Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን»
Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን Addis Ababa CodeEnforcement»
Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን Addis Ababa Code Enforcement Authority»
የጥምቀት በዓል ሀይማኖታዊ እሴቱን ጠብቆ ባማረና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ዛሬ ከሀይማኖት አባቶችና የከተማችን ነዋሪዎች ጋር ተወያይተናል።
ጥምቀት ወደ ከተማችን የሚመጡ የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን የሚስብ የቱሪስት መዳረሻ እና በዩኒስኮ የተመዘገበ የሀገራችን መድመቂያ ታላቅ በዓል በመሆኑ፣ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ ይገባዋል።
በዓሉ የሰላምና የፍቅር በመሆኑ በሰላም፣ በመከባባርና መደጋገፍ እንድናከብረው ጥሪዬን አስተላልፋለሁ።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጥምቀት ወደ ከተማችን የሚመጡ የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን የሚስብ የቱሪስት መዳረሻ እና በዩኒስኮ የተመዘገበ የሀገራችን መድመቂያ ታላቅ በዓል በመሆኑ፣ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊወጣ ይገባዋል።
በዓሉ የሰላምና የፍቅር በመሆኑ በሰላም፣ በመከባባርና መደጋገፍ እንድናከብረው ጥሪዬን አስተላልፋለሁ።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን !
ጥር 10/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ መላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 2016 ዓ.ም የጌታችን እና የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ /አደረሰን።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ፤በዓሉ የሠላም፣የፍቅር እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ ይመኛል።
የጥምቀት በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እምነታቸውን በነፃነት በአደባባይ ወጥተው በጋራ የሚያከብሩበት ፣የእርስ በርስ ግንኙነታቸውን የበለጠ የሚያጠናክሩበት ፣መንፈሳዊ እሴቶቻቸውን የሚያዳብሩበት እና ማህበረሰባችን ተቻችሎና ተከባብሮ በጋራ መኖርን ለመላው የዓለም ህዝቦች ተምሳሌትነቱን የሚያሳዩበት ታላቅ በዓል ነው።
የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓል በተጨማሪ በዩኔስኮ ከማይዳሰሱ የአለም አቀፍ ቅርስነት መመዝገቡ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ ትልቅ እድል የከፈተ ነው።
ከዚህም በመነሳት በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነትና የሰላም እንደመሆኑ መጠን ሁላችንም በጋራ ፣በመተሳሰብ፣ በአንድነት በዓሉ ሀይማኖታዊ ይዘቱንና ኢትዮጵያዊ ዕሴቶቻችንን በጠበቀ መልኩ ሊናከብረው ይገባል።
በዓሉ ስናከብር በከተማው የሚስተዋሉ የደንብ መተላለፎች እና ተያያዥ ህገ ወጥ ተግባራት እንዳይፈጸም እና በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩልን ድርሻ እንዲወጣ አደራ ማለት እወዳለሁ፡፡
መልካም የጥምቀት በዓል !
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ-አስኪያጅ
ጥር 10/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ መላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 2016 ዓ.ም የጌታችን እና የመድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ /አደረሰን።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ፤በዓሉ የሠላም፣የፍቅር እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ ይመኛል።
የጥምቀት በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እምነታቸውን በነፃነት በአደባባይ ወጥተው በጋራ የሚያከብሩበት ፣የእርስ በርስ ግንኙነታቸውን የበለጠ የሚያጠናክሩበት ፣መንፈሳዊ እሴቶቻቸውን የሚያዳብሩበት እና ማህበረሰባችን ተቻችሎና ተከባብሮ በጋራ መኖርን ለመላው የዓለም ህዝቦች ተምሳሌትነቱን የሚያሳዩበት ታላቅ በዓል ነው።
የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓል በተጨማሪ በዩኔስኮ ከማይዳሰሱ የአለም አቀፍ ቅርስነት መመዝገቡ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ ትልቅ እድል የከፈተ ነው።
ከዚህም በመነሳት በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነትና የሰላም እንደመሆኑ መጠን ሁላችንም በጋራ ፣በመተሳሰብ፣ በአንድነት በዓሉ ሀይማኖታዊ ይዘቱንና ኢትዮጵያዊ ዕሴቶቻችንን በጠበቀ መልኩ ሊናከብረው ይገባል።
በዓሉ ስናከብር በከተማው የሚስተዋሉ የደንብ መተላለፎች እና ተያያዥ ህገ ወጥ ተግባራት እንዳይፈጸም እና በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩልን ድርሻ እንዲወጣ አደራ ማለት እወዳለሁ፡፡
መልካም የጥምቀት በዓል !
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ-አስኪያጅ
👍1
የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱት የደንብ ማስከበር አመራሮች፣ኦፊሰሮች እና ሰራተኞች ምስጋና ቀረበ።
ጥር 14/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ሰራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ከከተራ ቀን ጀምሮ አስከ ትላንትናው የቅዱስ ሩፋኤል በዓል ድረስ እንደ አካባቢው ሁኔታ በቀን ፀሐይ እና የሌሊት ብርዱን ችለው በዓሉን በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የደንብ ማስከበር አመራሮች፣ ኦፊሰሮች እና ሰራተኞች ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ።
በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የደንብ ማስከበር አባላት ከጸጥታ አካላት፣ከሀይማኖት አባቶች፣ ከከተማው ነዋሪዎች እና ከበጎ-ፍቃደኛ ወጣቶች ጋር በመቀናጀትና በመናበብ ውጤታማ ስራዎች መስራታቸው ሻለቃ ዘሪሁን ገልፀዋል።
ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደተናገሩት ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ የደንብ ማስከበር አመራሮች፣ ኦፊሰሮች እና ሰራተኞች ከበዓሉ መከበር አስቀድሞ በበዓል አከባበሩ የጸጥታ ችግሮች እንዳይፈጠር መወያየታቸው እና መግባባት ላይ መድረሳቸው አስታውሰው በውይይቱ መሰረት ተሰርቶ ውጤት ማምጣቱ ገልፀዋል።
በመጨረሻም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተሰራው የተናበበ እና የቅንጅት ስራ በሌሎች ስራዎቻችን በማስቀጠል የከተማችን የደንብ መተላለፎች በመከላከል ዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ እድገት ማረጋገጥ ይኖርብናል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ዘገባው ፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
ጥር 14/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ሰራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ከከተራ ቀን ጀምሮ አስከ ትላንትናው የቅዱስ ሩፋኤል በዓል ድረስ እንደ አካባቢው ሁኔታ በቀን ፀሐይ እና የሌሊት ብርዱን ችለው በዓሉን በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የደንብ ማስከበር አመራሮች፣ ኦፊሰሮች እና ሰራተኞች ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ።
በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የደንብ ማስከበር አባላት ከጸጥታ አካላት፣ከሀይማኖት አባቶች፣ ከከተማው ነዋሪዎች እና ከበጎ-ፍቃደኛ ወጣቶች ጋር በመቀናጀትና በመናበብ ውጤታማ ስራዎች መስራታቸው ሻለቃ ዘሪሁን ገልፀዋል።
ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደተናገሩት ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ የደንብ ማስከበር አመራሮች፣ ኦፊሰሮች እና ሰራተኞች ከበዓሉ መከበር አስቀድሞ በበዓል አከባበሩ የጸጥታ ችግሮች እንዳይፈጠር መወያየታቸው እና መግባባት ላይ መድረሳቸው አስታውሰው በውይይቱ መሰረት ተሰርቶ ውጤት ማምጣቱ ገልፀዋል።
በመጨረሻም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተሰራው የተናበበ እና የቅንጅት ስራ በሌሎች ስራዎቻችን በማስቀጠል የከተማችን የደንብ መተላለፎች በመከላከል ዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ እድገት ማረጋገጥ ይኖርብናል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ዘገባው ፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
👍1
16/05/2016 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የስድስት ወር የተከለሰ እቅድ ላይ የከተማው እና የባለስልጣኑ ከማእከል እስከ ወረዳ የሚገኙ አመራሮች በተገኙበት ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዝርዝር ዜናውን ከሰዓታት በኃላ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የስድስት ወር የተከለሰ እቅድ ላይ የከተማው እና የባለስልጣኑ ከማእከል እስከ ወረዳ የሚገኙ አመራሮች በተገኙበት ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዝርዝር ዜናውን ከሰዓታት በኃላ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
❤1👍1
ባለስልጣኑ በ6ወር ዕቅድ አፈጻጸሙ በርካታ የደንብ መተላለፎች እና ህገወጥ ተግባራት እንዲቀንሱ ማድረግ መቻሉን ገለጸ ።
ቀን 16/05/2016 ዓ.ም
* አዲስ አበባ *
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የስድስት ወር የተከለሰ እቅድ ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከክፍለ ከተማ እና ከወረዳ አመራሮች እንዲሁም የማዕከል ዳይሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች በተገኙበት ውይይት አደረገ።
በዛሬው መድረክ ባሳለፍነው 6 ወር በነበረን የዕቅድ አፈፃፀም ጥንካሬያችንን እና ክፍተቶቻችንን የምንገመግምበትና ለቀጣይ 6 ወራት የምንሰራው ስራ የተከለሰው እቅድን የምንወያይበት መድረክ ነው ብለዋል።
የባለስልጣኑን የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም የቀጣይ የ6ወራት የተከለሰ እቅድ ያቀረቡት የእቅድ እና በጀት ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል አድማሱ ተክሌ እንዳሉት በባለስልጣኑ በርካታ ስራዎች ታቅደው መከናወናቸውን ገልፀው።
በተለይም መሬትን በተመለከተ በካሬ 13,884,372 ካሬ የሆነና በቦታ 7,364 ቦታዎች በከተማችን የሚገኝ መሬት በተቋሙ እየተጠበቀ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዕለቱ የተመረጡ ሶስት ክፍለ ከተሞች ቦሌ፣አዲስ ከተማ እና ጉለሌ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀማቸውን አቅርበዋል።
በመጨረሻም በቀረቡት ሰነዶች ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በተነሱት አስተያየቶችና ጥያቄዎች ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸው የባለስልጣኑ ዋና-ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የቀጣይ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ቀን 16/05/2016 ዓ.ም
* አዲስ አበባ *
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የስድስት ወር የተከለሰ እቅድ ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከክፍለ ከተማ እና ከወረዳ አመራሮች እንዲሁም የማዕከል ዳይሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች በተገኙበት ውይይት አደረገ።
በዛሬው መድረክ ባሳለፍነው 6 ወር በነበረን የዕቅድ አፈፃፀም ጥንካሬያችንን እና ክፍተቶቻችንን የምንገመግምበትና ለቀጣይ 6 ወራት የምንሰራው ስራ የተከለሰው እቅድን የምንወያይበት መድረክ ነው ብለዋል።
የባለስልጣኑን የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም የቀጣይ የ6ወራት የተከለሰ እቅድ ያቀረቡት የእቅድ እና በጀት ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል አድማሱ ተክሌ እንዳሉት በባለስልጣኑ በርካታ ስራዎች ታቅደው መከናወናቸውን ገልፀው።
በተለይም መሬትን በተመለከተ በካሬ 13,884,372 ካሬ የሆነና በቦታ 7,364 ቦታዎች በከተማችን የሚገኝ መሬት በተቋሙ እየተጠበቀ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዕለቱ የተመረጡ ሶስት ክፍለ ከተሞች ቦሌ፣አዲስ ከተማ እና ጉለሌ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀማቸውን አቅርበዋል።
በመጨረሻም በቀረቡት ሰነዶች ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በተነሱት አስተያየቶችና ጥያቄዎች ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸው የባለስልጣኑ ዋና-ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የቀጣይ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍3
ባለስልጣኑ በ2016 ዓ.ም በስድስት ወር ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ስራዎች ገመገመ ።
ጥር 21/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመሰራት የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረመው መሰረት በተያዘው በጀት ዓመት በ6ወር የተሰሩ ስራዎችን በመገምገም የቀሪ 6 ወራት የተከለሰ እቅድ ላይ የባለስልጣኑ አመራሮች የከተማው ምክር ቤት የፋትህና የመልካም አስተዳደር ቋሚ ኮምቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ሙሉነህ ደሳለኝ በተገኙበት ከባለድርሻ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ከክፍለ ከተማ የሰላምና ፀጥታ እና የፖሊስ መምሪያ ሃላፊዎች፣ የወረዳ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊዎች አንዲሁም የማዕከሉ ዳይሬክተሮች በተገኙበት ውይይት አካሂዷል ።
የመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ አንደተናገሩት ከባለድርሻ አካላት ጋር በተፈራረምነው ስምምነት መሰረት በጋራ የሰራናቸውን ስራዎች በመገምገምና ጠንካራ ጎናችንን በማስቀጠል የታዩ ክፍተቶችት በመሙላትና በማሻሻል ለቀጣይ እቅድ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ ለማመቻቸት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል ።
በንግግራቸው በ2016 ዓ.ም በስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በከተማው ሲታዩ የነበሩ ህገወጥ የደንብ መተላለፎችን እንዲቀንሱ ማድረግ ተችሏል።
በተለይ ወደ መሬት ባንክ የገቡ መሬቶችን የሀገርና የህዝብ ሀብት እንደመሆናቸው በልዩ ትኩረት በመጠበቅ ሙሉ በመሉ በሚባል ሁኔታ መሬት ወረራን እንዳይፈጸም ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስኪያጁ አስታውቀዋል ።
በመድረኩ የተገኙት የአዲ
ጥር 21/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመሰራት የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረመው መሰረት በተያዘው በጀት ዓመት በ6ወር የተሰሩ ስራዎችን በመገምገም የቀሪ 6 ወራት የተከለሰ እቅድ ላይ የባለስልጣኑ አመራሮች የከተማው ምክር ቤት የፋትህና የመልካም አስተዳደር ቋሚ ኮምቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ሙሉነህ ደሳለኝ በተገኙበት ከባለድርሻ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ከክፍለ ከተማ የሰላምና ፀጥታ እና የፖሊስ መምሪያ ሃላፊዎች፣ የወረዳ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊዎች አንዲሁም የማዕከሉ ዳይሬክተሮች በተገኙበት ውይይት አካሂዷል ።
የመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ አንደተናገሩት ከባለድርሻ አካላት ጋር በተፈራረምነው ስምምነት መሰረት በጋራ የሰራናቸውን ስራዎች በመገምገምና ጠንካራ ጎናችንን በማስቀጠል የታዩ ክፍተቶችት በመሙላትና በማሻሻል ለቀጣይ እቅድ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ ለማመቻቸት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል ።
በንግግራቸው በ2016 ዓ.ም በስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በከተማው ሲታዩ የነበሩ ህገወጥ የደንብ መተላለፎችን እንዲቀንሱ ማድረግ ተችሏል።
በተለይ ወደ መሬት ባንክ የገቡ መሬቶችን የሀገርና የህዝብ ሀብት እንደመሆናቸው በልዩ ትኩረት በመጠበቅ ሙሉ በመሉ በሚባል ሁኔታ መሬት ወረራን እንዳይፈጸም ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስኪያጁ አስታውቀዋል ።
በመድረኩ የተገኙት የአዲ