የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ በመልቀቅ አካባቢውን የበከለ ተቋም 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር መቀጣቱን ተገለጸ
ነሐሴ 25/2017 ዓ.ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አማዱ ሆቴል የሆቴሉን መፀዳጃ ቤት ፍሳሽ በመልቀቅ አካባቢውን በመበከሉ 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር መቅጣቱን ገለፀ።
ቅጣቱ በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት የመፀዳጃ ቤት ፍሳሽ ከሴፍቲ ታንኬር በቱቡ ወደ ውሃ መውረጃ በማገናኘት አካባቢው በመበከሉ እንደሆነ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ገልጿል።
ባለስልጣኑ ግለሰቦችና ተቋማት ከዚህ ዓይነት ድርጊት እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ደንብ በሚተላለፉት ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://www.youtube.com/@AACODEENFORCEMENT
የትዊተር/X/ media ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=QhSkPJ4pe0Gko4GzLzj4EA&s=09
https://linktr.ee/aacodeenforcement
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
ነሐሴ 25/2017 ዓ.ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አማዱ ሆቴል የሆቴሉን መፀዳጃ ቤት ፍሳሽ በመልቀቅ አካባቢውን በመበከሉ 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር መቅጣቱን ገለፀ።
ቅጣቱ በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት የመፀዳጃ ቤት ፍሳሽ ከሴፍቲ ታንኬር በቱቡ ወደ ውሃ መውረጃ በማገናኘት አካባቢው በመበከሉ እንደሆነ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ገልጿል።
ባለስልጣኑ ግለሰቦችና ተቋማት ከዚህ ዓይነት ድርጊት እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ደንብ በሚተላለፉት ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://www.youtube.com/@AACODEENFORCEMENT
የትዊተር/X/ media ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=QhSkPJ4pe0Gko4GzLzj4EA&s=09
https://linktr.ee/aacodeenforcement
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ
👍4👏3❤2