ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ ለ2017 ዓ.ም ለትንሳኤ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!
*******
ለመላው ኢትዮጵያውያንና ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!!
የትንሳኤ በዓል የሰላም ፣የጤና ፣ የደስታ ፣ የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንደሆንልን እመኛለሁ።
የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት ለሰው ልጆች መስዋትነት የተከፈለበት በዓል ነው።
በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖቻችንን በመርዳት፣ በመተዛዘን ካለን በማካፈል በዓሉን በአብሮነት ልናከብር ይገባል ።
ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚስተዋለውን የደንብ መተላለፎችና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ህብረተሰቡ አጋዥ በመሆን የበኩሉን እንዲወጣ በዚህ አጋጣሚ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ።
መልካም የትንሳኤ በዓል!!!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
*******
ለመላው ኢትዮጵያውያንና ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!!
የትንሳኤ በዓል የሰላም ፣የጤና ፣ የደስታ ፣ የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንደሆንልን እመኛለሁ።
የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት ለሰው ልጆች መስዋትነት የተከፈለበት በዓል ነው።
በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖቻችንን በመርዳት፣ በመተዛዘን ካለን በማካፈል በዓሉን በአብሮነት ልናከብር ይገባል ።
ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚስተዋለውን የደንብ መተላለፎችና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ህብረተሰቡ አጋዥ በመሆን የበኩሉን እንዲወጣ በዚህ አጋጣሚ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ።
መልካም የትንሳኤ በዓል!!!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
ባለስልጣኑ በተሰጠው ሀላፊነት መሠረት የከተማው ኮሪደር መሠረተ-ልማት ጥበቃው አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ
12/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ አበባ ከተማ በሚሠራው የልማት ኮሪደር መሰረተ ልማቶችና በመሰራት ላይ ያለው ሥራ የጥበቃ ሥራው አጠናክሮ እንደሚሠራ አስታወቀ ።
ባለስልጣኑ በዛሬው በትንሳኤ በዓል እለት ከ11ዱም ክ/ከተማ የተውጣጡ 2400 የደንብ ማስከበር አመራሮችና ኦፍሠሮች በማሳተፍ በቂርቆስ፣በየካና በአራዳ ክፍለ ከተሞች የጽዳት ዘመቻ አከናውኗል።
በጽዳት ዘመቻው በካሳንቺስ የልማት ኮሪደር ካሳንቺስ፣ ሴቶች አደባባይ ፣መለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን፣ አዋሬ፣ ግቢ ገብርኤል አካባቢ ተካሂዷል።
ባለስልጣኑ በደንብ ቁጥር 167/2016 መሰረት በኮሪደር ልማት ጥበቃ ላይ ለህብረተሰቡ በተለያዩ አግባቦች ሰፊ የግንዛቤ ስራ መስራቱ የገለጸ ሲሆን ደንብ በሚተላለፉ ግለሰቦች ላይ አስተማሪ እርምጃዎች መውሰዱን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በበዓል ቤተሰባቸውን ጥለው በተሰጣቸው ሀላፊነት መሠረት በጽዳት ዘመቻው የተሳተፉ አመራሮችና ኦፍሠሮች ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
አክለውም የከተማው የኮሪደር መሠረተ-ልማት ጥበቃው አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
12/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ አበባ ከተማ በሚሠራው የልማት ኮሪደር መሰረተ ልማቶችና በመሰራት ላይ ያለው ሥራ የጥበቃ ሥራው አጠናክሮ እንደሚሠራ አስታወቀ ።
ባለስልጣኑ በዛሬው በትንሳኤ በዓል እለት ከ11ዱም ክ/ከተማ የተውጣጡ 2400 የደንብ ማስከበር አመራሮችና ኦፍሠሮች በማሳተፍ በቂርቆስ፣በየካና በአራዳ ክፍለ ከተሞች የጽዳት ዘመቻ አከናውኗል።
በጽዳት ዘመቻው በካሳንቺስ የልማት ኮሪደር ካሳንቺስ፣ ሴቶች አደባባይ ፣መለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን፣ አዋሬ፣ ግቢ ገብርኤል አካባቢ ተካሂዷል።
ባለስልጣኑ በደንብ ቁጥር 167/2016 መሰረት በኮሪደር ልማት ጥበቃ ላይ ለህብረተሰቡ በተለያዩ አግባቦች ሰፊ የግንዛቤ ስራ መስራቱ የገለጸ ሲሆን ደንብ በሚተላለፉ ግለሰቦች ላይ አስተማሪ እርምጃዎች መውሰዱን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በበዓል ቤተሰባቸውን ጥለው በተሰጣቸው ሀላፊነት መሠረት በጽዳት ዘመቻው የተሳተፉ አመራሮችና ኦፍሠሮች ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
አክለውም የከተማው የኮሪደር መሠረተ-ልማት ጥበቃው አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀሙ ከማዕከሉ ሰራተኞች ጋር ውይይት አካሄደ
15/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም የባለስልጣኑ አመራሮችና የማዕከል ዳይሬክተሮች በተገኙበት ከማዕከሉ ሰራተኞች ጋር ውይይት አካሄደ ።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ በዘጠኝ ወራት በነበረን አፈፃፀም የታዩ ጥንካሬዎች በማስቀጠል ክፍተቶችን በመለየት በበጀት በቀሪ ቀጣይ ወራቶች የመፈጸምና የማስፈፀም አቅምን በማጎልበት ውጤታማ ተግባር ማከናወን ይገባናል ሲሉ ተናግረዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ ቀርቧል ።
በሪፖርቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የደመወዝ ልዮነትና የጥቅማጥቅም ጥያቄዎች መስተካከል መቻሉ፣በርካታ የተቋም ግንባታ ስራዎች መሰራታቸው ፣ የባለስልጣኑ የራሱን ስቲዲዮ በመገንባት ለቀጣይ ስራዎች ዝድጁ ማድረግ መቻሉ ፣የሥልጠናና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በስፋት መስራት እና በከተማዋ የሚታዪ ደንብ ተላላፊዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ጠቅሰዋል፡፡
ባለስልጣኑ ከተሰጠው ተልዕኮ ጎን ለጎን የበጎ ፍቃድና ሰው ተኮር ሰራዎችን በማከናወን መቻሉ ጠቅሰው በተለይ አስራ አራት የአቅመ ደካማ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ ለባለቤቶቹ ማስረከቡ በሪፖርቱ ተገልጿል ።
በወንዝና በወንዞች ዳርቻ ብክለት ለመከላከል በወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 ላይ በርካታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችና እና የተወሰዱ አስተዳደራዊ እርምጃዎች ቀርባል።
የባለሥልጣኑ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ በመድረኩ ማጠቃለያ ባደረጉት ንግግር አፈፃፀሙ ከባለፈው አመት አንፃር በጣም የተሻለ በመሆኑ የተቋሞ ግንባታ ላይ የተሰሩ ሰራዎች ለአቻ ተቋማት ተሞክሮ እንደሆኑ ገልፀው ለቀጣይ ቀሪ ወራቶች የታቀዱት ተግባራት እንዲሳኩ ትኩረት ተሰጥቶት መሰራት እንዳለበት አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ሀሳብና አስተያየት በማንሳት ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል ።
ዘገበው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
15/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም የባለስልጣኑ አመራሮችና የማዕከል ዳይሬክተሮች በተገኙበት ከማዕከሉ ሰራተኞች ጋር ውይይት አካሄደ ።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ በዘጠኝ ወራት በነበረን አፈፃፀም የታዩ ጥንካሬዎች በማስቀጠል ክፍተቶችን በመለየት በበጀት በቀሪ ቀጣይ ወራቶች የመፈጸምና የማስፈፀም አቅምን በማጎልበት ውጤታማ ተግባር ማከናወን ይገባናል ሲሉ ተናግረዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ ቀርቧል ።
በሪፖርቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የደመወዝ ልዮነትና የጥቅማጥቅም ጥያቄዎች መስተካከል መቻሉ፣በርካታ የተቋም ግንባታ ስራዎች መሰራታቸው ፣ የባለስልጣኑ የራሱን ስቲዲዮ በመገንባት ለቀጣይ ስራዎች ዝድጁ ማድረግ መቻሉ ፣የሥልጠናና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በስፋት መስራት እና በከተማዋ የሚታዪ ደንብ ተላላፊዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ጠቅሰዋል፡፡
ባለስልጣኑ ከተሰጠው ተልዕኮ ጎን ለጎን የበጎ ፍቃድና ሰው ተኮር ሰራዎችን በማከናወን መቻሉ ጠቅሰው በተለይ አስራ አራት የአቅመ ደካማ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ ለባለቤቶቹ ማስረከቡ በሪፖርቱ ተገልጿል ።
በወንዝና በወንዞች ዳርቻ ብክለት ለመከላከል በወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 ላይ በርካታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችና እና የተወሰዱ አስተዳደራዊ እርምጃዎች ቀርባል።
የባለሥልጣኑ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ በመድረኩ ማጠቃለያ ባደረጉት ንግግር አፈፃፀሙ ከባለፈው አመት አንፃር በጣም የተሻለ በመሆኑ የተቋሞ ግንባታ ላይ የተሰሩ ሰራዎች ለአቻ ተቋማት ተሞክሮ እንደሆኑ ገልፀው ለቀጣይ ቀሪ ወራቶች የታቀዱት ተግባራት እንዲሳኩ ትኩረት ተሰጥቶት መሰራት እንዳለበት አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ሀሳብና አስተያየት በማንሳት ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል ።
ዘገበው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
ባለስልጣኑ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ስራዎችን ገመገመ
16/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ቅንጅታዊ ስራዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የባለስልጣኑ ኃላፊዎች በተገኙበት ከባለድርሻ አካላት አመራሮች ጋር በጋራ የግምገማ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በዘጠኝ ወራት ከባለድርሻ አካላት ጋር በተፈራረመው ስምምነት መሰረት የሰራቸውን ስራዎች በወቅቱ በመገምገም ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየት በቀሪ ጊዜያት የአመቱን እቅድ ለማሳካት ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ስራዎችን በጋራ መገምገም አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል ።
ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የከተማችንና የአከባቢያችንን ውበት ማስጠበቅ ፣ የወንዝና የወንዝ ዳር ብክለትን በመከላከል ፣ የከተማችን ሰላምና ጸጥታ በማስጠበቅ ፣ ህገወጥነትንና ደንብ ጥሰትን ለመከላከል ከሚመለከታቸው ሴክተር መስሪያ ቤቶች ተቀናጅቶ በመስራት ውጤታማ መሆን መቻሉን ዋና ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በዘጠኝ ወራት በቅንጅት የተሰሩ ስራዎች በጥንካሬ እና በጉድለት በሰነድ ተለይተው በባለስልጣኑ የስታንዳርዳይዜሽን ዝግጅት፣ አገልግሎት አሰጣጥና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ቀጸላ ቀርቧል ።
የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራዎችን በማጠናከር ወደ ቅጣት ከመገባቱ በፊት ለህብረተሰቡ ስለ ደንብ ማስከበር በቂ እውቀት በማስገንዘብ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር ከተማችን እንደ ስሟ አዲስና ውብ ለነዋሪዎች ምቹ ለቱሪስት መስብ እንድትሆን በትጋት መስራት እንደሚገባ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ተናግረዋል ።
ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በርካታ ስኬታማ ተግባራትን በማከናወንና የገጽታ ግንባታ ስራን አጠናክሮ በመስራቱ በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቶ በከተማዋ የሚስተዋሉ የደንብ ጥሰቶች እንዲቀንሱ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ገልጸዋል ።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረክ መሪዎች ምላሽና አስተያየት በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል ።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
16/08/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ቅንጅታዊ ስራዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የባለስልጣኑ ኃላፊዎች በተገኙበት ከባለድርሻ አካላት አመራሮች ጋር በጋራ የግምገማ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በዘጠኝ ወራት ከባለድርሻ አካላት ጋር በተፈራረመው ስምምነት መሰረት የሰራቸውን ስራዎች በወቅቱ በመገምገም ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየት በቀሪ ጊዜያት የአመቱን እቅድ ለማሳካት ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ስራዎችን በጋራ መገምገም አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል ።
ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የከተማችንና የአከባቢያችንን ውበት ማስጠበቅ ፣ የወንዝና የወንዝ ዳር ብክለትን በመከላከል ፣ የከተማችን ሰላምና ጸጥታ በማስጠበቅ ፣ ህገወጥነትንና ደንብ ጥሰትን ለመከላከል ከሚመለከታቸው ሴክተር መስሪያ ቤቶች ተቀናጅቶ በመስራት ውጤታማ መሆን መቻሉን ዋና ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በዘጠኝ ወራት በቅንጅት የተሰሩ ስራዎች በጥንካሬ እና በጉድለት በሰነድ ተለይተው በባለስልጣኑ የስታንዳርዳይዜሽን ዝግጅት፣ አገልግሎት አሰጣጥና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ቀጸላ ቀርቧል ።
የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራዎችን በማጠናከር ወደ ቅጣት ከመገባቱ በፊት ለህብረተሰቡ ስለ ደንብ ማስከበር በቂ እውቀት በማስገንዘብ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር ከተማችን እንደ ስሟ አዲስና ውብ ለነዋሪዎች ምቹ ለቱሪስት መስብ እንድትሆን በትጋት መስራት እንደሚገባ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ተናግረዋል ።
ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በርካታ ስኬታማ ተግባራትን በማከናወንና የገጽታ ግንባታ ስራን አጠናክሮ በመስራቱ በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቶ በከተማዋ የሚስተዋሉ የደንብ ጥሰቶች እንዲቀንሱ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ገልጸዋል ።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረክ መሪዎች ምላሽና አስተያየት በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል ።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡