የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበርና ፍትህና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የልምድ ልውውጥ አካሄደ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም
** ድሬዳዋ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተመራ የልዑካን ቡድን አባላት ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበርና ፍትህና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጋር የልምድ ልውውጥ አካሄደ።
በልምድ ልውውጡ በተቋም አደረጃጀት፣ በኮሪደር ልማት ደህንነት አጠባበቅ አሰራር፣የፀጥታና የግጭት አፈታት ፤ የደንብ መተላለፎች ግንዛቤና የቁጥጥር ስራዎች፣ በሰው ሃይል አደረጃጀት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ አሰራር በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ያለውን ልምድና ተሞክሮው አጋርቷል፡፡
በልምድ ልውውጡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና-ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተቋሙ አደረጃጀት እና ያጋጠሙ ችግሮች ከሚመለከተው አካል በመነጋገር የተፈታበት ሂደት እና ተቋሙ በማጠናከር የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ሂደቶች ገልፀዋል።
በልምድ ልውውጡ የባለስልጣኑ አሰራሮች እና የተቋሙ ተሞክሮዎች የቀረበ ሲሆን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተቋሙ ልምድ በመውሰድ እና ተግባራዊ በማድረግ ውጤት ማምጣት እንደሚችሉ ገልፀዋል፡፡
በልምድ ልውውጡ የሁለቱም ከተማ አስተዳደር ተቋማት የስራ ተሞክሮ በሰነድ ቀርቦ ከአመራሮች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት ተቋሙ ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በመነጋገር እየሰራ ያለው ውጤታማ ስራዎች አድንቀው የወሰዱት ተሞክሮ ጠቃሚ እና ልምዱን በከተማው ተግባራዊ በማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
በልምድ ልውውጡ የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ፣ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ተገኝተዋል።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም
** ድሬዳዋ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተመራ የልዑካን ቡድን አባላት ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበርና ፍትህና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጋር የልምድ ልውውጥ አካሄደ።
በልምድ ልውውጡ በተቋም አደረጃጀት፣ በኮሪደር ልማት ደህንነት አጠባበቅ አሰራር፣የፀጥታና የግጭት አፈታት ፤ የደንብ መተላለፎች ግንዛቤና የቁጥጥር ስራዎች፣ በሰው ሃይል አደረጃጀት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ አሰራር በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ያለውን ልምድና ተሞክሮው አጋርቷል፡፡
በልምድ ልውውጡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና-ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተቋሙ አደረጃጀት እና ያጋጠሙ ችግሮች ከሚመለከተው አካል በመነጋገር የተፈታበት ሂደት እና ተቋሙ በማጠናከር የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ሂደቶች ገልፀዋል።
በልምድ ልውውጡ የባለስልጣኑ አሰራሮች እና የተቋሙ ተሞክሮዎች የቀረበ ሲሆን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተቋሙ ልምድ በመውሰድ እና ተግባራዊ በማድረግ ውጤት ማምጣት እንደሚችሉ ገልፀዋል፡፡
በልምድ ልውውጡ የሁለቱም ከተማ አስተዳደር ተቋማት የስራ ተሞክሮ በሰነድ ቀርቦ ከአመራሮች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት ተቋሙ ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በመነጋገር እየሰራ ያለው ውጤታማ ስራዎች አድንቀው የወሰዱት ተሞክሮ ጠቃሚ እና ልምዱን በከተማው ተግባራዊ በማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
በልምድ ልውውጡ የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ፣ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ተገኝተዋል።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም
** ድሬዳዋ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተመራ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ።
በጉብኝቱ የከተማ አስተዳደሩ የሚገነባው ሲዲሲ/ኤግዜቢሽን ማዕከል/ ፣ የከተማ አስተዳደሩ የፖሊስ ኮሚሽን የቴክኖሎጂ እና የወጣቶችና የፖሊስ ቅንጅታዊ ስራዎችና የኮሪደር ልማት ስራዎች ተጎብኝተዋል።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም
** ድሬዳዋ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተመራ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ።
በጉብኝቱ የከተማ አስተዳደሩ የሚገነባው ሲዲሲ/ኤግዜቢሽን ማዕከል/ ፣ የከተማ አስተዳደሩ የፖሊስ ኮሚሽን የቴክኖሎጂ እና የወጣቶችና የፖሊስ ቅንጅታዊ ስራዎችና የኮሪደር ልማት ስራዎች ተጎብኝተዋል።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ በዛሬው ያልተጣራ ፍሳሽ በመልቀቅ ወንዝን የበከለ ተቋም 1,000,000 ብር መቅጣቱ ገለፀ
25/07/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 10 የፋብሪካ ፍሳሽን ወደ ወንዝን በመልቀቅ ወንዝ የበከለው ተቋም 1,000,000 ብር በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ገለፀ።
ባለስልጣኑ ሞሃ የለስላሳ መጠጦች ማምረቻ ኢንዱስትሪ የሚለቁት ፍሳሽ በተደረገለት የናሙና ምርመራ ወንዝን የሚበክል መሆኑን የተረጋገጠ ሲሆን በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት በገንዘብ ቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዶበታል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
25/07/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 10 የፋብሪካ ፍሳሽን ወደ ወንዝን በመልቀቅ ወንዝ የበከለው ተቋም 1,000,000 ብር በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ገለፀ።
ባለስልጣኑ ሞሃ የለስላሳ መጠጦች ማምረቻ ኢንዱስትሪ የሚለቁት ፍሳሽ በተደረገለት የናሙና ምርመራ ወንዝን የሚበክል መሆኑን የተረጋገጠ ሲሆን በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት በገንዘብ ቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዶበታል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የባለሥልጣኑ 6ኛ ዙር ዕጩ ፓራ-ሚሊተሪምልምል ኦፊሰሮችን ወደ አፖስቶ የፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ሽኝት ተደረገ
27-07 -2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለ6ኛ ዙር የመለመላቸው ከ2000 በላይ ሰልጣኝ ዕጩ የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በሲዳማ ክልል በሚገኘው አፖስቶ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ለማስገባት በዛሬው እለት የባለስልጣኑ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች በተገኙበት ሽኝት ተደረገ።
በሽንት ፕሮግራሙ የተገኙት የባለ ስልጣኑ ዋና-ስራአስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሠረት በከተማው የደንብ መተላለፎች ለመቀነስና የተጀመረው የልማት ስራዎች ደህንነት ጥበቃው ለማጠናከር ተጨማሪ የሰው ሀይል በማስፈለጉ እንደሆነ ገልፀዋል።
በስልጠናው ከ11 ክፍለ ከተሞች የተመለመሉ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው የአካልና የጤና ምርመራ በማድረግ በምልመላው ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል
በስድስተኛ ዙር ዕጩ የፓራ ሚሊተሪ አዲስ ሰልጣኞችን የንድፈ ሀሳብ እና በወታደራዊ ሥልጠናው ከ2 ወር በላይ እንደሚቆዩ ተገልጿል ።
መረጃው፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
27-07 -2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለ6ኛ ዙር የመለመላቸው ከ2000 በላይ ሰልጣኝ ዕጩ የፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በሲዳማ ክልል በሚገኘው አፖስቶ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ለማስገባት በዛሬው እለት የባለስልጣኑ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች በተገኙበት ሽኝት ተደረገ።
በሽንት ፕሮግራሙ የተገኙት የባለ ስልጣኑ ዋና-ስራአስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሠረት በከተማው የደንብ መተላለፎች ለመቀነስና የተጀመረው የልማት ስራዎች ደህንነት ጥበቃው ለማጠናከር ተጨማሪ የሰው ሀይል በማስፈለጉ እንደሆነ ገልፀዋል።
በስልጠናው ከ11 ክፍለ ከተሞች የተመለመሉ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው የአካልና የጤና ምርመራ በማድረግ በምልመላው ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል
በስድስተኛ ዙር ዕጩ የፓራ ሚሊተሪ አዲስ ሰልጣኞችን የንድፈ ሀሳብ እና በወታደራዊ ሥልጠናው ከ2 ወር በላይ እንደሚቆዩ ተገልጿል ።
መረጃው፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።