የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከሰላምና ፀጥታ ቢሮ ጋር በ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻፀም በነበረው ግምገማ ባለስልጣኑ የተሻለ አፈፃፀም ካስመዘገበባቸው መካከል፦
👉 የደንብ ጥሰትና ወንጀልን በተቀናጀ አሰራር እንዲቀንስ ማድረግ ተችሏል።
👉 ህግና ስርዓት እንዲከበር ግንዛቤ በመፍጠር ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል።
👉 የሚከናወኑ ተግባራት በእቅዱ መሠረት እየተገመገመ በመሄዱ ክፍቶችን በየ ጊዜ እየታረመ በመሄዱ ስኬት ተመዝግቧል።
👉 የህዝቡን ተሳትፎ በማሳደግ፣ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምላሽ በመስጠት የህብረተሰቡ ቅሬታ እንዲቀንስ ተሰርቷል።
👉 አመራሩ፣ባለሙያውና ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት የደንብ መተላለፎች በ64% እንዲቀንስ ተደርጓል።
👉 አመራሩና ባለሙያው በህብረትና በትብብር በመሰራቱ ለህገ-ወጦችና አጭበርባሪዎች መቆጣጠር ተችሏል::
👉 ህገ-ወጥ ንግድን በመቆጣጠር በፍትሐዊ የሀብት ክፍፍልና የገበያ ማረጋጋት ውጤት ተገኝቷል።
👉 የአደባባይ በዓላት በሰላም፣ በፍቅር፣ በአብሮነትና በመከበር ያለምንም የፀጥታ ችግር ማክበር ተችሏል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👉 የደንብ ጥሰትና ወንጀልን በተቀናጀ አሰራር እንዲቀንስ ማድረግ ተችሏል።
👉 ህግና ስርዓት እንዲከበር ግንዛቤ በመፍጠር ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል።
👉 የሚከናወኑ ተግባራት በእቅዱ መሠረት እየተገመገመ በመሄዱ ክፍቶችን በየ ጊዜ እየታረመ በመሄዱ ስኬት ተመዝግቧል።
👉 የህዝቡን ተሳትፎ በማሳደግ፣ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምላሽ በመስጠት የህብረተሰቡ ቅሬታ እንዲቀንስ ተሰርቷል።
👉 አመራሩ፣ባለሙያውና ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት የደንብ መተላለፎች በ64% እንዲቀንስ ተደርጓል።
👉 አመራሩና ባለሙያው በህብረትና በትብብር በመሰራቱ ለህገ-ወጦችና አጭበርባሪዎች መቆጣጠር ተችሏል::
👉 ህገ-ወጥ ንግድን በመቆጣጠር በፍትሐዊ የሀብት ክፍፍልና የገበያ ማረጋጋት ውጤት ተገኝቷል።
👉 የአደባባይ በዓላት በሰላም፣ በፍቅር፣ በአብሮነትና በመከበር ያለምንም የፀጥታ ችግር ማክበር ተችሏል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍14❤3
ባለስልጣኑ በቀሪ ወራት የሚከናወኑ ተግባራት እቅድና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት አካሄደ
25/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መነሻ በማድረግ በቀሪ ወራት የሚሰሩ ስራዎችና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከማዕከል አስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር የግምገማዊ ውይይት መድረክ አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በአመራሩ እና ሰራተኛው ጥረት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ጥሩ አፈፃፀም መኖሩንና ይህንንም በቀሪ ጊዜያት ያሉንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል አንዳንድ ክፍተቶችን በመሙላት በትጋት በትኩረት ቀንና ሌሊት በመሠራት ውጤታማ በመሆን ከተማችን የደንብ ጥሰት የቀነሰባት ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በመድረኩ በቀሪ ወራት በክ/ከተሞች መሰራት ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ተግባራት እቅድ በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ አቅርበዋል።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ስራዎችን ስናከናወን ከመንግስትና ከህዝብ የተሰጠንን ኃለፊነት በመገንዘብ ከብልሹ አሰራር በጸዳ መልኩ መሆን እንደሚገባ ተናግረዋል ።
በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ስራዎች በቅንጅት በመሰራታቸው በከተማ የነበሩ የደንብ መተላለፎችንና ህገ ወጥ ተግባራት እንዲቀነስ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ።
በተጨማሪም በመድረኩ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ምረቃትና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበታል ።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
25/08/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መነሻ በማድረግ በቀሪ ወራት የሚሰሩ ስራዎችና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከማዕከል አስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር የግምገማዊ ውይይት መድረክ አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በአመራሩ እና ሰራተኛው ጥረት በዘጠኝ ወራት ውስጥ በተቋሙ ጥሩ አፈፃፀም መኖሩንና ይህንንም በቀሪ ጊዜያት ያሉንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል አንዳንድ ክፍተቶችን በመሙላት በትጋት በትኩረት ቀንና ሌሊት በመሠራት ውጤታማ በመሆን ከተማችን የደንብ ጥሰት የቀነሰባት ለነዋሪዎቿና ለእንግዶቿ ምቹ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በመድረኩ በቀሪ ወራት በክ/ከተሞች መሰራት ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ተግባራት እቅድ በባለስልጣኑ እቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮለኔል አድማሱ ተክሌ አቅርበዋል።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ታደሰ ስራዎችን ስናከናወን ከመንግስትና ከህዝብ የተሰጠንን ኃለፊነት በመገንዘብ ከብልሹ አሰራር በጸዳ መልኩ መሆን እንደሚገባ ተናግረዋል ።
በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ስራዎች በቅንጅት በመሰራታቸው በከተማ የነበሩ የደንብ መተላለፎችንና ህገ ወጥ ተግባራት እንዲቀነስ ማድረግ መቻሉን የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ገልጸዋል ።
በተጨማሪም በመድረኩ የስድስተኛ ዙር ፖራ ሚሊተሪ ምረቃትና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶበታል ።
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍6