እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች
➛ ትዕቢተኛ ዓይን፥
➛ ሐሰተኛ ምላስ፥
➛ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
➛ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥
➛ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
➛ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር
➛ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
ምሳሌ 6፥16-19
➛ ትዕቢተኛ ዓይን፥
➛ ሐሰተኛ ምላስ፥
➛ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
➛ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥
➛ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
➛ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር
➛ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
ምሳሌ 6፥16-19
🥰2👍1
Egziabher siwdeh sew nw misexh🥰🙏yene sew hule hule bxm bxm weddd❤️🩹sexotaye wendme habte yene leyu❤️🩹🥰
👍5