ንጋቱ እንዳሉት ተቋሙ ከፍተኛ በጀት በመመደብ የአቅም ግንባታ ስራ ላይ እየሠራ እንደሚገኝና በእውቀት በአስተሳሰብና ክህሎት የበቃ ባለሙያ ለተቋም ለውጥ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በቀጣይም መሰል ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።
ሰልጣኞችም ተቋሙ ከፍተኛ ትኩረት በማድረግ ያቀረበውን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ በአፈፃፀማችን ላይ የሚታይ ተጨባጭ ለውጥ በማስመዝገብ ለህብረተሰባችን የተሻለ አገልግሎት ልንሰጥ ይገባል ብለዋል።
በዚህ ቴክኖሎጂ በዘመነበት ክፍለ ዘመን ላይ እንደመገኘታች መጠን በተለያዩ የኦን ላይን ኮሮሶች ጭምር እራሳችንን በማብቃት በሁሉም ዘርፍ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያ ልንሆን ይገባል፤ በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
22/09 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ለማዕከል እና ለክፍለ ከተማ ሲቪለሸ ሠራተኞች በአንደኛና በሁለተኛ ዙር በአጠቃላይ ለ3 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየውን የአቅም ግንባታ ስልጠና አጠናቀቀ።
ስልጠናው በአሰልጣኝ ቢንያም አብረኃ በጊዜ አጠቃቀም፣ ውጤታማ የቡድን ትብብር ችሎታ እና የራስ ተነሳሺነት፣ እራስን ማስተዳደር እና ሌሎች ርዕሶች ላይ በምዘና የታጀበ ውጤታማ ስልጠና ተሰጥቷል።
በስልጠናውም ላይ ተሳታፊዎቹ የሰጡት አስተያየት በእውቀት፣ በአመለካከትና በክህሎታችን ላይ ስር ነቀል የሆነ ለውጥ የሚያመጣ እና ያገኘነው ስልጠናም በፈተና ጭምር የተረጋገጠ በመሆኑ ውጤታማ ነበር ሲሉ ተደምጠዋል።
በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ኃላፊና ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ተገኝተዋል።
አቶ ንጋቱ እንዳሉት ተቋሙ ከፍተኛ በጀት በመመደብ የአቅም ግንባታ ስራ ላይ እየሠራ እንደሚገኝና በእውቀት በአስተሳሰብና ክህሎት የበቃ ባለሙያ ለተቋም ለውጥ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በቀጣይም መሰል ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።
ሰልጣኞችም ተቋሙ ከፍተኛ ትኩረት በማድረግ ያቀረበውን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ በአፈፃፀማችን ላይ የሚታይ ተጨባጭ ለውጥ በማስመዝገብ ለህብረተሰባችን የተሻለ አገልግሎት ልንሰጥ ይገባል ብለዋል።
በዚህ ቴክኖሎጂ በዘመነበት ክፍለ ዘመን ላይ እንደመገኘታች መጠን በተለያዩ የኦን ላይን ኮሮሶች ጭምር እራሳችንን በማብቃት በሁሉም ዘርፍ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያ ልንሆን ይገባል፤ በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍3
የከተማዋ ነዋሪዎች ከደንብ ማስከበር ባለስልጣን ጋር አብሮ ለመስራትና ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ
ግንቦት 23/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 ዓ.ም የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀሙ ከከተማው ነዋሪዎች ጋር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣የክፍለ ከተማና የወረዳ ጽ/ቤት ሃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ውይይት አካሄደ።
የመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት በባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የከተማችን ሰላምና ልማት ወዳድ ህዝብረተሰብ በማሳተፍ ከተማችን የደንብ መተላለፎች የቀነሰባትና ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ እንድትሆን በርካታ ውጤታማ ስራዎች ማከናወናቸው ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስኪያጁ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቶች በመጠበቅ እንዲሁም በከተማወ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን ገልፀዋል።
በመድረኩ የባለስልጣን የ2017 ዓ.ም የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የባለስልጣኑ የዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በኮሎኔል አድማሱ ተክሌ ቀርቧል።
በእለቱ የወንዞች ዳርቻ ልማት ለመጠበቅ የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 በተመለከተ ዓላማዎቹ፣ የወጡ ዝርዝር ቅጣቶችና መደረግ ያለበት የመፍትሄ አቅጣጫዎች በግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሯ በወ/ሮ ሰርካለም ጌታሁን በሰነድ በማቅረብ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው በመድረኩ የደንብ ባለስልጣን ቀድሞ ከነበረበት አሠራሩና አደረጃጀቱ በማሻሻል አሁን ላይ እየሰራቸው ያሉትን ውጤታማ ስራዎች የልማቱ ባለቤት የሆነው ህብረተሰብ ምስክርነት የተመሠከረበት መድረክ መሆኑን ገልፀዎል።
አክለውም ህብረተሰቡ አሁነሰ ላይ ያለውን እገዛ በቀጣይም አጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክት አስተላልፈዋል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ በበኩላቸው ከህብረተሰቡ ጋር በቅንጅት በመስራታችን ለውጦች መጥተዋል፤ ይህንንም በትልልቅ መድርክ ላይ ከነዋሪው ህብረተሰብ በሚሰጡ አስተያየት ማረጋገጡ አመላክተዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ ወደፊትም ከናንተ ጋር ስራዎችን አጠናክረው በመቀጠል ባለስልጣኑን ከፍ ወዳለ ደረጃ በማድረስ ከተማችን ከህገወጥ እናፀዳለን ብለዋል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከጊዜ ወደጊዜ እራሱን እያጠናከረና አሰራሩን እያሻሻለ በመምጣቱ የከተማ አስተዳደሩና የማህበረሰቡ አለኝታ መሆኑ መቻሉ ገልፀዋል።
ተሳታፊዋቹ ለኦፊሰሮች ቀንና ሌሊት በሁሉም የልማት፣የፀጥታና በጎ-ተግባራት ላይ እየተሳተፉ በመሆኑ ልዩ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ገልፀዋል።
የከተማው ነዋሪዎች አዲስ አበባ የደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሚያከናውናቸው ማንኛውም ተግባራት በሚያስፈልገው ሁሉ አብሮ ለመስራትና ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በቀረበው አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን መድረኩን ሲመሩት በነበሩት ከፍተኛ አመራሮች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል።
ዘገባው:-የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት ነው።
ግንቦት 23/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 ዓ.ም የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀሙ ከከተማው ነዋሪዎች ጋር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣የክፍለ ከተማና የወረዳ ጽ/ቤት ሃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ውይይት አካሄደ።
የመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት በባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የከተማችን ሰላምና ልማት ወዳድ ህዝብረተሰብ በማሳተፍ ከተማችን የደንብ መተላለፎች የቀነሰባትና ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ እንድትሆን በርካታ ውጤታማ ስራዎች ማከናወናቸው ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስኪያጁ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቶች በመጠበቅ እንዲሁም በከተማወ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን ገልፀዋል።
በመድረኩ የባለስልጣን የ2017 ዓ.ም የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የባለስልጣኑ የዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በኮሎኔል አድማሱ ተክሌ ቀርቧል።
በእለቱ የወንዞች ዳርቻ ልማት ለመጠበቅ የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 በተመለከተ ዓላማዎቹ፣ የወጡ ዝርዝር ቅጣቶችና መደረግ ያለበት የመፍትሄ አቅጣጫዎች በግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሯ በወ/ሮ ሰርካለም ጌታሁን በሰነድ በማቅረብ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው በመድረኩ የደንብ ባለስልጣን ቀድሞ ከነበረበት አሠራሩና አደረጃጀቱ በማሻሻል አሁን ላይ እየሰራቸው ያሉትን ውጤታማ ስራዎች የልማቱ ባለቤት የሆነው ህብረተሰብ ምስክርነት የተመሠከረበት መድረክ መሆኑን ገልፀዎል።
አክለውም ህብረተሰቡ አሁነሰ ላይ ያለውን እገዛ በቀጣይም አጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክት አስተላልፈዋል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ በበኩላቸው ከህብረተሰቡ ጋር በቅንጅት በመስራታችን ለውጦች መጥተዋል፤ ይህንንም በትልልቅ መድርክ ላይ ከነዋሪው ህብረተሰብ በሚሰጡ አስተያየት ማረጋገጡ አመላክተዋል።
ምክትል ስራ አስኪያጁ ወደፊትም ከናንተ ጋር ስራዎችን አጠናክረው በመቀጠል ባለስልጣኑን ከፍ ወዳለ ደረጃ በማድረስ ከተማችን ከህገወጥ እናፀዳለን ብለዋል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከጊዜ ወደጊዜ እራሱን እያጠናከረና አሰራሩን እያሻሻለ በመምጣቱ የከተማ አስተዳደሩና የማህበረሰቡ አለኝታ መሆኑ መቻሉ ገልፀዋል።
ተሳታፊዋቹ ለኦፊሰሮች ቀንና ሌሊት በሁሉም የልማት፣የፀጥታና በጎ-ተግባራት ላይ እየተሳተፉ በመሆኑ ልዩ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ገልፀዋል።
የከተማው ነዋሪዎች አዲስ አበባ የደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሚያከናውናቸው ማንኛውም ተግባራት በሚያስፈልገው ሁሉ አብሮ ለመስራትና ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በቀረበው አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን መድረኩን ሲመሩት በነበሩት ከፍተኛ አመራሮች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል።
ዘገባው:-የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት ነው።
👍3❤1😢1
የባለስልጣኑ የ6ኛ ዙር ዕጩ ፖራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ስልጠና በተመለከተ የሽኝት እና የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ
26/09/2017 ዓ.ም
ይርጋለም/አፖስቶ/
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አፖስቶ ካምፓስ ለሁለት ወራት በወታደራዊ እና ንድፈ ሀሳብ ስልጠናዎች ሲያሰለጥናቸው የቆየው እጩ ፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የመሸኛ ዝግጅት እና በስልጠናው አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የእውቅና መርሀ-ግብር ተካሂድዋል።
በምስጋና ዝግጅቱ ላይ የባለስልጣኑ እና የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በየደረጃው በመገኘት በስልጠናው ሂደት የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የባለስልጣኑ ምክትል ስ/አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የሀገሪቱ ህግና ደንብ እንዲከበር የበኩልን አስተዋጽኦ በመወጣት ላይ እንደሚገኝ እና ለዚህም ማሳያ በየዙሩ ሰልጣኞችን በብቃት እያሰለጠነ እንደሚገኝ በመግለጽ በ6ኛ ዙር የኦፊሰሮች ስልጠና ላይም ይኸው ተግባር መቀጠሉን በማንሳት ለሰልጣኝ ኦፊሰሮቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
በፕሮግራሙ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መስፍን አበበ ሰልጣኝ ኦፊሰሮቹ ከስልጠናው ባገኙት እውቀት በተግባር በማዋል በቀጣይ ብቁ እና ሀላፊነቱን የሚወጣ ኦፊሰር በመሆን ተቋሙ የሚጥልባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ መልእክት አስተላልፈዋል።
በእለቱም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢ ውስጥ በ6ኛ ዙር ዕጩ ፖራ-ሚሊተሪ ሰልጣኝ ኦፊሰሮች የተገነባ መዝናኛ ቤት ተመርቆ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አስረክቧል።
በሳምራዊት ዘሪሁን
ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አፖስቶ ካምፓስ
26/09/2017 ዓ.ም
ይርጋለም/አፖስቶ/
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አፖስቶ ካምፓስ ለሁለት ወራት በወታደራዊ እና ንድፈ ሀሳብ ስልጠናዎች ሲያሰለጥናቸው የቆየው እጩ ፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የመሸኛ ዝግጅት እና በስልጠናው አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የእውቅና መርሀ-ግብር ተካሂድዋል።
በምስጋና ዝግጅቱ ላይ የባለስልጣኑ እና የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በየደረጃው በመገኘት በስልጠናው ሂደት የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የባለስልጣኑ ምክትል ስ/አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የሀገሪቱ ህግና ደንብ እንዲከበር የበኩልን አስተዋጽኦ በመወጣት ላይ እንደሚገኝ እና ለዚህም ማሳያ በየዙሩ ሰልጣኞችን በብቃት እያሰለጠነ እንደሚገኝ በመግለጽ በ6ኛ ዙር የኦፊሰሮች ስልጠና ላይም ይኸው ተግባር መቀጠሉን በማንሳት ለሰልጣኝ ኦፊሰሮቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
በፕሮግራሙ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መስፍን አበበ ሰልጣኝ ኦፊሰሮቹ ከስልጠናው ባገኙት እውቀት በተግባር በማዋል በቀጣይ ብቁ እና ሀላፊነቱን የሚወጣ ኦፊሰር በመሆን ተቋሙ የሚጥልባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ መልእክት አስተላልፈዋል።
በእለቱም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢ ውስጥ በ6ኛ ዙር ዕጩ ፖራ-ሚሊተሪ ሰልጣኝ ኦፊሰሮች የተገነባ መዝናኛ ቤት ተመርቆ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አስረክቧል።
በሳምራዊት ዘሪሁን
ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አፖስቶ ካምፓስ
👍5