ባለስልጣኑ በ2019 በጀት አመት የደንብ መተላለፎችን በ54.3 ፐርሰንት ለመቀነስ ማቀዱ ተገለፀ
14/12/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2019 በጀት አመት እቅድ ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከማዕከል ሰራተኞች ጋር የተቋሙ ስኬት በማስቀጠል የደንብ መተላለፎች ለመቀነስ በተነደፉ ስልቶች እና እቅዶች ላይ ውይይት ተደረገ።
በውይይቱን የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በ2019 በጀት አመት የቀደውን እቅድ በትጋትና በቁረጠኝነት በመስራት በከተማችን የደንብ መተላለፍ እንዲቀንስና በተነደፉ ስልቶች እና እቅዶች መሠረት በትጋት በመፈፀም በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት ሁሌም ዝግጁ መሆን እንደሚገባ ገልጸዋል።
የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ በበጀት ዓመቱ የደንብ መተላለፍ የሚፀየፍ ማህበረሰብ ለመፍጠር በርካታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች እንደሚሰጡና በቴክኖሎጂ በታገዘ የደንብ መተላለፍ በመከላከል በመቆጣጠር በ9 የደንብ መተላለፎች ላይ በ54.3 ፐርሰንት ለመቀነስ መታቀዱ ተናግረዋል።
በቀጣይ ከሁለት ሺህ በላይ አዲስ የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮችን መልምሎ ስልጠና በመስጠት ወደ ተቋሙ በመቀላቀል እና በስራ ላይ ያሉትን ከ7000 በላይ ነባር የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰር በማስልጠን የሰው ሃይሉ ለማብቃት እንደሚሰራ በተነደፈው ስልት ተመላክቷል።
በመድረኩ በ2018 በጀት አመት የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ዳይሬክተሮች ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች ምስጋናና እውቅና በመስጠት ለመላው የተቋሙ አመራሮች እና ሰራተኞች ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በከተማ ደረጃ 1ኛ እንዲወጣና ተሸላሚ እንዲሆን ላበረከቱት አስተዋፅኦ ምስጋናና እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
14/12/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2019 በጀት አመት እቅድ ላይ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከማዕከል ሰራተኞች ጋር የተቋሙ ስኬት በማስቀጠል የደንብ መተላለፎች ለመቀነስ በተነደፉ ስልቶች እና እቅዶች ላይ ውይይት ተደረገ።
በውይይቱን የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በ2019 በጀት አመት የቀደውን እቅድ በትጋትና በቁረጠኝነት በመስራት በከተማችን የደንብ መተላለፍ እንዲቀንስና በተነደፉ ስልቶች እና እቅዶች መሠረት በትጋት በመፈፀም በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት ሁሌም ዝግጁ መሆን እንደሚገባ ገልጸዋል።
የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ በበጀት ዓመቱ የደንብ መተላለፍ የሚፀየፍ ማህበረሰብ ለመፍጠር በርካታ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች እንደሚሰጡና በቴክኖሎጂ በታገዘ የደንብ መተላለፍ በመከላከል በመቆጣጠር በ9 የደንብ መተላለፎች ላይ በ54.3 ፐርሰንት ለመቀነስ መታቀዱ ተናግረዋል።
በቀጣይ ከሁለት ሺህ በላይ አዲስ የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮችን መልምሎ ስልጠና በመስጠት ወደ ተቋሙ በመቀላቀል እና በስራ ላይ ያሉትን ከ7000 በላይ ነባር የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰር በማስልጠን የሰው ሃይሉ ለማብቃት እንደሚሰራ በተነደፈው ስልት ተመላክቷል።
በመድረኩ በ2018 በጀት አመት የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ዳይሬክተሮች ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች ምስጋናና እውቅና በመስጠት ለመላው የተቋሙ አመራሮች እና ሰራተኞች ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በከተማ ደረጃ 1ኛ እንዲወጣና ተሸላሚ እንዲሆን ላበረከቱት አስተዋፅኦ ምስጋናና እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
👍12❤1
ባለሥልጣኑ የደንብ መተላለፍ ቁጥጥር አሰራሩን ለማዘመን የመገናኛ ሬዲዮ እና የመስክ ካሜራ ቴክኖሎጂ ግዢ ለመፈፀም ውይይት አካሄደ
15/12 /2018ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን በ2019 በጀት ዓመት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የደንብ መተላለፎች ለመቀነስ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቱ ለማጠናከር የሚረዱ መሣሪያዎችና አስፈላጊ የደንብ ልብስ ለመግዛት ውይይት አካሄደ።
የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን የተቋሙ አላማዎችንና ስትራቴጂካዊ ግቦችን ለማሳካት የሚረዱ ግባቶች ግልጽ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የግዥ ስርዓት ለመዘርጋት ግባቶች እንደሚገዙ ገልጸዋል።
ተቋሙ የሀብት ብክነትን በማስወገድ፣ በጀትና ጊዜን በቁጠባ በመጠቀም ለአገልግሎት አሰጣጡ አስፈላጊ የሆኑ ዘመኑን መሠረት ያደረጉ ስራን የሚያቃልሉ እና የተሰጠንን ተልዕኮ ለማሳካት የሚረዲ ግባቶች ግዢ በወቅቱና በትክክለኛ ጥራት እንዲገዛ አሳስበዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን አሰራሩን ከጊዜ ወደ ጊዜ በማዘመን በዘንድሮ በጀት ዓመት የመገናኛ ሬዲዮ እና የካሜራ ቴክኖሎጂ ግዢ እንደሚፈፀም ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ገልፀዋል።
የተቋሙን የግዢ ፍላጎት እቅድ ያቀረቡት የግዢ ዳይሬክቶሬት ወ/ሮ እፀህይወት ፅጌ በተቋሙ የተጀመረው ከወረቀት ነፃ አገልግሎት ለማስቀጠልና ለማዘመን ከሁሉም የስራ ክፍል ፍላጎት መሰብሰቡን ገልፀዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው፡፡
15/12 /2018ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን በ2019 በጀት ዓመት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የደንብ መተላለፎች ለመቀነስ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቱ ለማጠናከር የሚረዱ መሣሪያዎችና አስፈላጊ የደንብ ልብስ ለመግዛት ውይይት አካሄደ።
የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን የተቋሙ አላማዎችንና ስትራቴጂካዊ ግቦችን ለማሳካት የሚረዱ ግባቶች ግልጽ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የግዥ ስርዓት ለመዘርጋት ግባቶች እንደሚገዙ ገልጸዋል።
ተቋሙ የሀብት ብክነትን በማስወገድ፣ በጀትና ጊዜን በቁጠባ በመጠቀም ለአገልግሎት አሰጣጡ አስፈላጊ የሆኑ ዘመኑን መሠረት ያደረጉ ስራን የሚያቃልሉ እና የተሰጠንን ተልዕኮ ለማሳካት የሚረዲ ግባቶች ግዢ በወቅቱና በትክክለኛ ጥራት እንዲገዛ አሳስበዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን አሰራሩን ከጊዜ ወደ ጊዜ በማዘመን በዘንድሮ በጀት ዓመት የመገናኛ ሬዲዮ እና የካሜራ ቴክኖሎጂ ግዢ እንደሚፈፀም ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ገልፀዋል።
የተቋሙን የግዢ ፍላጎት እቅድ ያቀረቡት የግዢ ዳይሬክቶሬት ወ/ሮ እፀህይወት ፅጌ በተቋሙ የተጀመረው ከወረቀት ነፃ አገልግሎት ለማስቀጠልና ለማዘመን ከሁሉም የስራ ክፍል ፍላጎት መሰብሰቡን ገልፀዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍3❤2
የመረጃ አያያዝን በማዘመን አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
ነሐሴ 18 /2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፕላንና ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በቁልፍ አፈፃፀም አመላካች (KPI) እና በዕቅድና ሪፖርት ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም (PRMIS) ከከተማ እስከ ወረዳ ተግባራዊ ለማድረግ ለባለሙያዎችና አመራሮች የቴክኖሎጂው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ እንደገለጹት የመረጃ አያያዝን በማዘመን አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ እና በዘርፉ በቂ እውቀት ባላቸው ባለሙያዎች ግንዛቤ ማግኘት ለተቋሙ በቀጣይ ስራዎች ስኬት ጉልህ ሚና ይኖረዋል ሲሉ ገልጸዋል ።
ተቋማዊ አሰራርን ለማዘመን፣ የመረጃ ጥራትን ለማረጋገጥ እና የአሰራር ውጤታማነትን በዲጂታል ሲስተም ለመደገፍ በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ሰልጠናውን የሰጡት የፕላንና ልማት ቢሮ የአፈጻጸም ስራ አመራር ቡድን መሪ አለምወርቅ ዲኖ ገልጸዋል ።
ከወረቀት ነጻ የሆነ አሰራርን በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋና ቀላል እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ መሆኑንና ሲስተሙ የተጀመረዉን የዲጅታል አገልግሎት ለማጠናከርና ስኬታማ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጸዋል።
በስልጠናው የባለስልጣኑ ዳይሬክተሮች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወጣጡ ባለሙያዎችና አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው፡፡
ነሐሴ 18 /2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፕላንና ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በቁልፍ አፈፃፀም አመላካች (KPI) እና በዕቅድና ሪፖርት ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም (PRMIS) ከከተማ እስከ ወረዳ ተግባራዊ ለማድረግ ለባለሙያዎችና አመራሮች የቴክኖሎጂው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ እንደገለጹት የመረጃ አያያዝን በማዘመን አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ እና በዘርፉ በቂ እውቀት ባላቸው ባለሙያዎች ግንዛቤ ማግኘት ለተቋሙ በቀጣይ ስራዎች ስኬት ጉልህ ሚና ይኖረዋል ሲሉ ገልጸዋል ።
ተቋማዊ አሰራርን ለማዘመን፣ የመረጃ ጥራትን ለማረጋገጥ እና የአሰራር ውጤታማነትን በዲጂታል ሲስተም ለመደገፍ በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ሰልጠናውን የሰጡት የፕላንና ልማት ቢሮ የአፈጻጸም ስራ አመራር ቡድን መሪ አለምወርቅ ዲኖ ገልጸዋል ።
ከወረቀት ነጻ የሆነ አሰራርን በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋና ቀላል እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ መሆኑንና ሲስተሙ የተጀመረዉን የዲጅታል አገልግሎት ለማጠናከርና ስኬታማ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጸዋል።
በስልጠናው የባለስልጣኑ ዳይሬክተሮች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወጣጡ ባለሙያዎችና አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍3❤1👏1