የእግዚአብሔር ፅድቅ ተገልጦ የእግዚአብሔር ወንጌል ደረሰልን ከዛም የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ሆንን..የእግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ጋር ቀላቅሎን አካል አደረገን ።
መልህቅ⚓️ሶስት ጎን ያለው የሚመስል ብረት ነው ። አገልግሎት ለመርከብ ወይም ለጀልባ ነው ። መርከበኞች ብዙ ጊዜ አድማቸው እና ምልክታቸው መልህቅ ነው ። የመርከበኞች እና የመርከብ ህይወት ከመልህቅ ጋር የተቆራኘ ነው ።
መልህቅ መርከቡ እንዲቆም ሲፈለግ ከደረሰበት ቦታ ወይም አደጋ ሲደርስ ወጀብ ማዕበል ሲነሳ ለማረጋጋት አገልግሎት ላይ ይውላል ። ወጀብ ሲነሳ መልህቁ ወደ መሬት ይጣላል .. ብረቱ ስለሆነ ወሃ ስር መሬት ይይዛል ያኔ መርከቡን ይቆማል ..ማዕበሉ ምን ቢገፉው መርከቡን ይነቃነቃል እንጂ ጉዳት አይደርስበትም መልህቁ አንቆ ይዞታላ።
እኛም ክርስቶስ የነፍሳችን መልህቅ ነው ። ከዚህ ምድር ለሚደርስብን እንግልት መከራ የሚታደገን እንደ መልህቁ ወደ ውሃ ውስጥ ሳይሆን ወደ ላይ ወደ አባቱ ዘንድ ወደ ሰማይ ገብቷል ።አሁን መልህቃችን ሰማይ ገብቶ አስገብቶናል መከራ ቢመጣ ይገፋናል እንጂ አያጠፋንም መልህቃችን ኢየሱስ ከሰማይ ጋር አገናኝቶናል !!⚓️
መልህቄ ⚓️ መልህቄ
ኢየሱስ መልህቄ
ላትለቀኝ የያዝከኝ
የእግዚአብሔር ልጅ ፅድቄ
⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️
.............
መርከቢቷ አቅቷት
ሚዛኗ ሲዛባ
የነፍስ መልህቅ ⚓️
ሊቁ ቀድሞን ገባ
@ownkin
@cgfsd
መልህቅ መርከቡ እንዲቆም ሲፈለግ ከደረሰበት ቦታ ወይም አደጋ ሲደርስ ወጀብ ማዕበል ሲነሳ ለማረጋጋት አገልግሎት ላይ ይውላል ። ወጀብ ሲነሳ መልህቁ ወደ መሬት ይጣላል .. ብረቱ ስለሆነ ወሃ ስር መሬት ይይዛል ያኔ መርከቡን ይቆማል ..ማዕበሉ ምን ቢገፉው መርከቡን ይነቃነቃል እንጂ ጉዳት አይደርስበትም መልህቁ አንቆ ይዞታላ።
እኛም ክርስቶስ የነፍሳችን መልህቅ ነው ። ከዚህ ምድር ለሚደርስብን እንግልት መከራ የሚታደገን እንደ መልህቁ ወደ ውሃ ውስጥ ሳይሆን ወደ ላይ ወደ አባቱ ዘንድ ወደ ሰማይ ገብቷል ።አሁን መልህቃችን ሰማይ ገብቶ አስገብቶናል መከራ ቢመጣ ይገፋናል እንጂ አያጠፋንም መልህቃችን ኢየሱስ ከሰማይ ጋር አገናኝቶናል !!⚓️
መልህቄ ⚓️ መልህቄ
ኢየሱስ መልህቄ
ላትለቀኝ የያዝከኝ
የእግዚአብሔር ልጅ ፅድቄ
⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️⚓️
.............
መርከቢቷ አቅቷት
ሚዛኗ ሲዛባ
የነፍስ መልህቅ ⚓️
ሊቁ ቀድሞን ገባ
@ownkin
@cgfsd
( ከማስታወሻዬ ማስታወሻ)
ከሰሞኑን በተደጋጋሚ የሰማኋቸውን የክርስቶስን የመዋጀት ስራ ላይ በማተኮር የተዘመሩን መዝሙሮች በማስታወሻዬ ፅፌ ነበር ።
................
( አስቴር አበበ)
#የአብን ቁጣ አበረድክልኝ #የቅጣቱን እጁን ተቀበልክልኝ #ለእኔ የተገባውን ሆኖ በአንተ ላይ #ሆንክልኝ ፅድቄ አብ ፊቱን እንዳይ
................
(ሰላም ደስታ)
#ፀጋው በእምነት አድኖኝ ....
#ኢየሱስ ፅድቁን አልብሶኝ...
#ስለእኔ በአብ ፊት ታይቶ ....
#ፈፅሞታል ስራዬን ጨርሶ..
..........
(ሰላም ደስታ)
........ #የበግ ደም አይደለም ያነፃኝ
#አብን እንዳየው ፀጋው ነው የረዳኝ
..............
(ህሊና ዳዊት )
#እኔም ኢየሱስን ለብሼ #አብ ፊት ሞገስ አገኘው !!
.................
(መስከረም ጌቱ)
#ኢየሱስ ያድናል #አዎን አድኖናል
ከፊት እየመራ 😍
ወደ ፅዮን ያደርሰናል
..............
(ዘመናይ ጎሳዬ)
#አባትነት ከሚሰየምበት #ከአብ ፊት እንበረከካለሁ #በልጁ ለሚያየኝ የልቤን አስታወቀዋለሁ
...................
( አዲሱ ወርቁ )
#እኔ በበኩሌ ከእኔ ነው የምለው
ምንም ታሪክ የለኝ
#በመስቀል ላይ ሁኖ ተጠማሁኝ
ያለው የደሙ ፍሬ ነኝ
.........................
(በረከት መገርሳ)
#ከህይወቱ ብዙ መማሬ ሳያንሰኝ
#ትንሳኤ ድጋሚ ወደድኩት አነፀኝ
አቤት የኔ ረቡኒ .....
@ownkin
@cgfsd
ከሰሞኑን በተደጋጋሚ የሰማኋቸውን የክርስቶስን የመዋጀት ስራ ላይ በማተኮር የተዘመሩን መዝሙሮች በማስታወሻዬ ፅፌ ነበር ።
................
( አስቴር አበበ)
#የአብን ቁጣ አበረድክልኝ #የቅጣቱን እጁን ተቀበልክልኝ #ለእኔ የተገባውን ሆኖ በአንተ ላይ #ሆንክልኝ ፅድቄ አብ ፊቱን እንዳይ
................
(ሰላም ደስታ)
#ፀጋው በእምነት አድኖኝ ....
#ኢየሱስ ፅድቁን አልብሶኝ...
#ስለእኔ በአብ ፊት ታይቶ ....
#ፈፅሞታል ስራዬን ጨርሶ..
..........
(ሰላም ደስታ)
........ #የበግ ደም አይደለም ያነፃኝ
#አብን እንዳየው ፀጋው ነው የረዳኝ
..............
(ህሊና ዳዊት )
#እኔም ኢየሱስን ለብሼ #አብ ፊት ሞገስ አገኘው !!
.................
(መስከረም ጌቱ)
#ኢየሱስ ያድናል #አዎን አድኖናል
ከፊት እየመራ 😍
ወደ ፅዮን ያደርሰናል
..............
(ዘመናይ ጎሳዬ)
#አባትነት ከሚሰየምበት #ከአብ ፊት እንበረከካለሁ #በልጁ ለሚያየኝ የልቤን አስታወቀዋለሁ
...................
( አዲሱ ወርቁ )
#እኔ በበኩሌ ከእኔ ነው የምለው
ምንም ታሪክ የለኝ
#በመስቀል ላይ ሁኖ ተጠማሁኝ
ያለው የደሙ ፍሬ ነኝ
.........................
(በረከት መገርሳ)
#ከህይወቱ ብዙ መማሬ ሳያንሰኝ
#ትንሳኤ ድጋሚ ወደድኩት አነፀኝ
አቤት የኔ ረቡኒ .....
@ownkin
@cgfsd
የመጀመሪያው አዳም ምድርን እንዲገዛ ተስጥቶት ነበር ቢሆንም በውድቀት ሳቢያ በፍፅምና ሊገዛ አልተቻለው !!! የኋለኛው አዳም (ክርስቶስ) ግን በማያልፍ ሃይል በማይገረሰስ ጉልበት ድል በመንሳቱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይገዛል እኛም እንገዛለታለን!!!
ክርስቶስ ማለት የተቀባ ማለት ነው ስለዚህ የተቀባውን ክርስቶስ ስንጠራ ቀቢውን አብን.. ቅባቱን መንፈስ ቅዱስም እያነሳን መሆኑን ማወቅ አለብን ።
(ሙሽሪትን ለሙሽራ በሔኖክ ኢሳይያስ )
(ሙሽሪትን ለሙሽራ በሔኖክ ኢሳይያስ )