❤1
❤1
🔥1
❤1
እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።
— መዝሙረ ዳዊት 40:17
Amharic Bible Bot
❤1
❤1
❤1
እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።
— ወደ ዕብራውያን 13:15
Amharic Bible Bot
ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ፥ ያሳያል።
— 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:15-16
Amharic Bible Bot
🙏1
🙏1
❤1
❤1
ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።
— ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6-7
Amharic Bible Bot