ባለስልጣኑ መሬት የወረሩ እና ባልተፈቀደ ቦታ ሽንት የሸኑ 22 ግለሰቦች መቅጣቱ አስታወቀ
ነሀሴ 20/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ6**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የህዝብና የመንግስት የሆነ መሬት በህገወጥ መንገድ የወረሩ ግለሰቦች እና በከተማው ባልተፈቀደ ቦታ ሽንት የሸኑ 22 ግለሰቦች መቅጣቱ አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረደ 11 ባልታፋቃደ ቦታ ሽንታቸው ሸንተው አካባቢ ያቆሸሹ 22 ግለሰቦች በባለስልጣኑ በተሻሻለዉ የቅጣት ሰንጠረዥ 2 ደንብ ቁጥር 167/2016 መሰረት 22 ሰዎች እያንዳንዳቸው 2000 ሺህ ብር አጣቃላይ 44000 ሺህ ብር በመቅጣት ለመንግስት ገቢ ማደረጉ ገልጿል ።
በተጨማሪም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የህዝብና የመንግስት የሆነ መሬት በህገወጥ መንገድ በመውረር ታጥሮ የነበረ 5 ቦታዎች በአጠቃላይ 2,200 ካሬ ሜትር መሬት በአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እርምጃ መወሰዱ ባለስልጣኑ አሳውቋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በህገ ወጦች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለፀ ሲሆን ሆን ብለዉ ደንብ የሚተላለፉ አንዳንድ ግድ የሌሽና ስግብግብ ግለሠቦች ልማት ወዳዱ የከተማችን ነዋሪዎች በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ጠይቋል።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
ነሀሴ 20/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ6**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የህዝብና የመንግስት የሆነ መሬት በህገወጥ መንገድ የወረሩ ግለሰቦች እና በከተማው ባልተፈቀደ ቦታ ሽንት የሸኑ 22 ግለሰቦች መቅጣቱ አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረደ 11 ባልታፋቃደ ቦታ ሽንታቸው ሸንተው አካባቢ ያቆሸሹ 22 ግለሰቦች በባለስልጣኑ በተሻሻለዉ የቅጣት ሰንጠረዥ 2 ደንብ ቁጥር 167/2016 መሰረት 22 ሰዎች እያንዳንዳቸው 2000 ሺህ ብር አጣቃላይ 44000 ሺህ ብር በመቅጣት ለመንግስት ገቢ ማደረጉ ገልጿል ።
በተጨማሪም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የህዝብና የመንግስት የሆነ መሬት በህገወጥ መንገድ በመውረር ታጥሮ የነበረ 5 ቦታዎች በአጠቃላይ 2,200 ካሬ ሜትር መሬት በአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እርምጃ መወሰዱ ባለስልጣኑ አሳውቋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በህገ ወጦች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለፀ ሲሆን ሆን ብለዉ ደንብ የሚተላለፉ አንዳንድ ግድ የሌሽና ስግብግብ ግለሠቦች ልማት ወዳዱ የከተማችን ነዋሪዎች በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ጠይቋል።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
Facebook
A.A City Administration Code Enforcement Authority | Addis Ababa
A.A City Administration Code Enforcement Authority, Addis Ababa, Ethiopia. 4,982 likes · 898 talking about this. Non profit organization (service provider organiza
👍8💔2
እንኳን ደስ አላቹ እንኳን ደስ አለን!!!
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ እውቅና ተሰጠው
ነሐሴ 25/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ አበባ ከተማ በተሰራው የልማት ኮሪደር ስራዎች ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከኢትትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ የፌደራልና እና የከተማው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት እውቅና እና የወርቅ ሰርተፊኬት ተሸላሚ ሆነ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጁ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በከተማው የልማት ኮሪደር ስራዎች ከተጀመረባቸው ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ ድረስ በ7/24 እየሰራ በከተማ አስተዳደሩ በተያዘው እቅድ መሰረት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተናግረዋል፡፡
ባለስልጣኑ በተለይ በተሰራው የኮሪደር ልማቶች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ እና ውበቱና ጽዳቱ ለማስጠበቅ ለማህበረሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር እና በደንቡ መሰረት አስተማሪ ቅጣት በመቅጣት ደንብ እያስከበረ መሆኑ ገልጸዋል፡፡
ዋና ስራ-አስኪያጁ ለተቋማቸው በተሰጠው እውቅና አመስግነው በለቀጣይ የበለጠ ስራ ለመስራት ትልቅ መነቃቃትን አንደሚፈጥር ገልጸዋል፡፡
ዋና ስራ-አስኪያጁ ባለስልጣኑ በተሰጠው እውቅና እና የወርቅ ሰርተፊኬት የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አመራሮች፣ኦፊሮች፣መላው የጠቋሙ ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካሎቻችን ለስራችሁ ውጤት አግኝታችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ እውቅና ተሰጠው
ነሐሴ 25/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ አበባ ከተማ በተሰራው የልማት ኮሪደር ስራዎች ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከኢትትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ የፌደራልና እና የከተማው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት እውቅና እና የወርቅ ሰርተፊኬት ተሸላሚ ሆነ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጁ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በከተማው የልማት ኮሪደር ስራዎች ከተጀመረባቸው ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ ድረስ በ7/24 እየሰራ በከተማ አስተዳደሩ በተያዘው እቅድ መሰረት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተናግረዋል፡፡
ባለስልጣኑ በተለይ በተሰራው የኮሪደር ልማቶች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ እና ውበቱና ጽዳቱ ለማስጠበቅ ለማህበረሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር እና በደንቡ መሰረት አስተማሪ ቅጣት በመቅጣት ደንብ እያስከበረ መሆኑ ገልጸዋል፡፡
ዋና ስራ-አስኪያጁ ለተቋማቸው በተሰጠው እውቅና አመስግነው በለቀጣይ የበለጠ ስራ ለመስራት ትልቅ መነቃቃትን አንደሚፈጥር ገልጸዋል፡፡
ዋና ስራ-አስኪያጁ ባለስልጣኑ በተሰጠው እውቅና እና የወርቅ ሰርተፊኬት የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አመራሮች፣ኦፊሮች፣መላው የጠቋሙ ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካሎቻችን ለስራችሁ ውጤት አግኝታችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍13
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ያስገነባውን አዲስ ቢሮ አስመረቀ
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከነበረበት የቢሮ ጥበትና እጥረት ምክንያት ወረዳውንና ሌሎች በጎ ፍቃደኞችን በማስተባበር ያስገነባውን ምቹና ያማረ የስራ ቦታ(ቢሮ) በቀን 25/12/16ዓ/ም ያስመረቀ ሲሆን በምረቃ ስነስርአቱ የተገኙት የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሲ/ር ግሩም ንጉሴ እንደገለፁት የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት 7/24በመስራት አናፂም ግምበኛም እራሳቸው በመሆንይህን የመሠለ የስራ ቦታ በመገንባት ለተገልጋይ ክፍት እንዲሆን አስችለዋል ።
ስራ አስፈፃሚዋ አያይዘው እንደገለፁት የተሰራው ስራ ለሌሎች ምሳሌ እንደሆነ አስቀምጠው መልካም የስራጊዜ እንዲሆን ተመኝተዋል።
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አየለ ተስፋዬ እንዳስቀመጡት ጽ/ቤቱ ሰፊ ተልእኮ ተሰቶት እየሰራ መሆኑ የሚታወቅ ነው በተጨማሪ ከልማት ኮሪደር ጋር በተያያዘ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ገልፀው የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት የነበረበትን የቢሮ ጥበት ለመቅረፍ የተሰራውን ስራ እንደተቋም እየደገፍን በዚህ ያማረ የስራ ቦታ ከብልሹ አሰራር ነፃ የሆነ የህዝብ አገልጋይ እንደምትሆኑ ተስፋ አደርጋለው በማለት ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ በቀለ በወረዳዉ እንደጽ/ቤት ከነበረብን የቢሮ ጥበት የተነሳ በተገልጋይ ላይ ችግር ሲፈጥርብን ነበር ነገርግን ከወረዳው አመራርና በጎ ፈቃደኞች ጋር በመነጋገርና በመግባባት ሁሉም የጽ/ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ለስራው ግምባር ቀደም ሆናችሁ ለሰራቹት ስራ ምስጋና ይገባቹሃል በማለት ።
መረጃው፡-የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ነው።
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከነበረበት የቢሮ ጥበትና እጥረት ምክንያት ወረዳውንና ሌሎች በጎ ፍቃደኞችን በማስተባበር ያስገነባውን ምቹና ያማረ የስራ ቦታ(ቢሮ) በቀን 25/12/16ዓ/ም ያስመረቀ ሲሆን በምረቃ ስነስርአቱ የተገኙት የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሲ/ር ግሩም ንጉሴ እንደገለፁት የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት 7/24በመስራት አናፂም ግምበኛም እራሳቸው በመሆንይህን የመሠለ የስራ ቦታ በመገንባት ለተገልጋይ ክፍት እንዲሆን አስችለዋል ።
ስራ አስፈፃሚዋ አያይዘው እንደገለፁት የተሰራው ስራ ለሌሎች ምሳሌ እንደሆነ አስቀምጠው መልካም የስራጊዜ እንዲሆን ተመኝተዋል።
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አየለ ተስፋዬ እንዳስቀመጡት ጽ/ቤቱ ሰፊ ተልእኮ ተሰቶት እየሰራ መሆኑ የሚታወቅ ነው በተጨማሪ ከልማት ኮሪደር ጋር በተያያዘ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ገልፀው የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት የነበረበትን የቢሮ ጥበት ለመቅረፍ የተሰራውን ስራ እንደተቋም እየደገፍን በዚህ ያማረ የስራ ቦታ ከብልሹ አሰራር ነፃ የሆነ የህዝብ አገልጋይ እንደምትሆኑ ተስፋ አደርጋለው በማለት ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ በቀለ በወረዳዉ እንደጽ/ቤት ከነበረብን የቢሮ ጥበት የተነሳ በተገልጋይ ላይ ችግር ሲፈጥርብን ነበር ነገርግን ከወረዳው አመራርና በጎ ፈቃደኞች ጋር በመነጋገርና በመግባባት ሁሉም የጽ/ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ለስራው ግምባር ቀደም ሆናችሁ ለሰራቹት ስራ ምስጋና ይገባቹሃል በማለት ።
መረጃው፡-የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ነው።
👍8👏2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንኳን አደረሳችሁ! ጳጉሜን 1
"የመሻገር ጥሪቶች፣ የአዲስ ብርሃን ወረቶች!!"
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን!
"የመሻገር ጥሪቶች፣ የአዲስ ብርሃን ወረቶች!!"
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን!
👍3❤1
ባለስልጣኑ የአቅመ ደካማ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ በአብሮነት ቀን ለባለቤቱ አስረከበ
04/13/2016 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት በክረምት በጎ ፍቃድ አርሶ አደሮችን በማስተባበር ያስገነባውን የአቅመ ደካማ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ በዛሬው እለት ለባለቤቱ አስረከበ።
በኘሮግራሙ የባለስልጣኑ ም /ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ፣ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ፣ የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አየለ ተስፋዬ እና ሌሎች የወረዳ አመራሮች ፣ የአርሶአደር ኮሚቴዎች ፣ኦፊሰሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ።
በፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሩ የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል ጎን ለጎን የህበረተሰቡ ችግር የኔም ችግር ነው በማለት በክረምት ወር የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ላይ እየተሳተፈ እንደሚገኝ አመላክተዋል።
የደንብ ማስከበር ህገ ወጥ ግንባታዎችን ማፍረስ ብቻ ሳይሆን አቅመ ደካሞችን በመደገፍና ቤታቸውን በማደስ ላይ እንደሚገኝ በዛሬው ዕለት ቤቱን አጠናቀው ለባለቤቱ ማስረከባቸውን ከታቀዱት ከብዙዎቹ መካከል አንዱ መሆኑ ገልጸዋል ፡፡
አክለውም በጎነት ለራስ ነው በማለት በከተማ ደረጃ የተጀመሩ በጎ ተግባርና ሰው ተኮር ሥራዎች በዜጎች ማህበራዊ ህይወት ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጡ በመሆናቸው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ እድሳቱን በማስተባበር ለፍጻሜ እንዲበቃ ላደረጉት ሁሉ ምስጋናቸውን በማቅረብ ተቋሙ በማህበራዊና በበጎ ተግባር ስራ ላይ የሚያከናውነውን የቤት እድሳትና ሌሎችም በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል ።
ቤት የታደሰላቸው ግለሰብ ወ/ሮ ኢትዮጵያ በዲስ አመት ከዚህ በፊት ከነበረባቸው ችግር ተላቀው ወደ አዲስ ቤት እንድገባ ላገዙና ስተባበሩ በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበው በተጨማሪም ለበአል መዋያ የሚሆን ስጦታ ድጋፍ መደረጉ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ።
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
04/13/2016 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት በክረምት በጎ ፍቃድ አርሶ አደሮችን በማስተባበር ያስገነባውን የአቅመ ደካማ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ በዛሬው እለት ለባለቤቱ አስረከበ።
በኘሮግራሙ የባለስልጣኑ ም /ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ፣ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ፣ የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አየለ ተስፋዬ እና ሌሎች የወረዳ አመራሮች ፣ የአርሶአደር ኮሚቴዎች ፣ኦፊሰሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ።
በፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሩ የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል ጎን ለጎን የህበረተሰቡ ችግር የኔም ችግር ነው በማለት በክረምት ወር የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ላይ እየተሳተፈ እንደሚገኝ አመላክተዋል።
የደንብ ማስከበር ህገ ወጥ ግንባታዎችን ማፍረስ ብቻ ሳይሆን አቅመ ደካሞችን በመደገፍና ቤታቸውን በማደስ ላይ እንደሚገኝ በዛሬው ዕለት ቤቱን አጠናቀው ለባለቤቱ ማስረከባቸውን ከታቀዱት ከብዙዎቹ መካከል አንዱ መሆኑ ገልጸዋል ፡፡
አክለውም በጎነት ለራስ ነው በማለት በከተማ ደረጃ የተጀመሩ በጎ ተግባርና ሰው ተኮር ሥራዎች በዜጎች ማህበራዊ ህይወት ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጡ በመሆናቸው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ እድሳቱን በማስተባበር ለፍጻሜ እንዲበቃ ላደረጉት ሁሉ ምስጋናቸውን በማቅረብ ተቋሙ በማህበራዊና በበጎ ተግባር ስራ ላይ የሚያከናውነውን የቤት እድሳትና ሌሎችም በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል ።
ቤት የታደሰላቸው ግለሰብ ወ/ሮ ኢትዮጵያ በዲስ አመት ከዚህ በፊት ከነበረባቸው ችግር ተላቀው ወደ አዲስ ቤት እንድገባ ላገዙና ስተባበሩ በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበው በተጨማሪም ለበአል መዋያ የሚሆን ስጦታ ድጋፍ መደረጉ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ።
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍2👏1