አንዷ የሰርግ ካርድ ልታሰራ መታ የባልሽን ሙሉ ስም ብዬ ስጠይቀት ቆይ አንዴ ብላኝ ስልኳን አውጥታ ደውላ አልጠየቀችውም !
አይ የቀይ ሰው መከራ ለገና በዓል ጊዜ መላዕክ ሆኖ ተውኖ.. ይኸው ለአድዋ አልቤርቶኒን አርገው አስተውነውታል 😂
... ስንት ንጉስ ሄደ በዋዛ ፈዛዛ
ምኒልክ ብቻ ነው ሞቶም የሚገዛ‼️
"ቢገፉት የማይወድቅ፤ ምኒልክ ተራራ
ኖሮም የሚከበር፤ሞቶም የሚፈራ።!
ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!!!
ምኒልክ ብቻ ነው ሞቶም የሚገዛ‼️
"ቢገፉት የማይወድቅ፤ ምኒልክ ተራራ
ኖሮም የሚከበር፤ሞቶም የሚፈራ።!
ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!!!
« ይቀመጣል እንደ አደራ
ሰው ደግም ሰራ ክፉም ሰራ
ሁሉም የእጁን ያገኘዋል
ይቆይ እንጂ መች ይቀራል » …
የህፃኗን ትንቢት አምናለው ፈረሰኛው ይመጣል!
ሰው ደግም ሰራ ክፉም ሰራ
ሁሉም የእጁን ያገኘዋል
ይቆይ እንጂ መች ይቀራል » …
የህፃኗን ትንቢት አምናለው ፈረሰኛው ይመጣል!
Forwarded from 𝗢𝗻𝗹𝘆 𝐏𝐫𝐢𝐯𝐚𝐭𝐞 𝙎𝙩𝙪𝙛𝙛
..🖤💔🖤
..የኔ ትልቁ ስህተት አንቺን ማፍቀሬ ሳይሆን ...
...
..አንቺም እንደኔ በፍቅር ወድቀሻል ብዬ ማሰቤ ነበር ......
•••••••
@Broken_love_92 🥀
@Broken_love_92🥀
..የኔ ትልቁ ስህተት አንቺን ማፍቀሬ ሳይሆን ...
...
..አንቺም እንደኔ በፍቅር ወድቀሻል ብዬ ማሰቤ ነበር ......
•••••••
@Broken_love_92 🥀
@Broken_love_92🥀
Forwarded from 𝗢𝗻𝗹𝘆 𝐏𝐫𝐢𝐯𝐚𝐭𝐞 𝙎𝙩𝙪𝙛𝙛
Forwarded from የቤት ሽያጭ ደላሎች መንደር (♒♒)
የማብድ ቢመስለኝ ፣ ድንገት አንቺን ሳጣ
አረቄ ቤት ሔጄ ፣ አረቄ ስጠጣ
አንድ ግጥም ሰማሁ
ፍቅርሽን ከልቤ ፣ ነቅሎ የሚያወጣ፡፡
ያውም መንገድ በሚል...
ለመንገደኛ ሰው ፣ ሰካራም የፃፈው
እዛ ጋ ቁጭ ብሎ...
"ከዳችኝ" እያለ ፣ የሚለፈልፈው
መንገድ የሚል ግጥሙ ፣ጆሮዬን ገረፈው፡፡
ጆሮዬ ሲገረፍ ፣
ጠባሳ ጣለብኝ ፣ ግጥሙን እንዳልረሳ
"መንገድ አያደርስም
መንገድ አይመልስም ፣ እግር ካልተነሳ!!!"
እያለ ይገጥማል...
ደጋግሞ ደጋግሞ ፣ ሌላ አይናገርም
እሱም ልክ እንደኔ ...
አንዷን በመሔዷ ፣ ሳያጣት አይቀርም፡፡
ብቻ ሰክሪያለሁ
ለመንገደኛ ሴት ፣
የተፃፈ ግጥምን ፣ ጆሮዬ ያደሞጣል
መሔድሽን ያየ
እንደሌሌሽኝ ሲያውቅ ፣ ሊኖረኝ ይመጣል
ይህ ነው መንገድ ማለት!
የሰካራም ግጥምን ሰክሬ ስረዳው
ማፍቀረ ሳይሆን ለኔ ፣ መርሳት ነው ሚጎዳው!!!
አረቄ ቤት ሔጄ ፣ አረቄ ስጠጣ
አንድ ግጥም ሰማሁ
ፍቅርሽን ከልቤ ፣ ነቅሎ የሚያወጣ፡፡
ያውም መንገድ በሚል...
ለመንገደኛ ሰው ፣ ሰካራም የፃፈው
እዛ ጋ ቁጭ ብሎ...
"ከዳችኝ" እያለ ፣ የሚለፈልፈው
መንገድ የሚል ግጥሙ ፣ጆሮዬን ገረፈው፡፡
ጆሮዬ ሲገረፍ ፣
ጠባሳ ጣለብኝ ፣ ግጥሙን እንዳልረሳ
"መንገድ አያደርስም
መንገድ አይመልስም ፣ እግር ካልተነሳ!!!"
እያለ ይገጥማል...
ደጋግሞ ደጋግሞ ፣ ሌላ አይናገርም
እሱም ልክ እንደኔ ...
አንዷን በመሔዷ ፣ ሳያጣት አይቀርም፡፡
ብቻ ሰክሪያለሁ
ለመንገደኛ ሴት ፣
የተፃፈ ግጥምን ፣ ጆሮዬ ያደሞጣል
መሔድሽን ያየ
እንደሌሌሽኝ ሲያውቅ ፣ ሊኖረኝ ይመጣል
ይህ ነው መንገድ ማለት!
የሰካራም ግጥምን ሰክሬ ስረዳው
ማፍቀረ ሳይሆን ለኔ ፣ መርሳት ነው ሚጎዳው!!!
Forwarded from የቤት ሽያጭ ደላሎች መንደር (♒♒)
#መርቆ_መርገም
እማራለሁ እንጂ ፥ አልመራመርም
“እግር አለኝ” ብዬ መንገድ አልጀምርም
ክንፍ ስለሰጠኝ ፥ እግሮቼን አልሰብርም
" አልጣፍጥህ " ያለኝ
ኮሶ መድሀኒት ነው !
ከህመሜ አንፃር ፥ ጣፋጭ ነው ቢመርርም፡፡
ለዛም ነው የምለው
“ አምላክ ያለምክንያት ፥ ምክንያትን አይፈጥርም።
ላፈጣጠራችን ፥ ተፈጥሮ ሲመርጠን
እንደ አባ ጨጓሬ
ከ"አባ" ነት ክብር ጋር ፥ መቶ እግር ቢሰጠን
እግር የነሳውን
የእባብን ያህል ፥ አንችልም መፍጠን ።
የፈጣሪን ያህል
በተፈጥሮ ጉዳይ ፥ ማን ይፈላሰፋል
ልክ እንደ ሰጎኖች
ላባ ሸክም ሆኖህ
መብረር እንዳትችል ፥ ክንፍህን ያገዝፋል።
🔘በላይ በቀለ ወያ🔘
እማራለሁ እንጂ ፥ አልመራመርም
“እግር አለኝ” ብዬ መንገድ አልጀምርም
ክንፍ ስለሰጠኝ ፥ እግሮቼን አልሰብርም
" አልጣፍጥህ " ያለኝ
ኮሶ መድሀኒት ነው !
ከህመሜ አንፃር ፥ ጣፋጭ ነው ቢመርርም፡፡
ለዛም ነው የምለው
“ አምላክ ያለምክንያት ፥ ምክንያትን አይፈጥርም።
ላፈጣጠራችን ፥ ተፈጥሮ ሲመርጠን
እንደ አባ ጨጓሬ
ከ"አባ" ነት ክብር ጋር ፥ መቶ እግር ቢሰጠን
እግር የነሳውን
የእባብን ያህል ፥ አንችልም መፍጠን ።
የፈጣሪን ያህል
በተፈጥሮ ጉዳይ ፥ ማን ይፈላሰፋል
ልክ እንደ ሰጎኖች
ላባ ሸክም ሆኖህ
መብረር እንዳትችል ፥ ክንፍህን ያገዝፋል።
🔘በላይ በቀለ ወያ🔘
Forwarded from SO Digital - ሶ
🇪🇹✈️🇨🇦 መልካም ዜና 🇪🇹✈️🇨🇦
👉 ካናዳ ሙሉ ወጪ ሸፍና ለመውሰድ የስራ ቅጥር አውጥታለች
👉 ትምህርት ላልተማረ እና ለተማረም ጭምር
✅ እንዴት አፕላይ እንደምታደርጉ ሙሉ ቪዲዮ ተለቋል 👇👇👇
🔔 SUBSCRIBE 👍LIKE 📣SHARE
https://youtu.be/9BRLAKFF9mU
👉 ካናዳ ሙሉ ወጪ ሸፍና ለመውሰድ የስራ ቅጥር አውጥታለች
👉 ትምህርት ላልተማረ እና ለተማረም ጭምር
✅ እንዴት አፕላይ እንደምታደርጉ ሙሉ ቪዲዮ ተለቋል 👇👇👇
🔔 SUBSCRIBE 👍LIKE 📣SHARE
https://youtu.be/9BRLAKFF9mU
I am inviting you to download telebirr SuperApp and make a transaction to get a reward. https://superapp.ethiomobilemoney.et:38443/customer/mgm/index20240305.html#/?notoolbar=true&CampaignId=MGM1473363004378240&inviterId=1176964959872002&language=en