Alive in Christ Devotional
ቀጣይ ሶስት ቀናቶችን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስቃይ፣ ሞትና ትንሳኤ የምናስብበት ሳምንት ነው። ሁላችንም በያለንበት ከልብ የጌታን ፊት እየፈለግን፣ የእግዚአብሔር ቃል በማሰላሰል የተከፈለልንን ዋጋ እንደሚገባ እንድናስብ የግል ጊዜ የምንወስድበት የቃል ጥናት ተዘጋጅቷል። መልካም የጥናት ጊዜ!!
#AliveInChrist #DEVOTIONAL #ቤዛዬ
➥ Bdu_Fellowship
ቀጣይ ሶስት ቀናቶችን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስቃይ፣ ሞትና ትንሳኤ የምናስብበት ሳምንት ነው። ሁላችንም በያለንበት ከልብ የጌታን ፊት እየፈለግን፣ የእግዚአብሔር ቃል በማሰላሰል የተከፈለልንን ዋጋ እንደሚገባ እንድናስብ የግል ጊዜ የምንወስድበት የቃል ጥናት ተዘጋጅቷል። መልካም የጥናት ጊዜ!!
#AliveInChrist #DEVOTIONAL #ቤዛዬ
➥ Bdu_Fellowship
እኛ በተለያየ ዕድሜ.. ሁኔታ... በተለዋወጠ ስሜት እና ጊዜያት የክርስቶስን ሞት እና ትንሳኤ እናስባለን::በዘመናችን መጨረሻ ላይ ስንካብርም የእኛ ነገር ይለወጣል እንጂ እግዚአብሔር ልጁን የላከበት ሚስጥር ይሄ ጥልቅ ፍቅር አይቀየርም::
ደሙ ዛሬም ትኩስ ነው::ትንሳኤውም ትንሳኤያችን ነው::
ስለ ሰጠን ውዱ ልጁ....ስለ ፈሰሰው የልጁ ደም ...የሰውን ልጅ ስለወደደበት ፍፁም ፍቅር የእግዚአብሔር ስም ይባረክ::
እንኳን አደረሳችሁ::
ሰናይ የትንሳኤ በዓል♥️
#Mercy (Mercyenaberua)
#AliveInChrist #DEVOTIONAL #ቤዛዬ
ደሙ ዛሬም ትኩስ ነው::ትንሳኤውም ትንሳኤያችን ነው::
ስለ ሰጠን ውዱ ልጁ....ስለ ፈሰሰው የልጁ ደም ...የሰውን ልጅ ስለወደደበት ፍፁም ፍቅር የእግዚአብሔር ስም ይባረክ::
እንኳን አደረሳችሁ::
ሰናይ የትንሳኤ በዓል♥️
#Mercy (Mercyenaberua)
#AliveInChrist #DEVOTIONAL #ቤዛዬ