✞ ቤተ ያዕቆብ ✞
366 subscribers
839 photos
74 videos
76 files
420 links
እንኳን ደኅና መጣችሁ !
ዓላማ ፦
በ ✞ ቤተ እስራኤል ✞ ማኅበራችን የምንማማራቸውን ትምህርቶች ፣ የጥያቄ መልሶች ፣ ስነ ጽሑፎችና የመዝሙሮች ምስጋናዎች በዚህ የሚቀመጡበት ፤ ከተለያዩ ምንጮች የተገኙ መንፈሳዊ ጽሑፎችና የመጻሕፍት pdf የሚለቀቁበት Channel ነው ።

ለሐሳብ ወይም አስተያዬት @Wonde2010 ላይ ያስቀምጡልኝ !

ግሩፓችን 👉 https://t.me/betesrael
Download Telegram
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
ስምሽን ጠርቼ
. @igziyabhern
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
ላመስግንህ_የእኔ_ጌታ_ዘማሪ_ቀሲስ_ምንዳዬ_ብርሃኑ
<unknown>
🥰ላመስግንህ የኔ ጌታ🥰

ላመስግንህ የኔ ጌታ ላመስግንህ
ልቀኝልህ የኔ ጌታ ልቀኝልህ
ህይወቴ ነው ዝማሬ ትሩፋቴ
የሰጠኸኝ እንዳከብርህ አንተ አባቴ/2/
አዝ.........
ከኔ ሆነ የምሰጥህ ባይኖረኝም
ከሰጠኸኝ ያንተን መስጠት አይከብደኝም
ጥበቤ ነህ የምስጋና መሰረቴ
ዝማሬዬን ያፈሰስከው በህይወቴ
አንደበቴ የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/
አዝ........
ባዶ እኮነኝ የኔ ጌታ ምን ልቅዳልህ
በእጄ ላይ አንዳች የለም የምሰጥህ
ላንተ ክብር የሚመጥን ህይወት የለኝ
ዝማሬዬን በቸርነት ተቀበለኝ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/
አዝ.........
ከምድር ላይ ከአፋርህ ስትፈጥረኝ
ከምስጋና የተለየ ምን ስራ አለኝ
ቀንና ሌት በመቅደስህ እቆማለው
አምላኬ ሆይ ሳወድስህ እኖራለው
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/
አዝ........
እዝራ ስጠኝ የከበረ መሰንቆህን
ዳዊት ስጠኝ የሚፈውስ በገናህን
መዝሙር ቅኔ ተምሬለው ካባቴቼ
ዘምራለው ባንተ ፍቅር ተነክቼ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/

@igziyabhern
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
ደጉ መልዓከ ገብርኤል
|@Z_TEWODROS
#ሃያል_ነህ_አንተ

ሃያል ነህ አንተ ሃያል
ደጉ መልአክ ገብርኤል
ይውደቅ ይሸነፍ ጠላት
አንተ ተራዳን በእውነት
#አዝ
በዱራ ሜዳ ላይ - ገብርኤል
ጣኦት ተዘጋጅቶ - ገብርኤል
ሊያመልኩት ወደዱ - ገብርኤል
አዲስ አዋጅ ወጥቶ - ገብርኤል
ሲድራቅ እና ሚሳቅ አብደናጎ ፀኑ፤
ጣኦቱን እረግጠው በእግዚያብሄር አመኑ
#አዝ
ተቆጣ ንጉሱ - ገብርኤል
በሶስቱ ህፃናት - ገብርኤል
ጨምሯቸው አለ - ገብርኤል
ወደ እቶን እሳት - ገብርኤል
ከሰማይ ተልኮ ወረደ መላኩ፤
ከሞት አዳናቸው በሳት ሳይነኩ።
#አዝ
ከእቶኑ ስር ሆነው - ገብርኤል
ዝማሬ ተሞሉ - ገብርኤል
ገፍተው የጣሏቸው - ገብርኤል
በእሳቱ ሲበሉ - ገብርኤል
አልተቃጠለችም የራሳቸው ፀጉር፤
አዩ መኩአንንቱ የእግዚአብሄርን ክብር።
#አዝ
ናቡከደነፆር - ገብርኤል
እጁን ባፉ ጫነ - ገብርኤል
ሰለስቱ ደቂቅን - ገብርኤል
ከእሳት ስለአዳነ - ገብርኤል
ይክበር ጌታ አለ የላከ መላኩን፤
ሊአመልከው ወደደ ስላየ ማዳኑን

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

💚@igziyabhern
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯
 🕯" ጉባኤ መክፈቻ ጸሎት " 🕯

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ። ✞

   እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ የተሰበሰብነው በስምህ ነውና ወደኛ ተመልከት በመካከላችንም ተገኝልን ። መንፈሳችንን በጸጋህ ሙላልን በምንማማርባቸውና በምንነጋገርባቸው  ነገሮች መወሰን የሚገባንን አሳየን በነገር ሁሉ አንተን ደስ የሚያሰኝ አንተ የምትመራን ቤተክርስቲያንንም የሚያከብር አድርግልን ።

የውሳኔያችን መሪ አንተ ብቻ ሁን ። ፍሬያማ እንዲሆኑ የምታደርግም አንተ ብቻ ነህና ድንቁርናችንን ፣ ግብዝነታችንንና የዓለምን ሥርዓት ለመከተል መጣራችን ስሕተት እንዳይጥለን ጠብቀን ።

ከአባቶቻችን ጋር ሆነህ በጉባኤያቸው ሁሉ የቀናች ሃይማኖትን ለማጽናትና የክህደትን አረም በሚነቅሉ ወቅት እንደተገኘህና ሁለንተናቸውን እንደረዳህ እኛንም እንዲሁ ርዳን ።

የተሰበሰብነው በስምህ ስለሆነ ሐሳባችንን ሁሉ በዚህ ዓለም ሐሳብ ሳይባክን ከአንተ ሳይለይና በፍቅርህ ለተመሠረተው እውነተኛነት እንድንጣጣር አድርገን ። በስምህ በተሰበሰብነው አንዳችንም የተለወጠና ክፋትን የሚያስብ ልቦና ይዘን በዚህ ጉባኤ እንዳንቀርብ አድርገን ። ክብርህን ለመመስከር በተቀበልናት በዚች ኃላፊነት ሁሉ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ብለን በትሕትና እንድንመላለስም አድርገን ።

ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ድንግል ማርያም ሆይ ማኅበራችንና ጉባኤያችንን ባርኪልን ። የማኅበራችንን እቅድ ፣ አማናዊ ሕይወት የሚያሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል ለሁሉ ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ሁሉ አንቺ አስፈጽሚን ። በማናቸውም ምክንያት መሰባሰባችንንና አንድነታችንን እንዳንተው መጽናናትን ስጪን ።

ጉባኤ ሐዋርያትን የባረከ አምላክ የኛንም የደካሞቹን መሰባሰብ ይባርክ ። በሁላችን እናት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ለዘላለሙ አሜን ።

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር : ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ ትምጣ : ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች ፡ እንዲሁም በምድር ትሁን ። የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ ፡ በደላችንንም ይቅር በለን ፤ እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል ። አቤቱ ወደ ፈተናም አታግባን ፡ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ : መንግሥት ያንተ ናትና ፡ ኃይል ክብር ምስጋናም ፡ ለዘላለሙ አሜን ።

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፤ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ፡ሰላም እንልሻለን:በሀሳብሽ ድንግል ነሽ : በሥጋሽም ድንግል  ነሽ ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ : ሰላምታ ላንቺ : ይገባል ። ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽና : የማኅፀንሽም ፍሬ ፡ የተባረከ ነው ። ጸጋን የተመላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ ፡ ልዑል እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና ፡ ከተወደደው ልጅሽ ፡ ከጌታችን ከመድኃኒታችን  ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ፡ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ፡ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘላለሙ አሜን ። 🕯