ህብረተሰቡ አዋኪ ድርጊቶች በሀገር ላይ የሚያስከትሉት ጉዳት በመረዳት በሚወሰደው እርምጃ ከባለስልጣኑ ጎን ሊቆም እንደሚገባ ተገለፀ።
ጥር 03/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ **
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከሁሉም ወረዳዎች ትላልቅ ሆቴሎችና ፤ላውንጆች ፤ሬስቶራንቶች ላይ እርምጃ ወሰዶ የወረሳቸው የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሶዎች በማቃጠል አስወገደ፡፡
በክፍለ ከተማው በተለይ ትላልቅ ሆቴሎች ፤የምሽት ክለቦች ሥራው በልዩ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽን ከፀጥታ አካላት በጋራ በመሰራቱ አዋኪ ተግባር ሲፈፅሙ በመገኘታቸው እርምጃ ተወሰዶ ቁሳቁሶቹን መወረሳቸው የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ ሻምበል ኑርልኝ ገብረኪዳን ገልፀዋል፡፡
ክፍለ ከተማው በዚህ 2016 በጀት አመት የደንብ መተላለፍ ተግባራትን ለመከላከል በወሰደው ተልዕኮ መሠረት የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ግብረ ሀይል እና ከፀጥታ ተቋማት አባሎች በተገኙበት የተወረሱት 4970 የሺሻ ማስጠቀሚያ ዕቃዎች በዛሬው ዕለት በማቃጠል ማስወገዱን የክፍለ ከተማው የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አሳውቀዋል ፡፡
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት የደንብ መተላለፍን ለመከላከል በተለያየ የአሠራር ሥልት ለህብረተሰቡ ሠፊ ግንዛቤ በተለያየ ውይይት መድረኮች በማዘጋጀት ቤት ለቤት፤በብሮሸርና በበራሪ ወረቀት የታገዘ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራዎች ለበርካታ የህብረተሰብ ክፍል ማድረጉን ጠቅሰው ህብረተሰቡ አዋኪ ድርጊቶች በሀገር ላይ የሚያስከትሉት ጉዳት በመረዳት በሚወሰደው እርምጃ ከባለስልጣኑ ጎን ሊቆም እንደሚገባ እንዳለበት ሻምበል ኑርልኝ መልዕክት አስተላልፈዋል ፡፡
መረጃው ፡- የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ነው ፡፡
ጥር 03/2016 ዓ.ም
**አዲስ አበባ **
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከሁሉም ወረዳዎች ትላልቅ ሆቴሎችና ፤ላውንጆች ፤ሬስቶራንቶች ላይ እርምጃ ወሰዶ የወረሳቸው የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሶዎች በማቃጠል አስወገደ፡፡
በክፍለ ከተማው በተለይ ትላልቅ ሆቴሎች ፤የምሽት ክለቦች ሥራው በልዩ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽን ከፀጥታ አካላት በጋራ በመሰራቱ አዋኪ ተግባር ሲፈፅሙ በመገኘታቸው እርምጃ ተወሰዶ ቁሳቁሶቹን መወረሳቸው የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ ሻምበል ኑርልኝ ገብረኪዳን ገልፀዋል፡፡
ክፍለ ከተማው በዚህ 2016 በጀት አመት የደንብ መተላለፍ ተግባራትን ለመከላከል በወሰደው ተልዕኮ መሠረት የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ግብረ ሀይል እና ከፀጥታ ተቋማት አባሎች በተገኙበት የተወረሱት 4970 የሺሻ ማስጠቀሚያ ዕቃዎች በዛሬው ዕለት በማቃጠል ማስወገዱን የክፍለ ከተማው የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አሳውቀዋል ፡፡
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት የደንብ መተላለፍን ለመከላከል በተለያየ የአሠራር ሥልት ለህብረተሰቡ ሠፊ ግንዛቤ በተለያየ ውይይት መድረኮች በማዘጋጀት ቤት ለቤት፤በብሮሸርና በበራሪ ወረቀት የታገዘ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራዎች ለበርካታ የህብረተሰብ ክፍል ማድረጉን ጠቅሰው ህብረተሰቡ አዋኪ ድርጊቶች በሀገር ላይ የሚያስከትሉት ጉዳት በመረዳት በሚወሰደው እርምጃ ከባለስልጣኑ ጎን ሊቆም እንደሚገባ እንዳለበት ሻምበል ኑርልኝ መልዕክት አስተላልፈዋል ፡፡
መረጃው ፡- የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ነው ፡፡
ባለስልጣኑ መጭውን የጥምቀት በዓልን አስመልክቶ ውይይት አካሄደ።
06/05/2016ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 የጥምቀት በዓልን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ከማዕከል ሰራተኞች ጋር በዛሬው ዕለት በተቋሙ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አካሂዷል።
የ2016 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር የባለድርሻ አካላትና የህዝቡ ሚና አስመልክቶ የተዘጋጀውን ሰነድ ያቀረቡት የባለስልጣኑ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እዬብ ከበደ እንዳሉት ሁሉም የአከባቢው የሰላም ዘብ መሆኑን አምኖ መቀበል አለበት ብለዋል።
አክለውም በህትማማችና ወንድማማች መንፈስ ሁሉም የድርሻውን በመወጣት በዓሉ ፍፁም ሰላማዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የበኩላችንን አስተዋፅኦ እየተወጣን፤ በአከባቢያችን ለየት ያለ እና አጠራጣሪ ነገር ስንመለከት ፈጥነን በየአቅራቢያችን ለሚገኝ የፀጥታ ኃይል ማመልከት ይኖርብናል ብለዋል።
በቀረበው ሰነድ ላይ ከሰራተኞች ጋር ውይይት በማካሄድ በተነሱት ሀሳቦች ላይ ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል።
ዘገባው:-የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
06/05/2016ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 የጥምቀት በዓልን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ከማዕከል ሰራተኞች ጋር በዛሬው ዕለት በተቋሙ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አካሂዷል።
የ2016 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር የባለድርሻ አካላትና የህዝቡ ሚና አስመልክቶ የተዘጋጀውን ሰነድ ያቀረቡት የባለስልጣኑ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እዬብ ከበደ እንዳሉት ሁሉም የአከባቢው የሰላም ዘብ መሆኑን አምኖ መቀበል አለበት ብለዋል።
አክለውም በህትማማችና ወንድማማች መንፈስ ሁሉም የድርሻውን በመወጣት በዓሉ ፍፁም ሰላማዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የበኩላችንን አስተዋፅኦ እየተወጣን፤ በአከባቢያችን ለየት ያለ እና አጠራጣሪ ነገር ስንመለከት ፈጥነን በየአቅራቢያችን ለሚገኝ የፀጥታ ኃይል ማመልከት ይኖርብናል ብለዋል።
በቀረበው ሰነድ ላይ ከሰራተኞች ጋር ውይይት በማካሄድ በተነሱት ሀሳቦች ላይ ማብራሪያ በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል።
ዘገባው:-የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
❤2
ባለስልጣኑ ከEMA Tower ጋር የቢሮ ኪራይ የውል ስምምነት ተፈራረመ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተቋሙ ሰራተኞች እና ተገልጋዮች ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር ከEMA Tower ጋር የቢሮ ኪራይ ውል ስምምነት በዛሬው ዕለት በባለስልጣኑ ዋና ሰራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን በኩል በጥር 7/2016 ዓ.ም ተፈራርሟል ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በስምምነቱ ላይ እንደተናገሩት አሁን ያለንበት አካባቢ ለሰራተኞቻችን እና ለተገልጋዮች ለትራንስፖርት እና በቂ አገልግሎት ለመስጠት አመቺ ባለመሆኑ በሰራተኞች ተደጋጋሚ ጥያቄ መሠረት አካባቢው ለመቀየር ማስፈለጉ ገልፀዋል።
ዋና ሰራ አስኪያጁ አያይዘው እንደገለጹት ለሰራተኛው እና ለተገልጋዩ ማግኘት የሚገባውን አገልግሎት በአግባቡ ለመስጠትና ተጠቃሚ አንዲሆን በማሰብ ኮሚቴ በማዋቀር ለሰራተኛውና ለሰራ አምቺ ይሆናል ተብሎ የታሰበውን ቦታዎች በማየትና በመምረጥ ከህንፃው ባለቤት ጋር ከስምምነት ላይ መደረሱን ተናግረዋል ።
አዲሱ ህንፃ ለሰራተኞቹ ልጆች የህጻናት ማቆያ ቦታ፣ ካፍቴርያ፣ እስከ 300 ሰው የሚይዝ የመሠብሰቢያ አዳራሽ እና ሌሎች አስፈላጊ የስራ ክፍሎች እንደሚኖሩት ተገልጿል።
በቀጣይ ቢሮው አሁን ካለበት የቦታ እና የህንፃ ቅያሪ ዝውውር ሲያደርግ በተለያዩ ማስታወቂያዎች ለህብረተሰቡ የሚገለጽ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ዘገበው ፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተቋሙ ሰራተኞች እና ተገልጋዮች ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር ከEMA Tower ጋር የቢሮ ኪራይ ውል ስምምነት በዛሬው ዕለት በባለስልጣኑ ዋና ሰራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን በኩል በጥር 7/2016 ዓ.ም ተፈራርሟል ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በስምምነቱ ላይ እንደተናገሩት አሁን ያለንበት አካባቢ ለሰራተኞቻችን እና ለተገልጋዮች ለትራንስፖርት እና በቂ አገልግሎት ለመስጠት አመቺ ባለመሆኑ በሰራተኞች ተደጋጋሚ ጥያቄ መሠረት አካባቢው ለመቀየር ማስፈለጉ ገልፀዋል።
ዋና ሰራ አስኪያጁ አያይዘው እንደገለጹት ለሰራተኛው እና ለተገልጋዩ ማግኘት የሚገባውን አገልግሎት በአግባቡ ለመስጠትና ተጠቃሚ አንዲሆን በማሰብ ኮሚቴ በማዋቀር ለሰራተኛውና ለሰራ አምቺ ይሆናል ተብሎ የታሰበውን ቦታዎች በማየትና በመምረጥ ከህንፃው ባለቤት ጋር ከስምምነት ላይ መደረሱን ተናግረዋል ።
አዲሱ ህንፃ ለሰራተኞቹ ልጆች የህጻናት ማቆያ ቦታ፣ ካፍቴርያ፣ እስከ 300 ሰው የሚይዝ የመሠብሰቢያ አዳራሽ እና ሌሎች አስፈላጊ የስራ ክፍሎች እንደሚኖሩት ተገልጿል።
በቀጣይ ቢሮው አሁን ካለበት የቦታ እና የህንፃ ቅያሪ ዝውውር ሲያደርግ በተለያዩ ማስታወቂያዎች ለህብረተሰቡ የሚገለጽ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ዘገበው ፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ የ6ወር እቅድ አፈጻጸሙን ገመገመ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና የቅድመ መከላከል ዙርፍ የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸሙን ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉ የዘርፉ ኦፊሰሮችና ሰራተኞች ጋር የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ በተገኙበት በቂርቆስ ክ/ከተማ መሰብሰቢያ አዳራሽ የግምገማ መድረክ አካሂዷል ።
የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ እንደተናገሩት ስራዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ተናበን እና ተቀናጅተን በመሰራታች በ2016 በጀት ዓመት በ6ወር የተሻሉ ሰራ መከናወኑን በመግለፅ በእቃዳችን መሰረት ምን ሰራ አከናወንን የሚለዉን በጋራ በማየት ያመጣነውን ጥሩ ተግባራት ለማስቀጠል በሰራ የታዪ ክፍተቶችን በመለየት በቀጣይ ጠንክረን በመስራት ክፍተቶችን በመሙላት የቅድመ መከላከል ስራችን በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
የስልጠናና የቅድመ መከላከል ዙርፍ የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የባለስልጣን የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ስርካለም ጌታሁን አቅርበዋል ።
በሪፖርቱ የዘርፉ ዋና ዋና ስትራቴጂክ ግቦችና አላማዎች ፣ በ6ወር የተከናወኑ ተግባራት ፣ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶችና በቀጣይ በትኩረት ሊከናወኑ የሚገቡ ተግባራት ተካተዋል
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበት ቀጣይ የሰራ አቅጣጫ በባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ ሰጥተው መድረኩ ተጠናቋል ።
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና የቅድመ መከላከል ዙርፍ የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸሙን ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉ የዘርፉ ኦፊሰሮችና ሰራተኞች ጋር የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ በተገኙበት በቂርቆስ ክ/ከተማ መሰብሰቢያ አዳራሽ የግምገማ መድረክ አካሂዷል ።
የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ እንደተናገሩት ስራዎችን ከማዕከል እስከ ወረዳ ተናበን እና ተቀናጅተን በመሰራታች በ2016 በጀት ዓመት በ6ወር የተሻሉ ሰራ መከናወኑን በመግለፅ በእቃዳችን መሰረት ምን ሰራ አከናወንን የሚለዉን በጋራ በማየት ያመጣነውን ጥሩ ተግባራት ለማስቀጠል በሰራ የታዪ ክፍተቶችን በመለየት በቀጣይ ጠንክረን በመስራት ክፍተቶችን በመሙላት የቅድመ መከላከል ስራችን በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
የስልጠናና የቅድመ መከላከል ዙርፍ የ2016 በጀት ዓመት የ6ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የባለስልጣን የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ስርካለም ጌታሁን አቅርበዋል ።
በሪፖርቱ የዘርፉ ዋና ዋና ስትራቴጂክ ግቦችና አላማዎች ፣ በ6ወር የተከናወኑ ተግባራት ፣ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶችና በቀጣይ በትኩረት ሊከናወኑ የሚገቡ ተግባራት ተካተዋል
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበት ቀጣይ የሰራ አቅጣጫ በባለሥልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሸቴ ሰጥተው መድረኩ ተጠናቋል ።
ዘገባው ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
ጨለማን ተገን በማድረግ ከ500 ካሬ ሜትር በላይ የተወረረ መሬት ተቀለበሰ።
08/05/2016 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 02 ልዩ ስሙ ጀርመን አደባባይ አከባቢ ጨለማን ተገን በማድረግ ከ500 ካሬ ሜትር በላይ መሬት በወረረ ግለሰብ ላይ እርምጃ ተወሰደ።
ጥር 07/2016 ዓ.ም ከለሊቱ 9:00 ሰዓት ገደማ አንድ ግለሰብ ውስን ሀብት የሆነውን የህዝብና የመንግስት መሬት ከህግ አግባብ ውጪ በኃይል በመውረር አጥሮ መጋዘን በመስራትና ኮንቲነር በማስቀመጥ መሬት የወረረውን ግለሰብ የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ወረራውን መቀልበሱን የወረዳ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፈቀደ ዲዳ ለባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ገልፀዋል።
ሀላፊው በህገ-ወጥ መንገድ እና በሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች ስራ ላይ በማይሆኑበት የለሊቱን ጊዜ በመጠቀም ወረራ የተፈፀመበትን መሬት ሙሉ በሙሉ በማፅዳት የወረረውንም ግለሰብ በህግ አግባብ ተጠያቂ ለማድረግና መሬቱን ወደ መሬት ባንክ ስርዓት ለማስገባት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ ተቋማት ጋር እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል።
በመጨረሻም ህብረተሰቡ በህገወጥ መንገድ ጉልበትቱና ሀብቱን ከማባከን እና በህግ ተጠያቂ ከመሆን እራሱንና ቤተሰቡን እንዲጠብቅ በማሳሰብ ህጋዊ አሰራር በመከተል ስራዎቹ ማከናወን አንደሚገባ አቶ ፈቀደ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ዘገባው፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
08/05/2016 ዓ.ም
*አዲስ አበባ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 02 ልዩ ስሙ ጀርመን አደባባይ አከባቢ ጨለማን ተገን በማድረግ ከ500 ካሬ ሜትር በላይ መሬት በወረረ ግለሰብ ላይ እርምጃ ተወሰደ።
ጥር 07/2016 ዓ.ም ከለሊቱ 9:00 ሰዓት ገደማ አንድ ግለሰብ ውስን ሀብት የሆነውን የህዝብና የመንግስት መሬት ከህግ አግባብ ውጪ በኃይል በመውረር አጥሮ መጋዘን በመስራትና ኮንቲነር በማስቀመጥ መሬት የወረረውን ግለሰብ የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ወረራውን መቀልበሱን የወረዳ የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፈቀደ ዲዳ ለባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ገልፀዋል።
ሀላፊው በህገ-ወጥ መንገድ እና በሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች ስራ ላይ በማይሆኑበት የለሊቱን ጊዜ በመጠቀም ወረራ የተፈፀመበትን መሬት ሙሉ በሙሉ በማፅዳት የወረረውንም ግለሰብ በህግ አግባብ ተጠያቂ ለማድረግና መሬቱን ወደ መሬት ባንክ ስርዓት ለማስገባት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ ተቋማት ጋር እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል።
በመጨረሻም ህብረተሰቡ በህገወጥ መንገድ ጉልበትቱና ሀብቱን ከማባከን እና በህግ ተጠያቂ ከመሆን እራሱንና ቤተሰቡን እንዲጠብቅ በማሳሰብ ህጋዊ አሰራር በመከተል ስራዎቹ ማከናወን አንደሚገባ አቶ ፈቀደ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ዘገባው፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
👍1
Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን»
Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን Addis Ababa CodeEnforcement»
Channel name was changed to «የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን Addis Ababa Code Enforcement Authority»