ባለስልጣኑ በኮሪደር መሠረተ ልማት ላይ ጉዳት ያደረሱ የግንባታ ድርጅትና ሹፌሮች 410,000 ሺህ ብር መቀጣቱ አስታወቀ
02/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ማህሙድ ሙዚቃ ቤት አካባቢ በልማት ኮሪደር በተሰራው የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ጉዳት ያደረሱ የግንባታ ድርጅትና ሹፌሮች በድምሩ 410,000 ሺህ ብር መቀጣቱ አስታወቀ መቅጣቱን አስታወቀ ።
ቅጣቱ ጉዳት ያደረሱት ምንሀር ኮንስትራክሽን የግንባታ ድርጅት 300,000/ሦስት መቶ ሺህ/ ብር ሲቀጣ አሽከርካሪዎቹ እንደ ጥፋታቸው በድምሩ 110,000/አንድ መቶ አስር ሺህ ብር ተቀጥተው በድምሩ 410,000 ሺህ ብር በመቅጣት ለከተማው ልማት ስራ እንዲውል የተደረገ ሲሆን ያቆሸሹትን አስፖልት ወዲያውኑ እንዲያፀዱ ተደርጓል።
ባለስልጣኑ በከተማው ደንብ የሚተላለፉ እና መሠረተ ልማት የሚያበላሹ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ላይ በህጉ መሠረት የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል ።
ማህበረሰቡ ለማንኛውም የደንብ መተላለፎች መረጃ በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጥ ተቋሙ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
02/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ማህሙድ ሙዚቃ ቤት አካባቢ በልማት ኮሪደር በተሰራው የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ጉዳት ያደረሱ የግንባታ ድርጅትና ሹፌሮች በድምሩ 410,000 ሺህ ብር መቀጣቱ አስታወቀ መቅጣቱን አስታወቀ ።
ቅጣቱ ጉዳት ያደረሱት ምንሀር ኮንስትራክሽን የግንባታ ድርጅት 300,000/ሦስት መቶ ሺህ/ ብር ሲቀጣ አሽከርካሪዎቹ እንደ ጥፋታቸው በድምሩ 110,000/አንድ መቶ አስር ሺህ ብር ተቀጥተው በድምሩ 410,000 ሺህ ብር በመቅጣት ለከተማው ልማት ስራ እንዲውል የተደረገ ሲሆን ያቆሸሹትን አስፖልት ወዲያውኑ እንዲያፀዱ ተደርጓል።
ባለስልጣኑ በከተማው ደንብ የሚተላለፉ እና መሠረተ ልማት የሚያበላሹ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ላይ በህጉ መሠረት የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል ።
ማህበረሰቡ ለማንኛውም የደንብ መተላለፎች መረጃ በ9995 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጥ ተቋሙ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍7
ባለስልጣኑ ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ የበከለው ዲሊኦፖል ኢንተራሽናል ሆቴል 600,000(ስድስት መቶ ሺህ) ብር መቅጣቱ አስታወቀ
03/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በካይ የፍሳሽ ቆሻሻን ወደ ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የለቀቀው ዲሊኦፖል ኢንተራሽናል ሆቴል ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር 600,000/ስድስት መቶ ሺህ/ ብር የቅጣት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ባንቢስ አከባቢ ወደ ወንዝ የሽንትቤት ፍሳሽ በመልቀቅ ብክለቱን ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ምርመራ በመረጋገጡ ከዚህ ቀደም እርምጃ የተወሰደ ሲሆን አሁንም በድጋሚ በመልቀቁ የቅጣቱን እጥፍ ተቀቷል።
ከቅጣቱ በተጨማሪ ብክለቱ ለማስቆም ችግሩ እስኪስተካከል የሆቴሉ የችግሩ መንስኤ የሆኑ መጸዳጃ ቤቶቹ እንዲታሸግ መደረጉ ተገልጿል።
ባለስልጣኑ በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች እየለሙ መሆኑ በመግለፅ ወንዞቹን በመበከል ለታለመለት አላማ እንዳይውል በሚያደርጉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ የሚቀጥል አሳውቋል።
ባለስልጣኑ ከተማው ነዋሪዎችና ተቋማት በደንቡ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠሩ አስታውሶ ነዋሪዎችና ተቋማት ከመሰል ተግባራቸው እንዲታቆጠቡ አሳስቧል።
ህብረተሰቡ ለማንኛውም አይነት የደንብ መተላለፍ በነፃ ስልክ 9995 መረጃና ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
03/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በካይ የፍሳሽ ቆሻሻን ወደ ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የለቀቀው ዲሊኦፖል ኢንተራሽናል ሆቴል ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር 600,000/ስድስት መቶ ሺህ/ ብር የቅጣት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ባንቢስ አከባቢ ወደ ወንዝ የሽንትቤት ፍሳሽ በመልቀቅ ብክለቱን ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ምርመራ በመረጋገጡ ከዚህ ቀደም እርምጃ የተወሰደ ሲሆን አሁንም በድጋሚ በመልቀቁ የቅጣቱን እጥፍ ተቀቷል።
ከቅጣቱ በተጨማሪ ብክለቱ ለማስቆም ችግሩ እስኪስተካከል የሆቴሉ የችግሩ መንስኤ የሆኑ መጸዳጃ ቤቶቹ እንዲታሸግ መደረጉ ተገልጿል።
ባለስልጣኑ በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች እየለሙ መሆኑ በመግለፅ ወንዞቹን በመበከል ለታለመለት አላማ እንዳይውል በሚያደርጉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ የሚቀጥል አሳውቋል።
ባለስልጣኑ ከተማው ነዋሪዎችና ተቋማት በደንቡ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠሩ አስታውሶ ነዋሪዎችና ተቋማት ከመሰል ተግባራቸው እንዲታቆጠቡ አሳስቧል።
ህብረተሰቡ ለማንኛውም አይነት የደንብ መተላለፍ በነፃ ስልክ 9995 መረጃና ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍9👏4
ባለስልጣኑ በኮሪደር መሠረተ ልማት ላይ የደንብ መተላለፍ ለሚፈጽሙ ግለሰቦችና ድርጅቶች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ
05/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በኮሪደር መሰረተ ልማት ላይ ህገወጥ ማስታወቂያ በመስቀል ሳይክል በማቆም ሳር ላይ ለተኙ እና የኮሪደር ልማት ያበላሹ ድርጅቶች 75,000/ሰባ አምስት ሺህ/ ብር የቅጣት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ማይ ኢንተርቴይመንት የተባለ ደርጅት በኮሪደር መንገድ ስታንዳርዱን ያልጠበቀ ማስታወቂያ በሳይክል በማቆምና ሳር ላይ በመተኛት ብር 25000 የተቀጣ ሲሆን እንዲሁም ሳምቤክ ሪል ስቴት የኮሪደር መንገድ በማበላሸት ብር 50000 በመቅጣት በድምሩ 75,000/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ አስተዳደራዊ እርምጃ በመውሰድ ከጥፈታቸው እንዲታረሙ ተደርጓል።
ባለስልጣኑ በኮሪደር መሠረተ ልማት ላይ የደንብ መተላለፍ ለሚፈጽሙ ግለሰቦችና ድርጅቶች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ የተሰራውን የኮሪደር ልማት በሚያበላሹ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳውቋል።
ህብረተሰቡ ለማንኛውም አይነት የደንብ መተላለፍ በነፃ ስልክ 9995 መረጃና ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
05/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በኮሪደር መሰረተ ልማት ላይ ህገወጥ ማስታወቂያ በመስቀል ሳይክል በማቆም ሳር ላይ ለተኙ እና የኮሪደር ልማት ያበላሹ ድርጅቶች 75,000/ሰባ አምስት ሺህ/ ብር የቅጣት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ማይ ኢንተርቴይመንት የተባለ ደርጅት በኮሪደር መንገድ ስታንዳርዱን ያልጠበቀ ማስታወቂያ በሳይክል በማቆምና ሳር ላይ በመተኛት ብር 25000 የተቀጣ ሲሆን እንዲሁም ሳምቤክ ሪል ስቴት የኮሪደር መንገድ በማበላሸት ብር 50000 በመቅጣት በድምሩ 75,000/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ አስተዳደራዊ እርምጃ በመውሰድ ከጥፈታቸው እንዲታረሙ ተደርጓል።
ባለስልጣኑ በኮሪደር መሠረተ ልማት ላይ የደንብ መተላለፍ ለሚፈጽሙ ግለሰቦችና ድርጅቶች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ የተሰራውን የኮሪደር ልማት በሚያበላሹ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳውቋል።
ህብረተሰቡ ለማንኛውም አይነት የደንብ መተላለፍ በነፃ ስልክ 9995 መረጃና ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪውን ያቀርባል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍4❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
9995 የደንብ ማስከበር የነጻ ስልክ ጥቆማ መስመር
👍7❤1👏1
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በህ-ወጥ መንገድ ለገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀ ስጋ መያዙ ተገለፀ
06/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት በተካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን በድብቅ የታረደና ለገበያ ሊቀርብ የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው የእንስሳት ስጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ተገለፀ።
ኦፕሬሽኑ የተካሄደው በወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቀጠና 01 "ሰው ለሰው እድር ቤት" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፣ ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በተደረገ ጥብቅ ፍተሻ ጤንነታቸው ያልተረጋገጡ 13 የታረዱ በጎች፣ 14 ፍየሎች እንዲሁም ፅዳቱ ያልተጠበ 312 ኪሎ ግራም ስጋ ተይዟል።
የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተክሉ ምንዳ እንደገለጹት የተያዘው ስጋ እንዲወገድ ለአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የተረከበ ሲሆን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦችም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
ኃላፊው አክለውም ህብረተሰቡ መሰል ህገ-ወጥ እርዶችንም ሆነ ማንኛውንም የደንብ መተላለፍ ሲመለከት በነፃ ስልክ መስመር 9995 ጥቆማ በመስጠት ከተቋሙ ጎን እንዲቆም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ዘገባው፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው
06/09/2018 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት በተካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን በድብቅ የታረደና ለገበያ ሊቀርብ የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው የእንስሳት ስጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ተገለፀ።
ኦፕሬሽኑ የተካሄደው በወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቀጠና 01 "ሰው ለሰው እድር ቤት" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፣ ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በተደረገ ጥብቅ ፍተሻ ጤንነታቸው ያልተረጋገጡ 13 የታረዱ በጎች፣ 14 ፍየሎች እንዲሁም ፅዳቱ ያልተጠበ 312 ኪሎ ግራም ስጋ ተይዟል።
የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተክሉ ምንዳ እንደገለጹት የተያዘው ስጋ እንዲወገድ ለአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የተረከበ ሲሆን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦችም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
ኃላፊው አክለውም ህብረተሰቡ መሰል ህገ-ወጥ እርዶችንም ሆነ ማንኛውንም የደንብ መተላለፍ ሲመለከት በነፃ ስልክ መስመር 9995 ጥቆማ በመስጠት ከተቋሙ ጎን እንዲቆም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ዘገባው፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው
👍6