"ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ ወሳኝ ነው " በሚል መሪ ቃል የህዝብ ውይይት ተካሄደ
19/12/ 2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን "ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ ወሳኝ ነው " በሚል መሪ ነከተማው ነዋሪዎች የህዝብ ውይይት መድረክ አካሄደ።
በውይይቱ 2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸሙንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅዱን እና የመልካም አስተዳደር ችግር በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
ባለስልጣኑ በ2017 በጀት ዓመት ያከናወናቸው የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል አንጻር ሰፊ ስራ መሰራቱንና ህገ ወጥ ተግባራትን ከመከላከል፣የጎዳና ላይ ንግድ፣ ህገወጥ ንግድ ፣ የፍሳሽ አወጋገድ፣ ህገ ወጥ እርድ ፣ ማስታወቂያና የመሬት ወረራን ከመከላከል አንጻር ሰፊ የግንዛቤ ስራዎችን መስራቱ ተገልጿል።
በበጀት ዓመቱ በሰላምና ጸጥታ ግባችን ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት ማድረግ እንደሆነ ገልጸው ለዚህም የሰላም ባለቤት ለማድረግ አንዱ መንገድ ህገ-ወጦችን መከላከል፣ መቆጠጠርና በጋራ እርምጃ መዉሰድ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሻለና ውጤታማ ስራ መሰራቱ ተመላክቷል፡፡
ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባለስልጣኑ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገልጿል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው መድረኩ ከብሎክ ጀምሮ ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምላሽ እንዲያገኙ በትብብረሸ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።
19/12/ 2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን "ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ ወሳኝ ነው " በሚል መሪ ነከተማው ነዋሪዎች የህዝብ ውይይት መድረክ አካሄደ።
በውይይቱ 2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸሙንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅዱን እና የመልካም አስተዳደር ችግር በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
ባለስልጣኑ በ2017 በጀት ዓመት ያከናወናቸው የደንብ ጥሰቶችን ከመከላከል አንጻር ሰፊ ስራ መሰራቱንና ህገ ወጥ ተግባራትን ከመከላከል፣የጎዳና ላይ ንግድ፣ ህገወጥ ንግድ ፣ የፍሳሽ አወጋገድ፣ ህገ ወጥ እርድ ፣ ማስታወቂያና የመሬት ወረራን ከመከላከል አንጻር ሰፊ የግንዛቤ ስራዎችን መስራቱ ተገልጿል።
በበጀት ዓመቱ በሰላምና ጸጥታ ግባችን ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት ማድረግ እንደሆነ ገልጸው ለዚህም የሰላም ባለቤት ለማድረግ አንዱ መንገድ ህገ-ወጦችን መከላከል፣ መቆጠጠርና በጋራ እርምጃ መዉሰድ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሻለና ውጤታማ ስራ መሰራቱ ተመላክቷል፡፡
ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባለስልጣኑ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገልጿል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው መድረኩ ከብሎክ ጀምሮ ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምላሽ እንዲያገኙ በትብብረሸ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።
👍9❤4👏2
ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡን ቀጥተኛ ተሳትፎ ማሳደግ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ
20/ 11/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን "የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት አገልግሎት አሰጣጣችንን ምቹ ቀልጣፋ እና ፍትሀዊ እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል በክፍለ ከተማዎች የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል ።
በመድረኮቹ የክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ለህብረተሰቡ ለውይይት መነሻ እንዲሆን ቀርቧል።
የህዝብ ንቅናቄ ማድረግ አስፈላጊነቱ ባለስልጣኑ በ2018 በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን ተግባር እና ኃላፊነት በተሟላ ሁኔታ ለመፈፀም በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከከተማው ህብረተሰቦች ጋር በሚደረጉ በህዝብ ንቅናቄ መድረኮች በመለየት እና ችግሮችን በእቅድ ለመፍታት እንደሆነ ተገልጿል ፡፡
በመድረኩ በ2017 በጀት ዓመት ባለስልጣኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ በመወጣትና በርካታ ሰው ተኮር ሰራዎች በመስራት ያስመዘገብነውን ድል በላቀ ደረጃ ለማሰቀጠልና በ2018 የያዘውን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ እንዲሁም ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡን ቀጥተኛ ተሳትፎ ማሳደግ ወሳኝ መሆኑን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ፡፡
የምናገለግለው የህብረተሰብ ክፍል በተቋማችን ከአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያና የተፈቱበት አግባቦችን በጋራ በመምከር በቀጣይ መፈታት የሚገባቸውን ችግሮች ለመለየትና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት መድረኩ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል ፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች የከተማችንን ሰላምና ጸጥታ ለማስጠበቅና የደንብ ጥሰቶችን ለመከላከል ከደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር እንደሚሰሩ ገልጸዋል ።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
20/ 11/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን "የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት አገልግሎት አሰጣጣችንን ምቹ ቀልጣፋ እና ፍትሀዊ እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል በክፍለ ከተማዎች የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል ።
በመድረኮቹ የክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ለህብረተሰቡ ለውይይት መነሻ እንዲሆን ቀርቧል።
የህዝብ ንቅናቄ ማድረግ አስፈላጊነቱ ባለስልጣኑ በ2018 በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን ተግባር እና ኃላፊነት በተሟላ ሁኔታ ለመፈፀም በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከከተማው ህብረተሰቦች ጋር በሚደረጉ በህዝብ ንቅናቄ መድረኮች በመለየት እና ችግሮችን በእቅድ ለመፍታት እንደሆነ ተገልጿል ፡፡
በመድረኩ በ2017 በጀት ዓመት ባለስልጣኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ በመወጣትና በርካታ ሰው ተኮር ሰራዎች በመስራት ያስመዘገብነውን ድል በላቀ ደረጃ ለማሰቀጠልና በ2018 የያዘውን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ እንዲሁም ለአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሀዊነት የህብረተሰቡን ቀጥተኛ ተሳትፎ ማሳደግ ወሳኝ መሆኑን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ፡፡
የምናገለግለው የህብረተሰብ ክፍል በተቋማችን ከአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያና የተፈቱበት አግባቦችን በጋራ በመምከር በቀጣይ መፈታት የሚገባቸውን ችግሮች ለመለየትና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት መድረኩ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል ፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች የከተማችንን ሰላምና ጸጥታ ለማስጠበቅና የደንብ ጥሰቶችን ለመከላከል ከደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት በማጠናከር እንደሚሰሩ ገልጸዋል ።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍4