የባለስልጣኑ እየሰጠ ያለው የፖራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ህግና መመርያን ተከትለው እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ
10 - 02 - 2017 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በተለያዮ ርዕሰ ጉዳዬች ዙሪያ የሚሰጠውን የሁለተኛ ዙር ስልጠና ሁለተኛ ቀን የአቅም ግንባታ ስልጠና በሁሉም ክፍለ ከተሞች በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ ውሏል ።
ሰልጠናው በዛሬው እለት በዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር 3/2015 ዓ.ም ዙርያ እና በተሻሽው በደንብ ቁጥር 167/2016 ዓ.ም ላይ በተሻሻሉ የቅጣት እርከኖቹን ላይ የዲስፕሊን ጥፋቶች እና በቅሬታ አቀራረብ ሂደቶች ላይ የተሰጠ ሲሆን በነገው ዕለትም ስልጠናው የሚቀጥል ይሆናል ።
የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮ/ር አህመድ መሐመድ እና የስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ላቀች ሀይሌ ስልጠናው የሚሰጥ በትሂደት ጉብኝት በማድረግ ሰልጣኞችና አሰልጣኞች አበረታተዋል ።
በስልጠናው የደንብ ጥሰቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የስነ ምግባር ግድፈት እንዳይፈፅሙ ፣ በስነ ምግባር የታነፁ እንዲሆኑና ህግና መመርያን ተከትለው እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮ/ር አህመድ መሐመድ ገልፀዋል፡፡
የስልጠናው ተሳታፊዎች ስልጠናው በእውቀትና መብትና ግዴታቸው ለመስራትናለስራቸው እጅግ አስፈላጊ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የተለያዩ ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ከመድረክ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ዘገባው :- የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
10 - 02 - 2017 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በተለያዮ ርዕሰ ጉዳዬች ዙሪያ የሚሰጠውን የሁለተኛ ዙር ስልጠና ሁለተኛ ቀን የአቅም ግንባታ ስልጠና በሁሉም ክፍለ ከተሞች በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ ውሏል ።
ሰልጠናው በዛሬው እለት በዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር 3/2015 ዓ.ም ዙርያ እና በተሻሽው በደንብ ቁጥር 167/2016 ዓ.ም ላይ በተሻሻሉ የቅጣት እርከኖቹን ላይ የዲስፕሊን ጥፋቶች እና በቅሬታ አቀራረብ ሂደቶች ላይ የተሰጠ ሲሆን በነገው ዕለትም ስልጠናው የሚቀጥል ይሆናል ።
የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮ/ር አህመድ መሐመድ እና የስልጠና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ላቀች ሀይሌ ስልጠናው የሚሰጥ በትሂደት ጉብኝት በማድረግ ሰልጣኞችና አሰልጣኞች አበረታተዋል ።
በስልጠናው የደንብ ጥሰቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የስነ ምግባር ግድፈት እንዳይፈፅሙ ፣ በስነ ምግባር የታነፁ እንዲሆኑና ህግና መመርያን ተከትለው እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ኮ/ር አህመድ መሐመድ ገልፀዋል፡፡
የስልጠናው ተሳታፊዎች ስልጠናው በእውቀትና መብትና ግዴታቸው ለመስራትናለስራቸው እጅግ አስፈላጊ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የተለያዩ ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ከመድረክ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ዘገባው :- የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።