ባለስልጣኑ በቀሪ ወራት የሚከናወኑ ተግባራት እቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት አካሄደ
25/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መነሻ በማድረግ በቀሪ ወራት የሚሰሩ ስራዎችና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከማዕከል አስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር የግምገማዊ ውይይት መድረክ አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በአመራሩ እና ሰራተኛው ጥረት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ጥሩ አፈፃፀም መኖሩንና ይህንንም በቀሪ ጊዜያት ያሉንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል አንዳንድ ክፍተቶችን በመሙላት በትጋት በትኩረት ቀንና ሌሊት በመሠራት ውጤታማ በመሆን ከተማችን የደንብ ጥሰት የቀነሰባት ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በመድረኩ በቀሪ ወራት በክ/ከተሞች መሰራት ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ተግባራት እቅድ በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ አቅርበዋል።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ስራዎችን ስናከናወን ከመንግስትና ከህዝብ የተሰጠንን ኃለፊነት በመገንዘብ ከብልሹ አሰራር በጸዳ መልኩ መሆን እንደሚገባ ተናግረዋል ።
በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ስራዎች በቅንጅት በመሰራታቸው በከተማ የነበሩ የደንብ መተላለፎችንና ህገ ወጥ ተግባራት እንዲቀነስ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ።
በተጨማሪም በመድረኩ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ምረቃትና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበታል ።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
25/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መነሻ በማድረግ በቀሪ ወራት የሚሰሩ ስራዎችና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከማዕከል አስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር የግምገማዊ ውይይት መድረክ አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በአመራሩ እና ሰራተኛው ጥረት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ጥሩ አፈፃፀም መኖሩንና ይህንንም በቀሪ ጊዜያት ያሉንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል አንዳንድ ክፍተቶችን በመሙላት በትጋት በትኩረት ቀንና ሌሊት በመሠራት ውጤታማ በመሆን ከተማችን የደንብ ጥሰት የቀነሰባት ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በመድረኩ በቀሪ ወራት በክ/ከተሞች መሰራት ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ተግባራት እቅድ በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ አቅርበዋል።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ስራዎችን ስናከናወን ከመንግስትና ከህዝብ የተሰጠንን ኃለፊነት በመገንዘብ ከብልሹ አሰራር በጸዳ መልኩ መሆን እንደሚገባ ተናግረዋል ።
በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ስራዎች በቅንጅት በመሰራታቸው በከተማ የነበሩ የደንብ መተላለፎችንና ህገ ወጥ ተግባራት እንዲቀነስ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ።
በተጨማሪም በመድረኩ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ምረቃትና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበታል ።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍6
ባለስልጣኑ የ6ኛ ዙር ዕጩ ፖራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ደማቅ የምርቃት ፕሮግራም ለማዘጋጀት ውይይት አካሄደ
28/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፌዴራል ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ የሚያሰለጠናቸውን የስድስተኛ ዙር የዕጩ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የምርቃት ፕሮግራም አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
በውይይት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች እና የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል ።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ
በኢትዮጽያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ በመሰልጠን ላይ የሚገኙ የፖራ ሚሊተሪ ሰልጣኞች ስልጠናቸውን በብቃት አጠናቀው ወደ ስራ ሲገቡ ያማረና የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ለማዘጋጀት ከወዲሁ ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራት መጀመሩ ጠቅሰው በቀጣይ ቀናቶች ፕሮግራሙ ባማረና በደማቀ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከሁለቱ ተቋማት ጋር በቅንጅት መሰራት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል ።
ባለስልጣኑ ከፌዴራል ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ ያሰለጠናቸውን የዕጩ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የምርቃት ፕሮግራም የተዘጋጀ እቅድ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አቅርበዋል ።
በእቅዱ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ሰልጣኞች ስልጠናውን በብቃት አጠናቀው ለስራ ስምሪት ዝግጁ በማድረግ መነቃቃት በመፍጠር እንዲሁም የስራ መመሪያ ለመስጠት ደማቅ የምረቃት ፕሮግራም ለማከናወን የተለያዩ ኮምቴዎች በማዋቀር መታቀዱን ም/ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
በመጨረሻም የቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ በቀረበው እቅድ መሠረት በየዘርፉ የተቋቋሙ ኮሚቴዎችን የተሰጣቸውን ሀላፊነት በአግባቡ በመወጣት የምርቃት ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን የስራ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
28/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፌዴራል ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ የሚያሰለጠናቸውን የስድስተኛ ዙር የዕጩ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የምርቃት ፕሮግራም አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
በውይይት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች እና የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል ።
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ
በኢትዮጽያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ በመሰልጠን ላይ የሚገኙ የፖራ ሚሊተሪ ሰልጣኞች ስልጠናቸውን በብቃት አጠናቀው ወደ ስራ ሲገቡ ያማረና የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ለማዘጋጀት ከወዲሁ ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራት መጀመሩ ጠቅሰው በቀጣይ ቀናቶች ፕሮግራሙ ባማረና በደማቀ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከሁለቱ ተቋማት ጋር በቅንጅት መሰራት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል ።
ባለስልጣኑ ከፌዴራል ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ ያሰለጠናቸውን የዕጩ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የምርቃት ፕሮግራም የተዘጋጀ እቅድ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አቅርበዋል ።
በእቅዱ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ሰልጣኞች ስልጠናውን በብቃት አጠናቀው ለስራ ስምሪት ዝግጁ በማድረግ መነቃቃት በመፍጠር እንዲሁም የስራ መመሪያ ለመስጠት ደማቅ የምረቃት ፕሮግራም ለማከናወን የተለያዩ ኮምቴዎች በማዋቀር መታቀዱን ም/ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
በመጨረሻም የቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ በቀረበው እቅድ መሠረት በየዘርፉ የተቋቋሙ ኮሚቴዎችን የተሰጣቸውን ሀላፊነት በአግባቡ በመወጣት የምርቃት ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን የስራ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍4❤1
ባለስልጣኑ ያስገነባውን የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቀረፃ ስቱዲዮዎች በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የማኔጅመንት አባላት ተጎበኘ
28/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በከተማ አሰተዳደሩ የሚፈጠሩ የደንብ መተላለፎች ቀድሞ ለመከለከል የተሰጠውን ተልዕኮ ለማስፈፀም መመርያዎችን ደንቦችን አዋጆችን ለህብረተሰቡ በሚዲያ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ዘመናዊ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቀረፃ ስቱዲዮ በመገንባት በሬዲዮ፣በቴሌቪዥን እና በሶሻል ሚዲያዎች የሚተላለፉ ፕሮግራሞች ማዘጋጀት መጀመሩ አስታወቀ።
በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ ባለስልጣን መስርያ ቤቱ ያስገነባውን ስቱዲዮ ባለስልጣን መስርያ ቤቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የመፈፀም እና የማስፈፀም አቅሙን እያሻሻለ በመምጣቱ በተለይ በከተማችን ላይ የተሰጠውን ተልዕኮ በመፈፀም እምርታዊ ውጤቶች ማስመዝገቡ ጠቁመውው ስራዎቹ በህዝብ ግንኙነት ሲደገፉ የበለጠ እንደሚያጎላው ገልፀዋል።
አክለውም አንድ ተቋም የተሻለ አፈፃፀም የሚኖረው የተቋም ግንባታ ስራ ሲሰራ በመሆኑ ይህንንም የደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሰው ሀይል፣ በቴክኖሎጂ እና በዘመናዊ የሰራ መገልገያዎች የተደገፉ ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑ የስቱዲዮ ግንባታው ስራው አንዱ ማሳያ መሆኑ ተናግረዋል።
በባለስልጣኑ የሚሰሩ ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት በማጀብ እና ለማህበሰሰቡ ተደራሽ የማድረግ ስራው አሁን ያለንበት ጊዜ የሚጠይቅ በመሆኑ በመግለፅ የሰላምና ፀጥታ ቢሮም እንደተሞክሮ ቀምሮ ወደ ቢሮው እንደሚወስድ ባደረጉት ጉብኝት ተናግረዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስገነባውን ዘመናዊ ስቱደዮ በቀጣይ አስፈላጊ ግባቶች በሟሟላት ለማህበረሰቡ በሬዲዮ፣በቴሌቪዥን እና በሶሻል ሚዲያዎች ሰፊና ተከታታይነት ያላቸው የተደራጀ የግንዛቤ ስራዎች ተደራሽ እንደሚያደርግ ተገልጿል።
በመጨረሻም ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቀረፃ ስቱዲዮ ስራው ለደገፉና እና ላስተባበሩ የባለስልጣኑ አመራሮች እና ተልዕኮ በመቀበል ስረውን ለዚህ ያደረሱ ስራተኞችን አመስግነዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
28/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በከተማ አሰተዳደሩ የሚፈጠሩ የደንብ መተላለፎች ቀድሞ ለመከለከል የተሰጠውን ተልዕኮ ለማስፈፀም መመርያዎችን ደንቦችን አዋጆችን ለህብረተሰቡ በሚዲያ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ዘመናዊ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቀረፃ ስቱዲዮ በመገንባት በሬዲዮ፣በቴሌቪዥን እና በሶሻል ሚዲያዎች የሚተላለፉ ፕሮግራሞች ማዘጋጀት መጀመሩ አስታወቀ።
በጉብኝቱ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ ባለስልጣን መስርያ ቤቱ ያስገነባውን ስቱዲዮ ባለስልጣን መስርያ ቤቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የመፈፀም እና የማስፈፀም አቅሙን እያሻሻለ በመምጣቱ በተለይ በከተማችን ላይ የተሰጠውን ተልዕኮ በመፈፀም እምርታዊ ውጤቶች ማስመዝገቡ ጠቁመውው ስራዎቹ በህዝብ ግንኙነት ሲደገፉ የበለጠ እንደሚያጎላው ገልፀዋል።
አክለውም አንድ ተቋም የተሻለ አፈፃፀም የሚኖረው የተቋም ግንባታ ስራ ሲሰራ በመሆኑ ይህንንም የደንብ ማስከበር ባለስልጣን በሰው ሀይል፣ በቴክኖሎጂ እና በዘመናዊ የሰራ መገልገያዎች የተደገፉ ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑ የስቱዲዮ ግንባታው ስራው አንዱ ማሳያ መሆኑ ተናግረዋል።
በባለስልጣኑ የሚሰሩ ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት በማጀብ እና ለማህበሰሰቡ ተደራሽ የማድረግ ስራው አሁን ያለንበት ጊዜ የሚጠይቅ በመሆኑ በመግለፅ የሰላምና ፀጥታ ቢሮም እንደተሞክሮ ቀምሮ ወደ ቢሮው እንደሚወስድ ባደረጉት ጉብኝት ተናግረዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስገነባውን ዘመናዊ ስቱደዮ በቀጣይ አስፈላጊ ግባቶች በሟሟላት ለማህበረሰቡ በሬዲዮ፣በቴሌቪዥን እና በሶሻል ሚዲያዎች ሰፊና ተከታታይነት ያላቸው የተደራጀ የግንዛቤ ስራዎች ተደራሽ እንደሚያደርግ ተገልጿል።
በመጨረሻም ክብርት ወ/ሮ ሊድያ ግርማ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቀረፃ ስቱዲዮ ስራው ለደገፉና እና ላስተባበሩ የባለስልጣኑ አመራሮች እና ተልዕኮ በመቀበል ስረውን ለዚህ ያደረሱ ስራተኞችን አመስግነዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
❤4👍1